Ezra 4:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ንጉስ ናብ ሬሆም ሓላፊን ናብ ሺምሻይ ጸሓፍን ነቶም ኣብ ሰማርያ ዚነብሩ ዝተረፉ ብጾቶምን ናብቶም ኣብ ስግር ሩባን ዘለዉ ሰላምን ብኸምዚ ዝኣመሰለ ግዜን መልሲ ለኣኸሎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡም ለአዛዡ ለሬሁም፥ ለጸሓፊውም ለሲምሳይ፥ በሰማርያና በወንዝ ማዶም ለተቀመጡትና ለቀሩት ተባባሪዎቻቸው እንዲህ የሚለውን መልስ ላከ፥ “ሰላም ለእናንተ ይሁን። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጉሡም ለአዛዡ ለሬሁም፥ ለጸሐፊውም ለሲምሳይ፥ በሰማርያና በወንዝ ማዶም ለተቀመጡ ለቀሩት ተባባሪዎቻቸው እንዲህ የሚለውን መልስ ላከ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጉሡ እንዲህ የሚለውን መልስ ላከ፦ “ለአዛዡ ለሬሑምና ለጸሐፊውም ለሺምሻይ፥ በሰማርያና በወንዝ ማዶ ባለ አገር ለተቀመጡ ለቀሩት ተባባሪዎቻቸው ሰላም! አሁንም |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካቲ ሀዋዳን ያግያ ዛሩዋ ኡንቱንቶ የዴዳ፤ “ዎታዳራቱዋ ሞድያ ረሁማ፥ ጻፍያ ሽምሻያ፥ ሳማርያንነ ኤፍራጺሳ ሻፋፐ አዋይ ዉልያ ባጋ ጋድያን ደእያ ኡንቱንቱና ኦያ አሳ ኡባዉ፥ ህንተንታ ሳሮ ጋይ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaatii hawaadan yaagiyaa zaaruwaa unttunttoo yeddeedda; «Wotaadaratuwaa mooddiyaa Rehuumaa, s'aafiyaa Shimshshaayaa, Samaariyaaninne Efiraas'iisa Shaafaappe away wulliyaa Bagga gadiyaan de'iyaa unttunttunna ootsiyaa asaa ubbaw, hinttentta saro gay. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawozikka dabdaabbeza zaaro «Dere ayssiza Erehuumes, xaafeza Simisayes, qasse Samaariyaninne Efiraaxise shaafa pinththan diza nenara issife ooththizaytas saroy gido. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎዚካ ዳብዳቤዛ ዛሮ «ዴሬ ኣይሲዛ ኤሬሁሜስ፥ ጻፌዛ ሲሚሳዬስ፥ ቃሴ ሳማሪያኒኔ ኤፊራጺሴ ሻፋ ፒንን ዲዛ ኔናራ ኢሲፌ ኦዛይታስ ሳሮይ ጊዶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎይ ሀይሳዳ ግያ ዛሮ ኤንታዉ የድስ፤ “ቢታ አይስያ ረሁማ፥ ፃፍያ ስምሳያ፥ ሳማረንነ ኤፍራፂሳ ሻፋፐ ሄፍንን ደእያ ኤንታራ እስፍዳ አሳ ሳሮ ጋይስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy haysada giya zaaro entaw yeddis; “Biitta aysiya Rehuuma, xaafiya Simsaya, Samaareninne Efraxiisa Shaafape hefinthan de7iya entara issifida asaa saro gayis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ንጉሡም ይህን መልስ ላከ፤ ለአገረ ገዥው ሬሁም፣ ለጸሓፊው ሲምሳይ፣ በሰማርያና በኤፍራጥስ ማዶ ለሚኖሩ ተባባሪዎቻቸው፤ ሰላም ለእናንተ ይሁን፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሠ ነገሥቱም ለዚህ ደብዳቤ ከዚህ የሚከተለውን መልስ ላከ፦ “ለአገረ ገዢው ረሑም፥ ለአውራጃ ጸሐፊው ሺምሻይ፥ እንዲሁም በሰማርያና ከኤፍራጥስ በስተ ምዕራብ ለሚኖሩ ተባባሪዎችህ ሁሉ፥ ሰላም ለእናንተ ይሁን። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንጉስውን ንሬሑም ሹምን ንሲምሳይ ፀሓፍን ነቶም ኣብ ሰማርያን ኣብ ካሊእን ኣብ ሰገር ንየው ሩባ ዝተረፉ ብፆቶምን ከምዙይ ኢሉ ምላሽ ሰደደ፦ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንጉስ ኣብ ረሑም ሹምን ኣብ ሺምሻይ ጸሓፍን ኣብቶ ኣብ ሰማርያን ኣብ ካልእን ኣብ ስግር ክንየው ርባ ዝተረፉ ብጾቶምን ከምዚ ኢሉ ምላሽ ሰደደ፡ ሰላም፡ ወዘተ… |