Ezra 4:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዘሩባቤልን የሱስን ካልኦት ርእስታት ዓሌታት እስራኤልን ግና፡ ንኣምላኽና ቤት ክትሰርሑ ምሳና ዘራኽብ የብልኩምን። ንሕና ግና ከምቲ ንጉስ ቂሮስ ንጉስ ፋርስ ዝኣዘዘና ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ብሓባር ክንሃንጾ ኢና። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዘሩባቤልና ኢያሱም፥ የቀሩትም የእስራኤል አባቶች ቤቶች አለቆች፥ “የአምላካችንን ቤት መሥራት ለእኛና ለእናንተ አይደለም፤ እኛ ራሳችን ግን የፋርስ ንጉሥ ቂሮስ እንዳዘዘን ለአምላካችን ለእግዚአብሔር ቤት እንሠራለን” አሉአቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዘሩባቤልና ኢያሱም የቀሩትም የእስራኤል አባቶች ቤቶች አለቆች። የአምላካችንን ቤት መሥራት ለእኛና ለእናንተ አይደለም፤ እኛ ለብቻችን ግን የፋርስ ንጉሥ ቂሮስ እንዳዘዘን ለእስራኤል አምላክ ለእግዚአብሔር ቤት እንሠራለን አሉአቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዘሩባቤል፥ ኢያሱና የቀሩትም የእስራኤል አባቶች አለቆች፦ “የአምላካችንን ቤት ማነፅ ለእኛና ለእናንተ አይደለም፥ እኛ ለብቻችን ሆነን ንጉሥ ቂሮስ የፋርስ ንጉሥ እንዳዘዘን ለጌታ ለእስራኤል አምላክ ቤት እንገነባለን” አሉአቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ዛሩባቤለ፥ ኢያሱነ እስራኤልያ ዛራቱዋ ካፓቱ ኡንቱንቶ ዛሪደ፥ ሀዋዳን ያጌድኖ፤ “ኑ ጎልያ ኬጻናዉ ኑዉነ ህንተንቶ አይ እትፐተነ ባዋ። ሽን ፓርሰ ካቲ ቂሮስ አዛዜዳዋዳን፥ ኑ ጻላላይ መና ጎዳዉ እስራኤልያ ጾሳዉ ኬጻና” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Zarubaabeele, Iyyaasunne Israa'eeliyaa zaratuwaa kaappatuu unttunttoo zaariide, hawaadan yaageeddino; «Nu Golliyaa kees's'anaw nuwunne hinttenttoo ay ittippetetsinne baawa. Shin Paarise Kaatii K'iiroosi azazeeddawaadan, nu s'alaalay Med'ina Godaw Israa'eeliyaa S'oossaw kees's'ana» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin Zerubaabeley, Iyaasoynne korapinneti ubbay «Nu GODAA Xoossa Keeththaa keexxanaas inttena nunara gaththiza miishshi baawa; Paarise kawo Qiroosi nuna azazida mala Isra7eele Xoossa Keeththaa nu nurkka keexxana» gi zaarida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ዜሩባቤሌይ፥ ኢያሶይኔ ኮራፒኔቲ ኡባይ «ኑ ጎዳ ጾሳ ኬ ኬጻናስ ኢንቴና ኑናራ ጋዛ ሚሺ ባዋ፤ ፓሪሴ ካዎ ቂሮሲ ኑና ኣዛዚዳ ማላ ኢስራኤሌ ጾሳ ኬ ኑ ኑርካ ኬጻና» ጊ ዛሪዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ዛሩባበል፥ እያሱይነ እስራኤለ ያራ ሀላቃት፥ “ኑ ፆሳ ኬ ኬፃናዉ ኑስነ ህንተዉ ግሾይ ባዋ። ሽን ፋርሰ ካዎይ ቅሮስ ኪትዳይሳዳ ጎዳ፥ እስራኤለ ፆሳ ኬ ኑኒ ኑ ፃላላ ኬፃና” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Zarubaabeli, Iyyasuynne Isra7eele yara halaqati, “Nu Xoossaa keetha keexanaw nuusinne hintew gishoy baawa. Shin Farse kawoy Qiroosi kiittidaysada Godaa, Isra7eele Xoossa keetha nuuni nu xalaala keexana” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዘሩባቤል፣ ኢያሱና ሌሎቹ የእስራኤል ቤተ ሰቦች አለቆች ግን፣ “ለአምላካችን ቤተ መቅደስ እንድትሠሩ ከእኛ ጋር የሚያገናኛችሁ ምንም ነገር የለም። የፋርስ ንጉሥ ቂሮስ ባዘዘን መሠረት ለእስራኤል አምላክ ለእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ የምንሠራው እኛ ብቻ ነን” ሲሉ መለሱላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን ዘሩባቤል፥ ኢያሱና የጐሣ መሪዎች ሁሉ እነዚህን ሰዎች፦ “ለአምላካችን ለእግዚአብሔር ስለምንሠራው ቤተ መቅደስ የእናንተ ርዳታ አያስፈልገንም፤ የፋርስ ንጉሠ ነገሥት ቂሮስ ባዘዘን መሠረት እኛው ራሳችን እንሠራዋለን” ሲሉ መለሱላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዘሩባቤልን ኢያሱን እቶም ዝተረፉ ዋናታት ማይ ቤት ኣቦታት እስራኤልን ግና፥ “ንሕናስ ከምቲ ቂሮስ ንጉስ ፋርስ ዝኣዘዘና በይንና ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ደኣ ቤት ንሰርሐሉ እምበር፥ ንስኻትኩም ምሳና ዄንኩም ንኣምላኽና ቤት ክትሰርሑሉ ኣይግብአኩምን እዩ” በልዎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዘሩባቤልን እያሱን እቶም ዝተረፉ ዋናታት ማይ ቤት እስራኤልን ግና፡ ንሕናስ ከምቲ ቄሮስ ንጉስ ፋርስ ዝአዘዘና በይንና ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ደአ ንሰርሓሉ እምበር፡ ንስኻትኩም ምሳና ዃንኩም ንኣምላኽና ቤት ክትሰርሕሉ ኣይግብአኩምን እይ በልዎም። |