Ezra 5:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ቀዳመይቲ ዓመት ቂሮስ ንጉስ ባቢሎን ግና፡ እቲ ንጉስ ቂሮስ ነዛ ቤት ኣምላኽ እዚኣ ኺሃንጻ ኣዘዘ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነገር ግን በባ​ቢ​ሎን ንጉሥ በቂ​ሮስ በመ​ጀ​መ​ሪ​ያው ዓመት ንጉሡ ቂሮስ ይህን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቤት ይሠሩ ዘንድ አዘዘ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነገር ግን በባቢሎን ንጉሥ በቂሮስ በመጀመሪያው ዓመት ንጉሡ ቂሮስ ይህን የእግዚአብሔርን ቤት ይሠሩ ዘንድ አዘዘ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገር ግን በባቢሎን ንጉሥ በቂሮስ በመጀመሪያው ዓመት ንጉሡ ቂሮስ ይህን የእግዚአብሔርን ቤት እንዲሠሩ አዘዘ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ሽን ባብሎነ ካቲ ቂሮስ ባረ ካተቴዳ ኮይሮ ላይን፥ ጾሳ ጎልያ፥ ሀዋ ዛረ ኬጻና ማላ፥ አዋዩዋ ከሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹Shin Baabloone Kaatii K'iiroosi bare kaateteedda koyro laytsan, S'oossaa Golliyaa, hawaa zaaretsi kees's'ana mala, awaayuwaa keseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye qasse Baabiloone deren kawo Qiroosi kawotida koyro layth hayssa Xoossa Keeththaa keexxana mala azazides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ቃሴ ባቢሎኔ ዴሬን ካዎ ቂሮሲ ካዎቲዳ ኮይሮ ላይ ሃይሳ ጾሳ ኬ ኬጻና ማላ ኣዛዚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ሽን ባብሎነ ካዎይ ቅሮስ ባ ካዎትዳ ኮይሮ ላይን፥ ፆሳ ኬ ዛር ኬፃና መላ አዋጆ ከስስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Shin Babiloone kawoy Qiroosi ba kawotida koyro laythan, Xoossaa keethaa zaari keexana mela awaajo kessis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ይሁንና ቂሮስ፣ የባቢሎን ንጉሥ በሆነ በመጀመሪያው ዓመት ይህን የእግዚአብሔር ቤት እንደ ገና እንዲሠሩ ንጉሥ ቂሮስ ትእዛዝ ሰጠ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህም በኋላ ቂሮስ የባቢሎን ንጉሠ ነገሥት በሆነ በመጀመሪያው ዓመት ይህን ቤተ መቅደስ መልሰን መሥራት እንድንችል በዐዋጅ የፈቀደልን ንጉሠ ነገሥቱ ቂሮስ ራሱ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ ‘ይኹን እምበር ቂሮስ ንጉስ ባቢሎን ምስ ነገሰ ኣብ መጀመርታ ዓመቱ፥ እዝ ቤት እግዚኣብሄር እዙይ ንኽስራሕ ኣዘዘ።
Amharic Tigrinya 2011 ንቂሮስ ንጉስ ባቢሎን ኣብ መጀመርታ ዓመቱ ግና እዛ ቤት ኣምላኽ ክትሰራሕ ንጉስ ቄሮስ ኣዘዘ።