Ezra 4:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣነ ድማ ኣዘዝኩ፡ ሓተተ ድማ፡ እዛ ናይ ጥንቲ ከተማ እዚኣ ኣብ ልዕሊ ነገስታት ከም ዝዓለወት፡ ኣብኣ ድማ ዓመጽን ናዕብን ከም እተገብረ ተረጋገጸ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔም አዝዣለሁ፤ ተመረመረም፤ ይህችም ከተማ ከጥንት ጀምራ በነገሥታት ላይ ዐመፀኛ እንደ ነበረች፥ በእርስዋም ዐመፅና ሽፍትነት እንደ ተደረገ ተገኘ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔም አዝዣለሁ፥ ተመረመረም፤ ይህችም ከተማ ከጥንት ጀምራ በነገሥታት ላይ ዓመፀኛ እንደ ነበረች፥ በእርስዋም ዓመፅና ሽፍትነት እንደ ተደረገ ተገኘ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኔም አዝዣለሁ፥ ተመረመረም፥ ይህችም ከተማ ከጥንት ጀምራ በነገሥታት ላይ ዓመፀኛ እንደ ነበረች፥ በእርሷም ዓመፅና ሽፍትነት እንደ ተደረገ ተገኘ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን አዛዝና፥ ካሰ ታርኪ ኮየቲደ ጼለቴዳ፤ ሀ ካታማይ በንፐካ ዶሚደ፥ ካተቶ ማካላንቻ ግድያዌነ መቱዋ መያዋንቱ ደእያ ሳኣ ግድያዌ ኤረቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani azazina, kase taarikii koyettiide s'eeletteedda; ha katamay benippekka doommiide, kaatetoo makkalanchcha gidiyaawenne metuwaa med'd'iyaawanttu de'iyaa sa'aa gidiyaawe eretteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | hessafe dendidayssan lo7eththi pilggi xeellana mala azazadis; pilggeththan beettiday Yerusalaamey kaseppe doommada kawo kawoteththa bolla makkallashe dizaaro; makkallanchchatasinne iita ooththizaytas gididayssa qonccisees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ዴንዲዳይሳን ሎኤ ፒልጊ ጼላና ማላ ኣዛዛዲስ፤ ፒልጌን ቤቲዳይ ዬሩሳላሜይ ካሴፔ ዶማዳ ካዎ ካዎቴ ቦላ ማካላሼ ዲዛሮ፤ ማካላንቻታሲኔ ኢታ ኦዛይታስ ጊዲዳይሳ ቆንጪሴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታ ኪታን፥ ካሰ ታርከይ ኮየትድ ፄለትያ ዎደ፥ ሀ ካታምያ በንፐካ ካዎታስ ማካላነ መቶ መሸ ደእያ ቢታ ግደይስ ኤረትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ta kiitan, kase taarikey koyetidi xeeletiya wode, ha katamiya benipeka kawotas makallanne meto medhashe de7iya biitta gideysi eretis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እኔም ትእዛዝ ሰጥቼ ምርመራ ተደርጓል፤ በምርመራውም መሠረት ይህች ከተማ ከጥንት ጀምሮ በነገሥታት ላይ ስታምፅ የኖረች የዐመፅና የወንጀል መናኸሪያ እንደ ሆነች ማስረጃ ተገኝቷል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በእርሱም መነሻነት ጥብቅ ምርምርና ጥናት እንዲደረግ ትእዛዝ ሰጥቻለሁ፤ ከጥናቱም የተገኘው ውጤት ኢየሩሳሌም ከጥንት ጀምሮ በመንግሥት ሥልጣን ላይ ስታምፅ የኖረች ዐመፀኞችና አስቸጋሪዎች ሰዎች የሞሉባት ከተማ እንደ ነበረች ያስረዳል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣነ ድማ ኽምርምሩ ኣዘዝኩ። መርመሩ እሞ፥ እታ ኸተማ ኻብ ጥንቲ ጀሚራ ኣብ ነገስታት ከም ዝተስአት፥ ኣብኣ ድማ ሽፍትነትን ህውከትን ከም ዝተገብረ ተረኽበ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣነ ድማ ኪምርምሩ ኣዘዝኩ። መርመሩ እሞ፡ እታ ኸተማ ኻብ ጥንቲ ጀሚሩ ኣብ ነገስታት ከም ዝተንስኤት፡ ኣብኣ ድማ ሽፍትነትን ህውከትን ከም እተገብረ ተረኸበ። |