Ezra 5:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ነብያት፡ ነብዪ ሃጌን ዘካርያስ ወዲ ኢዶን፡ ነቶም ኣብ ይሁዳን የሩሳሌምን ዝነበሩ ኣይሁድ፡ ንዓታቶም እውን ብስም ኣምላኽ እስራኤል ተነበዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነቢ​ያቱ ሐጌና የአዶ ልጅ ዘካ​ር​ያስ በይ​ሁ​ዳና በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ለነ​በሩ አይ​ሁድ በእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ ስም ትን​ቢት ተና​ገ​ሩ​ላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነቢያቱም ሐጌና የአዶ ልጅ ዘካርያስ በይሁዳና በኢየሩሳሌም ለነበሩ አይሁድ በእስራኤል አምላክ ስም ትንቢት ተናገሩላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነቢያቱ ሐጌና የዒዶ ልጅ ዘካርያስ በይሁዳና በኢየሩሳሌም ለነበሩ አይሁድ በእነርሱ ላይ በነበረው በእስራኤል አምላክ ስም ትንቢት ተናገሩላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ዎድያን ትምቢትያ ኦድያዋንቱ ሃገነ እዶ ናአይ ዛካራስ ይሁዳንነ የሩሳላመን ደእያ አይሁዳ አሳቶ እስራኤልያ ጾሳ ሱንን ትምቢትያ ኦዴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He wodiyaan timbbitiyaa odiyaawanttu Haagenne Iddo na'ay Zakkaraasi Yihudaaninne Yerusaalamen de'iyaa Ayhuda asatoo Israa'eeliyaa S'oossaa suntsan timbbitiyaa odeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He wode nam7u nabeti Haggeynne Iddo naa Zakaraasi Yerusalaameninne Yuhuda deren de7iza Ayhuda asaas Xoossa Keeththa ooso gishshas ba Godaa Isra7eele Xoossaa sunththan tinbite yootida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዎዴ ናምኡ ናቤቲ ሃጌይኔ ኢዶ ና ዛካራሲ ዬሩሳላሜኒኔ ዩሁዳ ዴሬን ዴኢዛ ኣይሁዳ ኣሳስ ጾሳ ኬ ኦሶ ጊሻስ ባ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳ ሱንን ቲንቢቴ ዮቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ዎደ ናምኡ ናበት ሀገይነ ዛካርያስ ይሁዳንነ የሩሳላመን ደእያ አይሁደ አሳስ እስራኤለ ፆሳ ሱንን ትንብተ ኦድዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He wode nam7u nabeti Haggeynne Zakaryaasi Yihudaninne Yerusalaamen de7iya Ayhude asaas Isra7eele Xoossa sunthan tinbite odidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚያን ጊዜ ነቢዩ ሐጌና የአዶ ልጅ ነቢዩ ዘካርያስ፣ በይሁዳና በኢየሩሳሌም ለሚኖሩ አይሁድ ከእነርሱ በላይ በሆነው በእስራኤል አምላክ ስም ትንቢት ተናገሩላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚያን ጊዜ ሁለቱ ነቢያት፥ ሐጌና የዒዶ ልጅ ዘካርያስ በኢየሩሳሌምና በይሁዳ ምድር ለሚኖሩ አይሁድ፥ ስለ ቤተ መቅደሱ ሥራ ጉዳይ በእስራኤል አምላክ ስም ትንቢት ተናገሩላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ነቢያት ከዓ፥ ነቢይ ሓጌን ዘካርያስ ወዲ ኣዶን፥ ነቶም ኣብ ይሁዳን ኣብ ኢየሩሳሌምን ዝነብሩ ኣይሁድ፥ ንኣኣቶም ብስም ኣምላኽ እስራኤል ተነበዩሎም።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ነብያት ከአ፡ ነብዩ ሃጌን ዘካርያስ ወዲ ዒዶን ነቶም ኣብ ዩዳን ኣብ ዮርሳሌምን ዚነብሩ ኣይሁድ፡ ንኣታቶም ብስም ኣምላኽ እስራኤል ተነበዮሎም።