Ezra 4:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ መጽሓፍ ዜና መዋእል ኣቦታትኩም ምእንቲ ኽትምርመሩ። ስለዚ ኣብ መጽሓፍ ዜና መዋእል ክትረኽብዎ ኢኹም እሞ እዛ ከተማ ዓመጽቲ ከተማ ምዃናን ንነገስታትን ኣውራጃታትን ትጎድእ ምዃና፡ ኣብ ውሽጣ ድማ ናዕቢ ከም ዘበገሱ ክትፈልጡ ኢኹም። ናይ ቀደም እውን ከምኡ፥ ስለምንታይ እዛ ከተማ ተደምሲሳ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በአ​ባ​ቶ​ችህ ታሪክ መጽ​ሐፍ ምር​መራ ይደ​ረግ፤ በዚ​ያም በታ​ሪክ መጽ​ሐፍ ይህች ከተማ ዐመ​ፀኛ እንደ ሆነች፥ ነገ​ሥ​ታ​ት​ንና አው​ራ​ጃ​ዎ​ች​ንም እንደ ጎዳች፥ ከጥ​ን​ቱም የገ​ባ​ሮች ሽፍ​ት​ነት በእ​ር​ስዋ እንደ ተጀ​መረ ታገ​ኛ​ለህ፤ ታው​ቃ​ለ​ህም፤ ስለ​ዚ​ህም ይህች ከተማ ፈርሳ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በአባቶችህ ታሪክ መጽሐፍ ምርመራ ይደረግ፤ በዚያም በታሪክ መጽሐፍ ይህች ከተማ ዓመፀኛ እንደ ሆነች፥ ነገሥታትንና አውራጃዎችንም እንደ ጐዳች፥ ከጥንቱም ሽፍትነት በእርስዋ እንደ ተጀመረ ታገኛለህ፥ ታውቃለህም፤ ስለዚህም ይህች ከተማ ፈርሳ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በአባቶችህ ታሪክ መጽሐፍ ምርመራ ይደረግ በዚያም በታሪክ መጽሐፍ ይህች ከተማ ዓመፀኛ እንደ ሆነች፥ ነገሥታትንና አውራጃዎችንም እንደ ጐዳች፥ ከጥንቱም ሽፍትነት በእርሷ እንደ ተጀመረ ታገኛለህ፥ ታውቃለህም፤ ስለዚህም ይህች ከተማ ፈርሳ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ካሰ ነ አዎቱዋ ታርክያ ማጻፋይ ኮየቲደ ጼለቶ፤ ሄዋን ጻፈቴዳዋፐ ኔን ሀ ካታማይ በንፐካ ዶሚደ፥ ማካላንቻ ካታማ ግድያዋነ ካተቶነ ቢታቶ መቱዋ መዳዋ ግድያዋ ኤራናዉ ዳንዳያሳ። ሄዋፐ ደንዴዳዋን እ ኮለቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, kase ne aawotuwaa taarikiyaa mas'aafay koyettiide s'eeletto; hewan s'aafetteeddawaappe neeni ha katamay benippekka doommiide, makkalanchcha katamaa gidiyaawaanne kaatetoonne biittatoo metuwaa med'd'eeddawaa gidiyaawaa eranaw danddayaasa. Hewaappe denddeeddawaan I koletteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas kase intte aawata taarikey izan xaafetti diza maxaafay xeelettana mala qofsoos; ha katamaya ubbaa makkallanchcha, kawotassinne deretas meto medhdhiza katama gididayssa ne he maxaafappe demmana; kaseppe doommidi he katamay asay makkallanchcha; katamaya shocetta dhayday hayssa gaasonna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ካሴ ኢንቴ ኣዋታ ታሪኬይ ኢዛን ጻፌቲ ዲዛ ማጻፋይ ጼሌታና ማላ ቆፊሶስ፤ ሃ ካታማያ ኡባ ማካላንቻ፥ ካዎታሲኔ ዴሬታስ ሜቶ ሜዛ ካታማ ጊዲዳይሳ ኔ ሄ ማጻፋፔ ዴማና፤ ካሴፔ ዶሚዲ ሄ ካታማይ ኣሳይ ማካላንቻ፤ ካታማያ ሾጬታ ይዳይ ሃይሳ ጋሶና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ ካሰ ነ አዋታ ታርከ ማፃፋይ ኮየትድ ፄለቶ፤ ሄ ፃፈትዳባፐ ሀ ካታምያ ማካላነ ካዎታስነ ቢታታስ መቶ መሸ ደእዳይሳ ኤራናዉ ዳንዳኣሳ፤ ሄሳ ጋሶን እያ ላለታሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, kase ne aawata taarike maxaafay koyetidi xeeleto; he xaafetidabape ha katamiya makallanne kawotasinne biittatas meto medhashe de7idaysa eranaw danda7aasa; hessa gaason iya laaletasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ በአባቶችህ ቤተ መዛግብት ምርመራ ይደረግ፤ በእነዚህ መዛግብት ውስጥ ይህች ከተማ ዐመፀኛ ከተማ እንደ ሆነች፣ ነገሥታትንና አውራጃዎችን የጐዳችና ከጥንት ጀምሮ የዐመፅ ጐሬ ስለ መሆኗ ማስረጃ ታገኛለህ፤ እንግዲህ ከተማዪቱ የተደመሰሰችው በዚህ ምክንያት ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ የቀድሞ አባቶችዎ ታሪክ ያለባቸው መዛግብት እንዲመረመሩ ትእዛዝ ይሰጡ ዘንድ እናሳስባለን፤ ይህ በሚደረግበት ጊዜ ይህች ከተማ ዘወትር ዐመፀኛ እንደ ነበረችና ከጥንት ጀምሮ ለነገሥታትና በየክፍላተ ሀገሩ ለሚገኙ አገረ ገዢዎች ምን ያኽል አስቸጋሪ እንደ ነበረች ማስረጃ ያገኛሉ፤ ከጥንት ጀምሮ ሕዝቦችዋ ዐመፀኞች ነበሩ፤ ከዚህ በፊት ከተማይቱ እንድትደመሰስ የተደረገበትም ምክንያት ይኸው ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ መፅሓፍ ታሪኽ ኣቦታትካ ምርመራ ይገበር። እዛ ኸተማ እዚኣ ዓማፂት ከተማ ኸም ዝኾነት፥ ንነገስታትን ንኣውራጃታትን ከም ዝጐድአት፥ ካብ ጥንቲ ኸዓ ኣብኣ ዕግርግር ከም ዝገበሩ፥ ኣብቲ መፅሓፍ ታሪኽ ክትረኽቦን ክትፈልጦን ኢኻ። ብእኡ ምኽንያት ድማ እዛ ኸተማ እዚኣ ፈረሰት።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ መጽሓፍ ዛንታ ኣቦታትካ ይመርምሩ፡ እዛ ኸተማ እዚኣ ዓላዊት ከተማ ኸም ዝኾነት፡ ንነገስታትን ንኣውራጃታትን ከም ዝጎድኤት፡ ካብ ጥንቲ ኸአ ኣብኣ ዕግርግር ከም ዝገበሩ፡ ኣብቲ መጽሓፍ ዛንታ ኽትረኽቦን ክትፈልጦን ኢኻ። ብእኡ ምኽንያት ድማ እዛ ኸተማ እዚኣ ፈረሰት።