Ezra 5:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣቦታትና ንኣምላኽ ሰማይ ምስ ኣቖጥዕዎ ግና፡ ኣብ ኢድ ነቡካድነጻር ንጉስ ባቢሎን ከለዳውያን ኣረከቦም፣ ንሱ ነዛ ቤት እዚኣ ኣፍሪሱ ነቲ ህዝቢ ናብ ባቢሎን ወሰዶ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አባቶቻችንም የሰማይን አምላክ ከአስቈጡ በኋላ በከለዳዊው በባቢሎን ንጉሥ በናቡከደነፆር እጅ አሳልፎ ሰጣቸው፤ እርሱም ይህን ቤት አፈረሰ፤ ሕዝቡንም ወደ ባቢሎን አፈለሰ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አባቶቻችንም የሰማይን አምላክ ካስቈጡ በኋላ በከለዳዊው በባቢሎን ንጉሥ በናቡከደነፆር እጅ አሳልፎ ሰጣቸው፥ እርሱም ይህን ቤት አፈረሰ፥ ሕዝቡንም ወደ ባቢሎን አፈለሰ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን አባቶቻችን የሰማያትን አምላክ ስላስቆጡት በከለዳዊው በባቢሎን ንጉሥ በናቡከደነፆር እጅ አሳልፎ ሰጣቸው፥ እርሱም ይህን ቤት አፈረሰ፥ ሕዝቡንም ወደ ባቢሎን አፈለሰ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኑ አዎቱ ሳሉዋ ጾሳ ሀንቀዳ ድራዉ፥ እ ኡንቱንታ ባብሎነ ካትያ ናቡካዳናጾራ ኩሽያን አ እምና፥ እ ሀ ጎልያ ኮል አጌዳ፤ አሳካ ባብሎነ ጋድያ ኦሞዶ አኪደ ቤዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Nu aawotuu saluwaa S'oossaa hank'k'etseedda diraw, I unttuntta Baabloone Kaatiyaa Naabukadanas'oora kushiyan aatsi Immina, I ha Golliyaa koli aggeeda; asaakka Baabloone gadiyaa omoodoo akkiide beedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | gido attiin kase nu aawati hayssa Salo Xoossaa hanqeththida gaason Kaladaawe biitta as Baabiloone kawo Nabukadanaxooren xoonisides; kawo Nabukadanaxoorey Xoossa Keeththaa laallidi asaa di7i Baabiloone efides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ካሴ ኑ ኣዋቲ ሃይሳ ሳሎ ጾሳ ሃንቄዳ ጋሶን ካላዳዌ ቢታ ኣስ ባቢሎኔ ካዎ ናቡካዳናጾሬን ጾኒሲዴስ፤ ካዎ ናቡካዳናጾሬይ ጾሳ ኬ ላሊዲ ኣሳ ዲኢ ባቢሎኔ ኤፊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኑ አዋት ሳሎ ፆሳ ሀንቀዳ ግሾ፥ እ ኤንታ ባብሎነ ካዋ ናቡካዳናፆራ ኩሸን አድ እሚስ። እ ሀ ኬ ላልስ፤ አሳ ድእድ ባብሎነ ቢታ ኤፍስ።” |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nu aawati salo Xoossaa hanqethida gisho, I enta Babiloone kawa Nabukadanaxoora kushen aathidi immis. I ha keethaa laallis; asaa di77idi Babiloone biitta efis.” |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን አባቶቻችን የሰማይን አምላክ አስቈጥተውት ስለ ነበር፣ ለባቢሎኑ ንጉሥ ለከለዳዊው ናቡከደነፆር አሳልፎ ሰጣቸው፤ እርሱም ይህን ቤተ መቅደስ አፈራርሶ ሕዝቡን ወደ ባቢሎን አፈለሰ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን የቀድሞ አባቶቻችን ይህን የሰማይ አምላክ በማስቈጣታቸው ምክንያት በከለዳውያን ሥርወ መንግሥት የባቢሎን ንጉሠ ነገሥት በሆነው በናቡከደነፆር ጦር እንዲሸነፉ አደረገ፤ ቤተ መቅደሱ ፈራረሰ፤ ሕዝቡም ተማርኮ ወደ ባቢሎን ተወሰደ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣቦታትና ነቲ ናይ ሰማይ ኣምላኽ ምስ ኣቘጥዕዎ ግና፥ ኣብ ኢድ እቲ ከለዳዊ ናቡከደነፆር ንጉስ ባቢሎን ኣሕሊፉ ሃቦም። ንሱ ኸዓ ነዝ ቤት እዙይ ኣፍረሰ፤ ነቲ ህዝቢ ድማ ናብ ባቢሎን ኣፍለሶ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣቦታትና ነቲ ናይ ሰማይ ኣምላኽ ምስ ኣኾረይዎ ግና፡ ኣብ ኢድ እቲ ከለዳዊ ነቡካድነጻር ንጉስ ባቢሎን ኣሓሊፉ ሀቦም። ንሱ ኸአ ነዛ ቤት እዚኣ ኣፍረሳ፡ ነቲ ህዝቢ ድማ ናብ ባቢሎን ማረኾ። |