Ezra 4:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ናብ ዘሩባቤልን ናብ ርእስታት ስድራ ቤትን መጺኦም፡ ከምዚ ንስኻትኩም ንኣምላኽኩም ንደልዮ ኢና እሞ፡ ምሳኻትኩም ንሃንጽ፡ በሎም። ካብ ዘመን እቲ ናብዚ ዘብጽሓና ንጉስ ኣሶር ኤሳርሃዶን ኣትሒዝና ድማ ንሰውኣሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ ዘሩባቤልና ወደ አባቶች ቤቶች አለቆችም ቀርበው፥ “የአሦር ንጉሥ አስራዶን ወደዚህ ካመጣን ቀን ጀምሮ ለአምላካችሁ እንሠዋለንና፥ እንደ እናንተም እንፈልገዋለንና ከእናንተ ጋር እንሥራ” አሉአቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ ዘሩባቤልና ወደ አባቶች ቤቶች አለቆች ቀርበው። የአሦር ንጉሥ አስራዶን ወደዚህ ካመጣን ቀን ጀምሮ ለአምላካችሁ እንሠዋለንና፥ እንደ እናንተም እንፈልገዋለንና ከእናንተ ጋር እንሥራ አሉአቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወደ ዘሩባቤልና ወደ አባቶች አለቆች ቀርበው፦ “እንደ እናንተ አምላካችሁን እንፈልገዋለን፥ የአሦር ንጉሥ ኤሳርሐዶን ወደዚህ ካመጣን ቀን ጀምሮ ለእርሱ እንሠዋ ነበርና፥ ከእናንተ ጋር እንሥራ” አሉአቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዛሩባቤላኮነ ጎልያ ካፓቱዋኮ ዪደ፥ ሀዋዳን ያጌድኖ፤ “አሶረ ካቲ አስራዶን ኑና ሀ ሳአዉ አሄዳ ጋላሳፐ ዶሚደ፥ ኑንካ ህንተንቱ ጾሳ ኮዬቶነ ያርሼቶ። ሄዋ ድራዉ፥ ኑንካ ህንተናና እትፐ አነ ኬጾይተ” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Zarubaabeelakkonne golliyaa kaappatuwaakko yiide, hawaadan yaageeddino; «Asoore Kaatii Asiraadooni nuuna ha sa'aw aheedda gallassaappe doommiide, nuunikka hinttenttu S'oossaa koyyeettonne yarshsheetto. Hewaa diraw, nuunikka hinttenana ittippe ane kees's'oytte» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe dendidayssan Zerubaabelekkonne korapinnetako yiidi «Nunikka intte mala intte Xoossaa goynnizayta; Asoore dere kawo Aseradooney nuna ha biitta ehosofe doommidi izas yarshishenne goynnishe gam7idos; hessa gishshas ha7i nunikka inttenara issife keexxana» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ዴንዲዳይሳን ዜሩባቤሌኮኔ ኮራፒኔታኮ ዪዲ «ኑኒካ ኢንቴ ማላ ኢንቴ ጾሳ ጎይኒዛይታ፤ ኣሶሬ ዴሬ ካዎ ኣሴራዶኔይ ኑና ሃ ቢታ ኤሆሶፌ ዶሚዲ ኢዛስ ያርሺሼኔ ጎይኒሼ ጋምኢዶስ፤ ሄሳ ጊሻስ ሃኢ ኑኒካ ኢንቴናራ ኢሲፌ ኬጻና» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዛሩባበላኮነ እስራኤለ ያራ ሀላቃታኮ ይድ፥ “አሶረ ካዎይ አስራዶን ኑና ሀ በሳ ኤህዳ ጋላሳፐ ዶምድ፥ ኑካ ህንተ ፆሳ ጎይኖስ፥ እያዉ ያርሾስ። ሄሳ ግሾ፥ ኑካ ህንተራ ኬፃና” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Zarubaabelakonne Isra7eele yara halaqatako yidi, “Asoore kawoy Asiradooni nuna ha bessaa ehida gallasape doomidi, nuka hinte Xoossa goyinnoos, iyaw yarshoos. Hessa gisho, nuka hintera keexana” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ወደ ዘሩባቤልና ወደ ቤተ ሰቡ አለቆች መጥተው፣ “እኛም እንደ እናንተ አምላካችሁን የምንፈልግ ነን፤ የአሦር ንጉሥ አስራዶን ወደዚህ ካመጣን ጊዜ ጀምሮ ለእርሱ ስንሠዋለት ቈይተናል፤ ስለዚህ አብረን ከእናንተ ጋር እንሥራ” አሏቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወደ ዘሩባቤልና ወደ ጐሣ መሪዎችም ቀርበው “ቤተ መቅደሱን ከእናንተ ጋር አብረን እንሥራ፤ ይህንኑ እናንተ የምታመልኩትን እግዚአብሔር እኛም እናመልከዋለን፤ የአሦር ንጉሠ ነገሥት አስራዶን ወደዚህ አገር ከላከንም ጊዜ ጀምሮ መሥዋዕት ስናቀርብለት ቈይተናል” አሉአቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናብ ዘሩባቤልን ናብ ዋናታት ማይ ቤት ኣቦታትን ቀሪቦም “ካብታ ኣስራዶን ንጉስ ኣሶር ናብዙይ ዘምፅአና መዓልቲ ጀሚርና ንኣምላኽኩም ንስውእ ኣለና፥ ከማኻትኩምውን ንደልዮ ኢናሞ፥ ምሳኻትኩም ክንሰርሕ” በልዎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናብ ዙሩባቤልን ናብ ዋናታት ማይ ቤት ኣቦታትን ቀሪቦም፡ ንሕና ኸአ ከማኻትኩም ኣምላኽኩም ንደሊ ኣሎና፡ ካብታ ኤሳርሓዶን ንጉስ ኣሶር ናብዚ ዘምጽኣና፡ መዓልቲ ጀሚርና ድማ ንእኡ ሰዊእና ኢና እሞ፡ ምሳኻትኩም ክንሰርሕ ንደሊ ኣሎና፡ በልዎም። |