Ezra 4:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ቅዳሕ መልእኽቲ ንጉስ ኣርታሕሻሻ ኣብ ቅድሚ ረሁምን ሺምሻይን፡ እቲ ጸሓፍን ብጾቶምን ምስ ተነበበ፡ ብታህዋኽ ናብ የሩሳሌም ናብ የሩሳሌም ደይቦም፡ ብሓይልን ብሓይልን ደው ኣቢሎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የንጉሡም የአርተሰስታ መልእክተኛ በደረሰ ጊዜ በአዛዡ በሬሁምና በጸሓፊው በሲምሳይ፥ በተባባሪዎቻቸውም ፊት መልእክቱን ባነበበ ጊዜ ፈጥነው ወደ ኢየሩሳሌም ወደ አይሁድ በፈረስ ሄዱ፤ በኀይልም አስተዉአቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የንጉሡም የአርጤክስስ ደብዳቤ ግልባጭ በሬሁምና በጸሐፊው በሲምሳይ በተባባሪዎቻቸውም ፊት በተነበበ ጊዜ ፈጥነው ወደ ኢየሩሳሌም ወደ አይሁድ ሄዱ፤ በግድና በኃይልም አስተዉአቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የንጉሡም የአርጤክስስ ደብዳቤ ግልባጭ በሬሑምና በጸሐፊው በሺምሻይ በተባባሪዎቻቸውም ፊት በተነበበ ጊዜ ፈጥነው ወደ ኢየሩሳሌም ወደ አይሁድ ሄዱ፤ በግድና በኃይልም አስተዉአቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካትያ አርጸክሲሳ ዳብዳቢ ረሁማዉ፥ ጻፍያ ሽምሻያዉነ ኡንቱንቱና ኦያ ኡባቶ ናባበቴዳ ዎደ፥ የሩሳላመን ደእያ አይሁዳ አሳቱዋኮ ኤሌል ቢደ፥ ኡንቱንቱ ኬጽያዋ ዎልቃን ተኤድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaatiyaa Ars's'ekisisa dabddaabbii Rehuumaw, s'aafiyaa Shimshshaayawunne unttunttunna ootsiyaa ubbatoo nabbabetteedda wode, Yerusaalamen de'iyaa Ayhuda asatuwaakko elleelli biide, unttunttu kees's'iyaawaa wolk'k'an te"eeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawo Arxekisise zaaro dabdaabbey Erehuumes, Simisayessinne isttara ooththizaytas gakki nababettida mala heerakka Yerusalaame biidi katama ooththontta mala asaa wolqqara teqqida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎ ኣርጼኪሲሴ ዛሮ ዳብዳቤይ ኤሬሁሜስ፥ ሲሚሳዬሲኔ ኢስታራ ኦዛይታስ ጋኪ ናባቤቲዳ ማላ ሄራካ ዬሩሳላሜ ቢዲ ካታማ ኦንታ ማላ ኣሳ ዎልቃራ ቴቂዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዋ አርፀክስሳ ዳብዳበይ ረሁማስ፥ ፃፍያ ስምሳያስነ ኤንታራ ደእያ ኡባስ ናባበትዳ ዎደ የሩሳላመን ደእያ አይሁደታኮ ኤለስ ብድ፥ ኤንቲ ኬፀይሳ ዎልቃን ኤስዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawa Arxekisisa dabdaabey Rehuumas, xaafiya Simsayasinne entara de7iya ubbaas nabbabetida wode Yerusalaamen de7iya Ayhudetako ellesi bidi, enti keexeysa wolqan essidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የንጉሡ የአርጤክስስ ደብዳቤ ቅጅ በሬሁም፣ በጸሓፊው በሲምሳይና በተባባሪዎቻቸው ፊት እንደ ተነበበ፣ ወዲያውኑ በኢየሩሳሌም ወደሚገኙት አይሁድ ሄደው ሥራውን እንዲያቆሙ አስገደዷቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሠ ነገሥቱ አርጤክስስ የላከው የመልስ ደብዳቤም መጥቶ ለረሑም፥ ለሺምሻይና ለተባባሪዎቻቸው ሁሉ እንደ ተነበበላቸው፥ ወዲያውኑ ወደ ኢየሩሳሌም ገሥግሠው በመምጣት ሕዝቡን በማስገደድ የኢየሩሳሌምን ከተማ እንደገና ከመሥራት አገዱአቸው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እታ ቕዳሕ ደብዳበ ንጉስ ኣርጤክስስ ኣብ ቅድሚ ሬሑምን ሲምሳይ ፀሓፍን ኣብ ቅድሚ እቶም ብፆቶምን ምስ ተነበበት፥ ቀልጢፎም ናብ ኢየሩሳሌም ናብቶም ኣይሁድ ከዱ እሞ፥ ብቕልፅምን ብሓይልን ካብ ምስራሕ ኣብኰርዎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እታ ቕዳሕ ደብዳበ ንጉስ ኣርታሕሻስታ ናብ ቅድሚ ረሑምን ሽምሻይ ጸሓፍን ኣብ ቅድሚ እቶም ብጾቶምን ምስ ተነበት፡ ቀልጢፎም ናብ ዮርሳሌም ናብቶም ኣይሁድ ከዱ እሞ፡ ብቕልጽምን ብሓይልን ካብ ምዕያይ ኣብኮርዎም። |