Ezra 5:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እቲ ሸሽባጻር መጺኡ፡ መሰረት እታ ኣብ የሩሳሌም ዘላ ቤት ኣምላኽ ኣንበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያ ጊዜም ይህ ሲሳብሳር መጣ፤ በኢየሩሳሌምም ያለውን የእግዚአብሔርን ቤት መሠረተ፤ ከዚያም ጊዜ ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ እየተሠራ አልተጨረሰም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያ ጊዜም ይህ ሰሳብሳር መጣ፥ በኢየሩሳሌምም ያለውን የእግዚአብሔርን ቤት መሠረተ፤ ከዚያም ጊዜ ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ እየተሠራ አልተጨረሰም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያን ጊዜ ይህ ሼሽባጻር መጣ፥ በኢየሩሳሌምም ያለውን የእግዚአብሔርን ቤት መሠረተ፤ ከዚያም ጊዜ ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ እየተሠራ ነው አላለቀምም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ሸሽባጻር ዪደ፥ ጾሳ ጎልያ የሩሳላመን ባሴዳ። እ ሀእካ ዉርቤናዋ ግዶፐነ፥ ሄ ዎደፐ ዶሚደ፥ ኬጸቲደ ደኤ’ ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Sheshibaas'aari yiide, S'oossaa Golliyaa Yerusaalamen baaseeda. I ha"ikka wuribeennawaa gidooppenne, he wodeppe doommiide, kees's'ettiidde de'ee› yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Sesabisaarey yiidi Xoossa Keeththa yochchaa yeggidaappe guye oosozi oosetti oosetti sinththe baana mala hanidi hayssa gakkanaas Xoossa Keeththa oosoy ooseteththa bolla dees; gido attiin Xoossa Keeththa oosoy oosetti giigibeenna› gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ሴሳቢሳሬይ ዪዲ ጾሳ ኬ ዮቻ ዬጊዳፔ ጉዬ ኦሶዚ ኦሴቲ ኦሴቲ ሲን ባና ማላ ሃኒዲ ሃይሳ ጋካናስ ጾሳ ኬ ኦሶይ ኦሴቴ ቦላ ዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ጾሳ ኬ ኦሶይ ኦሴቲ ጊጊቤና› ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሰሳብሳር ይድ፥ ‘ፆሳ ኬ ኬፅያ በሳን የሩሳላመን ባስስ። እ ሀእ ጋካናዉ ዉርቤና፤ ሄ ዎደፐ ዶምድ፥ ኬፀትሸ ደኤስ’ ” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Sesabisaari yidi, ‘Xoossa keethaa keexiya bessan Yerusalaamen baasis. I ha77i gakanaw wuribeenna; he wodepe doomidi, keexetishe de7ees’ ” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ስለዚህ ይህ ሰሳብሳር መጥቶ በኢየሩሳሌም የሚገኘውን የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ መሠረት ጣለ፤ ከዚያን ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ እነሆ በመሠራት ላይ ነው፤ ሆኖም ገና አላለቀም።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም ሼሽባጻር መጥቶ መሠረቱን ጣለ፤ ከዚያም በኋላ የሕንጻው ሥራ እንዲቀጥል ተደርጎ፥ ይኸው እስከ አሁን በመሠራት ላይ ነው፤ ነገር ግን የቤተ መቅደሱ ሕንጻ ገና አልተፈጸመም።’ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ሰሳብሳር መፂኡ ነቲ ኣብ ኢየሩሳሌም ዘሎ ቤት እግዚኣብሄር መስረቶ። ካብ ሽዑ ጀሚሩ ኽሳዕ ሕዚ ይስራሕ ኣሎ፤ ገና ድማ ኣይተፈፀመን።’ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ሽሽባጻር መጺኡ ነታ ኣብ ዮርሳሌም ዘላ ቤት ኣምላኽ ሰረታ። ካብ ሽዑ ጀሚራ ኸአ ክሳዕ ሕጂ ትስራሕ ኣላ፡ ገና ድማ ኣይተፈጸመትን። |