Ezra 5:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ ድማ ከምዚ ኢሎም መለሱልና፡ ንሕና ኣገልገልቲ ኣምላኽ ሰማይን ምድርን ኢና፡ ነታ ቅድሚ ብዙሕ ዓመታት እተሃንጸት፡ ሓደ ዓብዪ ንጉስ እስራኤል ዝሰርሓን ዝሰርዓን ቤት ድማ ንሃንጻ ኣለና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ደ​ዚ​ህም ብለው መለ​ሱ​ልን፦ እኛ የሰ​ማ​ይና የም​ድር አም​ላክ ባሪ​ያ​ዎች ነን፥ ከብ​ዙም ዘመን ጀምሮ ተሠ​ርቶ የነ​በ​ረ​ውን፥ ታላ​ቁም የእ​ስ​ራ​ኤል ንጉሥ ሠርቶ ፈጽ​ሞ​ላ​ቸው የነ​በ​ረ​ውን ቤት እን​ሠ​ራ​ለን።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንደዚህም ብለው መለሱልን። እኛ የሰማይና የምድር አምላክ ባሪያዎች ነን፥ ከብዙም ዘመን ጀምሮ ተሠርቶ የነበረውን፥ ታላቁም የእስራኤል ንጉሥ ሠርቶ የፈጸመውን ቤት እንሠራለን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የመለሱልን መልስ ይህ ነው፦ ‘እኛ የሰማያትና የምድር አምላክ አገልጋዮች ነን፥ ከብዙም ዘመን ጀምሮ ተሠርቶ የነበረ፥ ታላቅ የእሥራኤል ንጉሥ ሠርቶ የፈጸመውን ቤት እንሠራለን።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ኡንቱንቱ ሀዋዳን ያጊደ ዛሬድኖ፤ ‘ኑን ሳሉዋነ ሳኣ ጾሳ ቆማቱዋ፤ ቃይ ኑን እስራኤልያ ካትያ ግታይ ዳሮ ላይፐ ካሰ ባጋን ኬጽ ፖሌዳ ጌሻ ጎልያ ዛረ ኬጸቶ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Unttunttu hawaadan yaagiide zaareeddino; ‹Nuuni saluwaanne sa'aa S'oossaa k'oomatuwaa; k'ay nuuni Israa'eeliyaa kaatiyaa gitay daro laytsaappe kase baggan kees's'i poleedda Geeshsha Golliyaa zaaretsi kees's'etto.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Isttika nuus, ‹Nuni salonne sa7a medhdhida Xoossaa oosanchchata; hessa gishshas daro layththafe kase gita Isra7eele kawoy keexxida Xoossa Keeththaa nuni zaaridi ha7i ooso bolla doos;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኢስቲካ ኑስ፥ ‹ኑኒ ሳሎኔ ሳኣ ሜዳ ጾሳ ኦሳንቻታ፤ ሄሳ ጊሻስ ዳሮ ላይፌ ካሴ ጊታ ኢስራኤሌ ካዎይ ኬጺዳ ጾሳ ኬ ኑኒ ዛሪዲ ሃኢ ኦሶ ቦላ ዶስ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ሀይሳዳ ያግድ ዛርዶሶና፦ “ኑኒ ሳሎነ ሳአ ፆሳ አይለታ፤ ኑኒ ዳሮ ላይፈ ካሰ ግታ እስራኤለ ካዎይ ኬፅድ ፖልዳ ኬ ዛሪድ ኬፆስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti haysada yaagidi zaaridosona: “Nuuni salonne sa7a Xoossaa aylleta; nuuni daro laythafe kase gita Isra7eele kawoy keexidi polida keetha zaaridi keexoos.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የሰጡን መልስ ይህ ነው፤ “እኛ የሰማይና የምድር አምላክ አገልጋዮች ነን፤ አሁንም እንደ ገና የምንሠራው ቤተ መቅደስ፣ ከብዙ ዘመናት በፊት ታላቁ የእስራኤል ንጉሥ ሠርቶ የጨረሰውን ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እነርሱም እንዲህ ሲሉ አስረድተውናል፤ ‘እኛ ሰማይንና ምድርን የፈጠረ የታላቁ እግዚአብሔር አገልጋዮች ነን፤ ስለዚህም ለእርሱ ከብዙ ዘመን በፊት በአንድ ታላቅ የእስራኤል ንጉሥ ተሠርቶለት የነበረውን ቤተ መቅደስና ቅጽር እንደገና መልሰን በመሥራት ላይ እንገኛለን፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ዝሃቡና መልሲ ኸዓ እዙይ እዩ፦ ‘ንሕና ባሮት እቲ ኣምላኽ ሰማይን ምድርን ኢና። እዝ ሕዚ እንሰርሖ ዘለና ቤት ቅድሚ ብዙሕ ዓመታት ሓደ ዓብዪ ንጉስ እስራኤል ሰሪሑዎ ዝነበረ ቤት ንሰርሕ ኣለና።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ዝመለሱልና ቓል ከአ እዚ እዩ፡ ንሕና ባሮት እቲ ኣምላኽ ሰማይን ምድርን ኢና። ቅድሚ ብዙሕ ዓመታት ተሰሪሓ ዝነበረት፡ ሓደ ዓብዩ ንጉስ እስራኤል ሰሪሑ አእኪልዋ ዝነበረ ቤት ድማ ንሰርሕ ኣሎና።