Ezra 4:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕጂ እዛ ኸተማ እዚኣ እንተ ተሃኒጻ መናድቕ እንተ ተላዒሉ፡ ዋላ ሓንቲ ኽፍሊትን ግብሪን ታክን ከም ዘይከፍሉ ንንጉስ ይፍለጥ፣ በዚ ኸምዚ ድማ ንእቶት ነገስታት ኣብ ሓደጋ ከም እተእትውዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሁንም ይህች ከተማ የተሠራች እንደ ሆነ፥ ቅጥርዋም የታደሰ እንደ ሆነ፥ ግብርና ቀረጥ መጥንም እንደማይሰጡ፥ ንጉሡ ይወቅ፤ ይህም መንግሥትን ይጐዳል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሁንም ይህች ከተማ የተሠራች እንደ ሆነ፥ ቅጥርዋም የታደሰ እንደ ሆነ፥ ግብርና ቀረጥ መጥንም እንዳይሰጡ፥ የንጉሡም ግቢው እንዲጐድል ንጉሡ ይወቅ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሁንም ይህች ከተማ ከተገነባች፥ የቅጥሮቿም ሥራ ከተጠናቀቀ፥ ግብርና ቀረጥ መጥንም እንዳይሰጡ፥ ንጉሡንም እንደሚጎዳ በንጉሡ ዘንድ የታወቀ ይሁን። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ካትያዉ፥ ሀ ካታማይ ኬጸትያባ ግዶፐነ አ ግምቢያካ ኦራጽስያባ ግዶፐ፥ ሄዋፐ ጉይያን፥ ኡንቱንቱ ጊራነ ቃራጻ ቃንጸናዋ ኤራ። ሄዋፐ ደንዴዳዋን ካትያ ጎለዉ ገልያ ሚሻይ ፓጫ ግዳና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay kaatiyaw, ha katamay kees's'ettiyaabaa giddooppene Aa gimbbiyaakka ooras's'isiyaabaa gidooppe, hewaappe guyyiyaan, unttunttu giiraanne k'aras'aa k'ans's'ennawaa era. Hewaappe denddeeddawaan kaatiyaa gollew geliyaa miishshay pac'a gidana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas ha katamaya simma oosettikonne izi gimbey gimbetti giigikko asay wuri nees giiriza giiranne qaraxa qanxxonttayssa ne era; ne kawoteththa bonchchos imettiza imotay guuxxi guuxxi baanayssi nees eretto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ሃ ካታማያ ሲማ ኦሴቲኮኔ ኢዚ ጊምቤይ ጊምቤቲ ጊጊኮ ኣሳይ ዉሪ ኔስ ጊሪዛ ጊራኔ ቃራጻ ቃንጾንታይሳ ኔ ኤራ፤ ኔ ካዎቴ ቦንቾስ ኢሜቲዛ ኢሞታይ ጉጺ ጉጺ ባናይሲ ኔስ ኤሬቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ቦላ ቃስ፥ ሀ ካታምያ ኬፀትኮነ እ ድርሳ ግምበይ ኦራፅኮ ኤንቲ ጊራነ ቃራፃ ቃንፆናይሳ ኤራ፤ ካዎ ኬ ገልያ ሚሸይ ጉፃናይሳ አኬካ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa bolla qassi, ha katamiya keexetikonne I dirsa gimbey ooraxiko enti giiranne qaraxa qanxonnaysa era; kawo keethi geliya miishey guuxanaysa akeeka. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚህም በላይ ይህች ከተማ ከተሠራች፣ ቅጥሮቿም እንደ ገና ከተገነቡ፣ ቀረጥና እጅ መንሻ ወይም ግብር እንደማይከፍሉ፣ የቤተ መንግሥቱም ገቢ እንደሚቀንስ በንጉሡ ዘንድ የታወቀ ይሁን። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም ንጉሥ ሆይ! ይህች ከተማ እንደገና ከተሠራችና የቅጽሮችዋም ሥራ ከተጠናቀቀ፥ ሕዝቡ ግብር መክፈላቸውን ያቆማሉ፤ ለግርማዊነትዎ የሚቀርበውም የንጉሣዊ ቤተ መንግሥት ገቢ ሊቀነስ የሚችል መሆኑን ይታወቅ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሕዚ ኸዓ እዛ ኸተማ እዚኣ እንተ ተሰሪሓ፥ መካበብያኣውን እንተ ተሓዲሱ፥ ግብርን ቀረፅን ገፀ በረኸትን ከም ዘይኸፍሉን ኣታዊ ንጉስውን ከም ዝጐድልን፥ ንጉስ ይፍለጥ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕጂ ኸአ እዛ ኸተማ እዚኣ እተን ተሰሪሓ፡ መከባቢኣውን እንተ ተሓዲሱ፡ ግብርን ፈሰስን ተጎን ከም ዘይህቡ እሞ፡ መዝገብ ንጉስ ከም ዚጉዳእ፡ ንጉስ ይፍለጥ። |