Ezra 4:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ የሩሳሌም ኣብ ልዕሊ ኵለን ሃገራት ስግር ኤፍራጥስ ዚገዝኡ ሓያላት ነገስታት ነበሩ። ከምኡ’ውን ቶል፡ ግብሪን ቶልን ይኽፈሎም ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም እጅግ ኀያ​ላን ነገ​ሥ​ታት ነበሩ፤ በወ​ን​ዝም ማዶ ያለ​ውን ሀገር ሁሉ ይገዙ ነበር፤ ግብ​ር​ንና እጅ መን​ሻ​ንም ይቀ​በሉ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በኢየሩሳሌምም እጅግ ኃያላን ነገሥታት ነበሩ፥ በወንዝም ማዶ ያለውን አገር ሁሉ ይገዙ ነበር፤ ግብርንና ቀረጥን መጥንንም ይቀበሉ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በኢየሩሳሌምም እጅግ ኃያላን ነገሥታት ነበሩ፥ በወንዝም ማዶ ያለውን አገር ሁሉ ይገዙ ነበር፤ ግብርንና ቀረጥን መጥንንም ይቀበሉ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year የሩሳላመን ዎልቃማ ካተቱ ካዉቴድኖ፤ ኤፍራጺሳ ሻፋፐ አዋይ ዉልያ ባጋ ቢታፐካ ሄ ካተቱ ጊራነ ቃራጻ አኬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yerusaalamen wolk'k'aama kaatetuu kawuteeddino; Efiraas'iisa Shaafaappe awaay wulliyaa Bagga Biittaappekka he kaatetuu giiraanne k'aras'aa akkeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessika wuri hankkoka Yerusalaamey Efiraaxise shaafappe he pinththan diza dereta qaraxanne giira cigissiza wolqqama kawoti kawotida dere.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሲካ ዉሪ ሃንኮካ ዬሩሳላሜይ ኤፊራጺሴ ሻፋፔ ሄ ፒንን ዲዛ ዴሬታ ቃራጻኔ ጊራ ጪጊሲዛ ዎልቃማ ካዎቲ ካዎቲዳ ዴሬ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) የሩሳላመን ዎልቃማ ካዎት ካዎትዶሶና፤ ኤፍራፂሳ ሻፋፐ ሄፍንን ደእያ ቢታፈካ ሄ ካዎት ጊራነ ቃራፃ ኤክዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yerusalaamen wolqaama kawoti kawotidosona; Efraxiisa Shaafape hefinthan de7iya Biittafeka he kawoti giiranne qaraxa ekidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኢየሩሳሌም ከኤፍራጥስ ማዶ ያለውን አገር ሁሉ የገዙ፣ ቀረጥ፣ ግብርና እጅ መንሻም ይቀበሉ የነበሩ ኀያላን ነገሥታት ነበሯት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህም ሁሉ ሆኖ፥ ኢየሩሳሌም ከኤፍራጥስ በስተ ምዕራብ ያሉትን አገሮች ሁሉ በማስገበር ቀረጥና ግብር የሚያስከፍሉ ኀያላን ነገሥታት ነግሠውባት ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ኢየሩሳሌም ከዓ ንሰገር ሩባ ዝነበረ ዅሉ ሃገር ዝገዝኡ ሓያላት ነገስታት ነበሩ፤ ግብርን ቀረፅን ገፀ በረኸትን ይቕበሉ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ዮርሳሌም ከአ ንስግር ርባ ዝነብረ ኹሉ ሃገር ዝገዝኡ ሓያላት ነገስታት ነበሩ፡ ግብርን ፈሰስን ተጎን ከአ ንኣታቶም ይወሀብ ነበረ።