Ezra 4:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕጂ ካባይ ካልእ ትእዛዝ ክሳዕ ዚወሃብ፡ ነዞም ሰባት እዚኣቶም ደው ከተብሎም፡ እዛ ኸተማ እዚኣ ድማ ከም ዘይትህነጽ ኣዘዝ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሁንም እነዚህ ሰዎች ሥራውን እንዲተዉ፥ ይህችም ከተማ እንዳትሠራ ትእዛዝ ስጡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሁንም እነዚህ ሰዎች ሥራውን እንዲተዉ፥ እኔም እስካዝዝ ድረስ ይህች ከተማ እንዳትሠራ ትእዛዝ ስጡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሁንም እነዚህ ሰዎች ሥራውን እንዲተዉ፥ እኔም ትእዛዝ እስከምሰጥ ድረስ ይህች ከተማ እንዳትሠራ ትእዛዝ ስጡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ታን ኡንቱንቶ ኦተ ግያ አዛዙዋ እማና ጋካናዉ፥ ሀ አሳቱ ሄ ካታማ ኬጽያዋ ኤሳና ማላ ኦድተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, taani unttunttoo ootsite giyaa azazuwaa immana gakkanaw, ha asatuu he katamaa kees's'iyaawaa essana mala odite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas ta hara azazo kiittana gakkanaas he asati katamaza zaari ooththontta mala yootite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ታ ሃራ ኣዛዞ ኪታና ጋካናስ ሄ ኣሳቲ ካታማዛ ዛሪ ኦንታ ማላ ዮቲቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ታኒ ኤንታዉ ሀ ኪታ እማና ጋካናዉ፥ ሀ አሳት ሄ ካታምዉ ኬፀይሳ ኤሳና መላ ኦድተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, taani entaw ha kiita immana gakanaw, ha asati he katamiw keexeysa essana mela odite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አሁንም እኔ ትእዛዝ እስከምሰጥበት ድረስ ይህች ከተማ እንደ ገና እንዳትሠራ ሥራውን ያቆሙ ዘንድ ለእነዚህ ሰዎች ትእዛዝ አስተላልፉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ እኔ ሌላ ትእዛዝ እስካስተላልፍ ድረስ እነዚያ ሰዎች ከተማይቱን እንደገና መሥራታቸውን ያቆሙ ዘንድ እዘዙ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እምበኣርከስ ካባይ ትእዛዝ ክሳዕ ዝወሃብ፥ እቶም ሰባት ስራሕ ከቑሙ፥ እታ ኸተማ ኸዓ ኸይትስራሕ ኣዝዙ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እምበኣርሲ ኻባይ ትእዛዝ ክሳዕ ዚወሀብ፡ እቶም ሰባት ስራሕ ኪሓድጉ፡ እታ ኸተማ ኸኣአ ከይትስራሕ፡ ኣዝዙ። |