Ezra 4:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ የሩሳሌም ኣብ ልዕሊ ኵለን ሃገራት ስግር ኤፍራጥስ ዚገዝኡ ሓያላት ነገስታት ነበሩ። ከምኡ’ውን ቶል፡ ግብሪን ቶልን ይኽፈሎም ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በኢየሩሳሌምም እጅግ ኀያላን ነገሥታት ነበሩ፤ በወንዝም ማዶ ያለውን ሀገር ሁሉ ይገዙ ነበር፤ ግብርንና እጅ መንሻንም ይቀበሉ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በኢየሩሳሌምም እጅግ ኃያላን ነገሥታት ነበሩ፥ በወንዝም ማዶ ያለውን አገር ሁሉ ይገዙ ነበር፤ ግብርንና ቀረጥን መጥንንም ይቀበሉ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በኢየሩሳሌምም እጅግ ኃያላን ነገሥታት ነበሩ፥ በወንዝም ማዶ ያለውን አገር ሁሉ ይገዙ ነበር፤ ግብርንና ቀረጥን መጥንንም ይቀበሉ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | የሩሳላመን ዎልቃማ ካተቱ ካዉቴድኖ፤ ኤፍራጺሳ ሻፋፐ አዋይ ዉልያ ባጋ ቢታፐካ ሄ ካተቱ ጊራነ ቃራጻ አኬድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yerusaalamen wolk'k'aama kaatetuu kawuteeddino; Efiraas'iisa Shaafaappe awaay wulliyaa Bagga Biittaappekka he kaatetuu giiraanne k'aras'aa akkeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessika wuri hankkoka Yerusalaamey Efiraaxise shaafappe he pinththan diza dereta qaraxanne giira cigissiza wolqqama kawoti kawotida dere. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሲካ ዉሪ ሃንኮካ ዬሩሳላሜይ ኤፊራጺሴ ሻፋፔ ሄ ፒንን ዲዛ ዴሬታ ቃራጻኔ ጊራ ጪጊሲዛ ዎልቃማ ካዎቲ ካዎቲዳ ዴሬ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | የሩሳላመን ዎልቃማ ካዎት ካዎትዶሶና፤ ኤፍራፂሳ ሻፋፐ ሄፍንን ደእያ ቢታፈካ ሄ ካዎት ጊራነ ቃራፃ ኤክዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yerusalaamen wolqaama kawoti kawotidosona; Efraxiisa Shaafape hefinthan de7iya Biittafeka he kawoti giiranne qaraxa ekidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢየሩሳሌም ከኤፍራጥስ ማዶ ያለውን አገር ሁሉ የገዙ፣ ቀረጥ፣ ግብርና እጅ መንሻም ይቀበሉ የነበሩ ኀያላን ነገሥታት ነበሯት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህም ሁሉ ሆኖ፥ ኢየሩሳሌም ከኤፍራጥስ በስተ ምዕራብ ያሉትን አገሮች ሁሉ በማስገበር ቀረጥና ግብር የሚያስከፍሉ ኀያላን ነገሥታት ነግሠውባት ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ኢየሩሳሌም ከዓ ንሰገር ሩባ ዝነበረ ዅሉ ሃገር ዝገዝኡ ሓያላት ነገስታት ነበሩ፤ ግብርን ቀረፅን ገፀ በረኸትን ይቕበሉ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ዮርሳሌም ከአ ንስግር ርባ ዝነብረ ኹሉ ሃገር ዝገዝኡ ሓያላት ነገስታት ነበሩ፡ ግብርን ፈሰስን ተጎን ከአ ንኣታቶም ይወሀብ ነበረ። |