Ezra 4:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ካባኻ ናባና ዝደየቡ ኣይሁድ ነታ ዓመጽትን ክፉእን ከተማ ንምህናጽ ናብ የሩሳሌም ከም ዝመጹን መናድቓ ኣልዒሎም ምስ መሰረታት ከም እተጸንበሩን ንንጉስ ይፍለጥ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሁንም ከአንተ ዘንድ የወጡ አይሁድ ወደ እኛ ወደ ኢየሩሳሌም እንደ መጡ ጌታቸው ንጉሡ ይወቅ፤ ዐመፀኛዪቱንና እጅግም የከፋችቱን ከተማ ይሠራሉ፤ ቅጥርዋንም ያድሳሉ፤ መሠረቷንም ጠገኑ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሁንም ከአንተ ዘንድ የወጡ አይሁድ ወደ እኛ ወደ ኢየሩሳሌም እንደ መጡ ንጉሡ ይወቅ፤ ዓመፀኛይቱንና እጅግም የከፋቺቱን ከተማ ይሠራሉ፥ ቅጥርዋንም ያድሳሉ፥ መሠረትዋንም ጠገኑ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከአንተ ዘንድ የመጡ አይሁድ ወደ እኛ ወደ ኢየሩሳሌም እንደመጡ በንጉሡ ዘንድ የታወቀ ይሁን። ዓመፀኛይቱንና ክፉይቱን ከተማ በመስራት፥ ቅጥሮቿንም በማደስ፥ መሠረትዋንም በመጠገን ላይ ናቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ካትያዉ፥ ነ ማታፐ ሃ ኑኮ ዬዳ አይሁዳቱ የሩሳላመ ቢደ፥ ሄ ማካላንቻነ ኢታ ካታማ ዛሪደ ኬጽ ደእያዋ ኤራ። አ ግምቢያ ኦራጽሲኖ፤ አ ጻጱዋካ ኦራጽሲኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Kaatiyaw, ne matappe haa nuukko yeedda Ayhudatuu Yerusaalame biide, he makkalanchchanne iita katamaa zaariide kees's'i de'iyaawaa era. Aa gimbbiyaa ooras's'isiino; Aa s'ap'uwaakka ooras's'isiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Kawoo! Ne achchafe nuukko yida Ayhuda asati Yerusalaame biidi he iitanne tuna katamayo zaaridi ooso bolla deettes; gimbezakka zaaridi lo7eththoninne yochcha yegeththa bolla deettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ካዎ! ኔ ኣቻፌ ኑኮ ዪዳ ኣይሁዳ ኣሳቲ ዬሩሳላሜ ቢዲ ሄ ኢታኔ ቱና ካታማዮ ዛሪዲ ኦሶ ቦላ ዴቴስ፤ ጊምቤዛካ ዛሪዲ ሎኤኒኔ ዮቻ ዬጌ ቦላ ዴቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ካዋዉ፥ ነ ማታፐ ኑኮ ይዳ አይሁደት የሩሳላመ ይድ፥ ሀ ማካላነ ኢታ ካታምዉ ዛሪድ ኬፆ ቦላ ደኤይሳ ኤራ። እ ግምበ ድርሳ ኦራሶና፤ እ ባሱዋ የጎሶና፤ እ ፃጱዋ ምንሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Kawaw, ne matape nuuko yida Ayhudeti Yerusalaame yidi, ha makallanne iita katamiw zaaridi keexo bolla de7eysa era. I gimbe dirsa oorathosona; I baasuwa yeggoosona; I xaphuwa minthoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከአንተ ዘንድ ወደ እኛ የመጡት አይሁዳውያን ወደ ኢየሩሳሌም በመሄድ ዐመፀኛና ርኩስ ከተማ እንደ ገና በመሥራት ላይ ናቸው፤ ቅጥሮቿንም እንደ ገና በመሥራትና መሠረቶቿንም በመጠገን ላይ መሆናቸው በንጉሡ ዘንድ የታወቀ ይሁን። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ከግርማዊነትዎ ዘንድ የመጡት አይሁድ እዚህ ኢየሩሳሌም የደረሱ መሆናቸው በግርማዊነትዎ ዘንድ የታወቀ ይሁን። ያቺን ዐመፀኛና ክፉ ከተማ እንደገና በመሥራት ላይ ናቸው፤ ቅጽሮቹን በመጠገንና የቤተ መቅደስዋንም መሠረት በመጣል ላይ ናቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ካባኻ ናባና ዝመፁ ኣይሁድ፥ ናባና ናብ ኢየሩሳሌም ከም ዝመፁ እሞ ነታ ዓማፂትን ክፍእትን ከተማ ይሰርሕዋ ኸም ዘለዉ፥ መካበብያኣ ኸዓ ኸም ዝፈፀሙ መሰረታ ድማ ኸም ዘፅንዑ፥ ንጉስ ይፍለጥ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ካባኻ ዝደየቡ ኣይሁድ፡ ናባና ኣብ ዮርሳሌም ከም ዝመጹ እሞ ነታ ዓለወኛን ክፍእትን ከተማ ይሰርሕዋ ኸም ዘለው፡ መካበብያኣ ኸአ ከም ዝፈጸሙ መሰረታ ድማ ከም ዘጽንዑ፡ ንጉስ ይፍለጥ። |