Ezra 5:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ነብያት፡ ነብዪ ሃጌን ዘካርያስ ወዲ ኢዶን፡ ነቶም ኣብ ይሁዳን የሩሳሌምን ዝነበሩ ኣይሁድ፡ ንዓታቶም እውን ብስም ኣምላኽ እስራኤል ተነበዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነቢያቱ ሐጌና የአዶ ልጅ ዘካርያስ በይሁዳና በኢየሩሳሌም ለነበሩ አይሁድ በእስራኤል አምላክ ስም ትንቢት ተናገሩላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነቢያቱም ሐጌና የአዶ ልጅ ዘካርያስ በይሁዳና በኢየሩሳሌም ለነበሩ አይሁድ በእስራኤል አምላክ ስም ትንቢት ተናገሩላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነቢያቱ ሐጌና የዒዶ ልጅ ዘካርያስ በይሁዳና በኢየሩሳሌም ለነበሩ አይሁድ በእነርሱ ላይ በነበረው በእስራኤል አምላክ ስም ትንቢት ተናገሩላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ዎድያን ትምቢትያ ኦድያዋንቱ ሃገነ እዶ ናአይ ዛካራስ ይሁዳንነ የሩሳላመን ደእያ አይሁዳ አሳቶ እስራኤልያ ጾሳ ሱንን ትምቢትያ ኦዴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He wodiyaan timbbitiyaa odiyaawanttu Haagenne Iddo na'ay Zakkaraasi Yihudaaninne Yerusaalamen de'iyaa Ayhuda asatoo Israa'eeliyaa S'oossaa suntsan timbbitiyaa odeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode nam7u nabeti Haggeynne Iddo naa Zakaraasi Yerusalaameninne Yuhuda deren de7iza Ayhuda asaas Xoossa Keeththa ooso gishshas ba Godaa Isra7eele Xoossaa sunththan tinbite yootida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ናምኡ ናቤቲ ሃጌይኔ ኢዶ ና ዛካራሲ ዬሩሳላሜኒኔ ዩሁዳ ዴሬን ዴኢዛ ኣይሁዳ ኣሳስ ጾሳ ኬ ኦሶ ጊሻስ ባ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳ ሱንን ቲንቢቴ ዮቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ ናምኡ ናበት ሀገይነ ዛካርያስ ይሁዳንነ የሩሳላመን ደእያ አይሁደ አሳስ እስራኤለ ፆሳ ሱንን ትንብተ ኦድዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode nam7u nabeti Haggeynne Zakaryaasi Yihudaninne Yerusalaamen de7iya Ayhude asaas Isra7eele Xoossa sunthan tinbite odidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያን ጊዜ ነቢዩ ሐጌና የአዶ ልጅ ነቢዩ ዘካርያስ፣ በይሁዳና በኢየሩሳሌም ለሚኖሩ አይሁድ ከእነርሱ በላይ በሆነው በእስራኤል አምላክ ስም ትንቢት ተናገሩላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያን ጊዜ ሁለቱ ነቢያት፥ ሐጌና የዒዶ ልጅ ዘካርያስ በኢየሩሳሌምና በይሁዳ ምድር ለሚኖሩ አይሁድ፥ ስለ ቤተ መቅደሱ ሥራ ጉዳይ በእስራኤል አምላክ ስም ትንቢት ተናገሩላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ነቢያት ከዓ፥ ነቢይ ሓጌን ዘካርያስ ወዲ ኣዶን፥ ነቶም ኣብ ይሁዳን ኣብ ኢየሩሳሌምን ዝነብሩ ኣይሁድ፥ ንኣኣቶም ብስም ኣምላኽ እስራኤል ተነበዩሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ነብያት ከአ፡ ነብዩ ሃጌን ዘካርያስ ወዲ ዒዶን ነቶም ኣብ ዩዳን ኣብ ዮርሳሌምን ዚነብሩ ኣይሁድ፡ ንኣታቶም ብስም ኣምላኽ እስራኤል ተነበዮሎም። |