Ezra 4:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ካባኻ ናባና ዝደየቡ ኣይሁድ ነታ ዓመጽትን ክፉእን ከተማ ንምህናጽ ናብ የሩሳሌም ከም ዝመጹን መናድቓ ኣልዒሎም ምስ መሰረታት ከም እተጸንበሩን ንንጉስ ይፍለጥ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አሁ​ንም ከአ​ንተ ዘንድ የወጡ አይ​ሁድ ወደ እኛ ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም እንደ መጡ ጌታ​ቸው ንጉሡ ይወቅ፤ ዐመ​ፀ​ኛ​ዪ​ቱ​ንና እጅ​ግም የከ​ፋ​ች​ቱን ከተማ ይሠ​ራሉ፤ ቅጥ​ር​ዋ​ንም ያድ​ሳሉ፤ መሠ​ረ​ቷ​ንም ጠገኑ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አሁንም ከአንተ ዘንድ የወጡ አይሁድ ወደ እኛ ወደ ኢየሩሳሌም እንደ መጡ ንጉሡ ይወቅ፤ ዓመፀኛይቱንና እጅግም የከፋቺቱን ከተማ ይሠራሉ፥ ቅጥርዋንም ያድሳሉ፥ መሠረትዋንም ጠገኑ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከአንተ ዘንድ የመጡ አይሁድ ወደ እኛ ወደ ኢየሩሳሌም እንደመጡ በንጉሡ ዘንድ የታወቀ ይሁን። ዓመፀኛይቱንና ክፉይቱን ከተማ በመስራት፥ ቅጥሮቿንም በማደስ፥ መሠረትዋንም በመጠገን ላይ ናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ካትያዉ፥ ነ ማታፐ ሃ ኑኮ ዬዳ አይሁዳቱ የሩሳላመ ቢደ፥ ሄ ማካላንቻነ ኢታ ካታማ ዛሪደ ኬጽ ደእያዋ ኤራ። አ ግምቢያ ኦራጽሲኖ፤ አ ጻጱዋካ ኦራጽሲኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Kaatiyaw, ne matappe haa nuukko yeedda Ayhudatuu Yerusaalame biide, he makkalanchchanne iita katamaa zaariide kees's'i de'iyaawaa era. Aa gimbbiyaa ooras's'isiino; Aa s'ap'uwaakka ooras's'isiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Kawoo! Ne achchafe nuukko yida Ayhuda asati Yerusalaame biidi he iitanne tuna katamayo zaaridi ooso bolla deettes; gimbezakka zaaridi lo7eththoninne yochcha yegeththa bolla deettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ካዎ! ኔ ኣቻፌ ኑኮ ዪዳ ኣይሁዳ ኣሳቲ ዬሩሳላሜ ቢዲ ሄ ኢታኔ ቱና ካታማዮ ዛሪዲ ኦሶ ቦላ ዴቴስ፤ ጊምቤዛካ ዛሪዲ ሎኤኒኔ ዮቻ ዬጌ ቦላ ዴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ካዋዉ፥ ነ ማታፐ ኑኮ ይዳ አይሁደት የሩሳላመ ይድ፥ ሀ ማካላነ ኢታ ካታምዉ ዛሪድ ኬፆ ቦላ ደኤይሳ ኤራ። እ ግምበ ድርሳ ኦራሶና፤ እ ባሱዋ የጎሶና፤ እ ፃጱዋ ምንሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Kawaw, ne matape nuuko yida Ayhudeti Yerusalaame yidi, ha makallanne iita katamiw zaaridi keexo bolla de7eysa era. I gimbe dirsa oorathosona; I baasuwa yeggoosona; I xaphuwa minthoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከአንተ ዘንድ ወደ እኛ የመጡት አይሁዳውያን ወደ ኢየሩሳሌም በመሄድ ዐመፀኛና ርኩስ ከተማ እንደ ገና በመሥራት ላይ ናቸው፤ ቅጥሮቿንም እንደ ገና በመሥራትና መሠረቶቿንም በመጠገን ላይ መሆናቸው በንጉሡ ዘንድ የታወቀ ይሁን።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ከግርማዊነትዎ ዘንድ የመጡት አይሁድ እዚህ ኢየሩሳሌም የደረሱ መሆናቸው በግርማዊነትዎ ዘንድ የታወቀ ይሁን። ያቺን ዐመፀኛና ክፉ ከተማ እንደገና በመሥራት ላይ ናቸው፤ ቅጽሮቹን በመጠገንና የቤተ መቅደስዋንም መሠረት በመጣል ላይ ናቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ካባኻ ናባና ዝመፁ ኣይሁድ፥ ናባና ናብ ኢየሩሳሌም ከም ዝመፁ እሞ ነታ ዓማፂትን ክፍእትን ከተማ ይሰርሕዋ ኸም ዘለዉ፥ መካበብያኣ ኸዓ ኸም ዝፈፀሙ መሰረታ ድማ ኸም ዘፅንዑ፥ ንጉስ ይፍለጥ።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ካባኻ ዝደየቡ ኣይሁድ፡ ናባና ኣብ ዮርሳሌም ከም ዝመጹ እሞ ነታ ዓለወኛን ክፍእትን ከተማ ይሰርሕዋ ኸም ዘለው፡ መካበብያኣ ኸአ ከም ዝፈጸሙ መሰረታ ድማ ከም ዘጽንዑ፡ ንጉስ ይፍለጥ።