Ezra 4:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ተጻረርቲ ይሁዳን ብንያምን ድማ፡ ደቂ ምሩኻት ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ቤተ መቕደስ ከም ዝሰርሑ ምስ ሰምዑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የይሁዳና የብንያምም ጠላቶች፥ የምርኮኞቹ ልጆች ለእስራኤል አምላክ ለእግዚአብሔር መቅደስ እንደሚሠሩ ሰሙ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የይሁዳና የብንያምም ጠላቶች ምርኮኞቹ ለእስራኤል አምላክ ለእግዚአብሔር መቅደስ እንደ ሠሩ ሰሙ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የይሁዳና የብንያምም ጠላቶች ምርኮኞቹ ለእስራኤል አምላክ ለጌታ መቅደስ እየገነቡ እንደሆነ ሰሙ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኦሞዱዋፐ ስሜዳ አሳቱ መና ጎዳዉ፥ እስራኤልያ ጾሳዉ ጌሻ ጎልያ ኬጽያዋ ይሁዳነ ቢንያማ ሞርከቱ ስሴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Omooduwaappe simmeedda asatuu Med'ina Godaw, Israa'eeliyaa S'oossaw Geeshsha Golliyaa kees's'iyaawaa Yihudaanne Biiniyaama morkketuu siseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Di7eteththafe simmida asay Isra7eele Xoossa Keeththaa keexxishin Yuhuda asaassinne Biniyaame asaas morkke gididayti siyida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዲኤቴፌ ሲሚዳ ኣሳይ ኢስራኤሌ ጾሳ ኬ ኬጺሺን ዩሁዳ ኣሳሲኔ ቢኒያሜ ኣሳስ ሞርኬ ጊዲዳይቲ ሲዪዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ይሁዳስነ ብንያመስ ሞርከ ግድዳ አሳይ፥ ድኦፐ ስምዳይሳት ጎዳስ፥ እስራኤለ ፆሳስ ኬ ኬፀይሳ ስእዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yihudasinne Biniyaames morke gidida asay, di7ope simmidaysati Godaas, Isra7eele Xoossas keethe keexeysa si7idosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የይሁዳና የብንያም ጠላቶች ከምርኮ የተመለሱት ሰዎች የእስራኤልን አምላክ የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ በመሥራት ላይ መሆናቸውን ሲሰሙ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የይሁዳና የብንያም ሕዝብ ጠላቶች የሆኑ ነዋሪዎች ከምርኮ የተመለሱት ሰዎች ለእስራኤል አምላክ ለእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ በመሥራት ላይ መሆናቸውን ሰሙ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ፀላእቲ ይሁዳን ብንያምን ከዓ፥ እቶም ተማሪኾም ዝነበሩ፥ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል መቕደስ ከም ዝሰርሑሉ ምስ ሰምዑ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ጸላኣቲ ይሁዳን ብንያምን ከአ፡ እቶም ተማሪኾም ዝነበሩ፡ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል መቕደስ ከም ዝሰርሑሉ ምስ ሰምዑ፡ |