Ezra 3:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ፡ ኢየሱስ ምስ ደቁን ኣሕዋቱን፡ ቃድሚኤልን ደቁን ደቂ ይሁዳን፡ ነቶም ኣብ ቤት ኣምላኽ ዝሰርሑ፡ ደቂ ሄናዳድን ምስ ደቆምን ኣሕዋቶምን ሌዋውያን ኪመርሕዎም ደው በለ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢያሱም፥ ልጆቹም ተሾሙ፤ ወንድሞቹም፥ የይሁዳም ልጆች ቀደምያልና ልጆቹ፥ የኢንሐዳድም ልጆች፥ ልጆቻቸውና ወንድሞቻቸው ሌዋውያንም የእግዚአብሔርን ቤት የሚሠሩትን ያሠሩ ዘንድ በአንድነት ቆሙ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢያሱም ልጆቹም ወንድሞቹም፥ የይሁዳም ልጆች ቀድምኤልና ልጆቹ፥ የኤንሐዳድም ልጆች፥ ልጆቻቸውና ወንድሞቻቸው ሌዋውያንም የእግዚአብሔርን ቤት የሚሠሩትን ያሠሩ ዘንድ በአንድነት ቆሙ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኢያሱ፥ ልጆቹ፥ ወንድሞቹ፥ የይሁዳም ልጆች ቃድሚኤልና ልጆቹ፥ የሔናዳድም ልጆች፥ ልጆቻቸውና ወንድሞቻቸው ሌዋውያንም የእግዚአብሔርን ቤት የሚሠሩትን እንዲቆጣጠሩ እንደ አንድ ቆሙ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሌዊያ ዛርያ ግድያ ኢያሱ፥ አ ናናይነ አ ዳቦቱ፥ ሆዳዊያ ያራ ግድያ ቃድምኤልነ አ ናናይ እትፐ ግዲደ፥ ጾሳ ጎልያ ኪታ አዎተን ጼሌድኖ፤ ቃይ ሄናዳዳ ያራ ግድያ ሌዋቱካ ኡንቱንቱ ማዴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Leewiyaa zariyaa gidiyaa Iyyaasu, Aa naanaynne Aa dabbotuu, Hodaawiyaa yara gidiyaa K'aadimi'eelinne Aa naanay ittippe gidiide, S'oossaa Golliyaa kiitaa aawotetsan s'eelleeddino; k'ay Henadaada yara gidiyaa Leewatuukka unttunttu maaddeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Lewe Iyaaso, iza naytinne dabboti, Qadim7eeleynne Yuhudahe zereththa bagga gidida attuma nayti wuri issife giigettidi Xoossa Keeththaa nam7anththo keexxana aawateth ekkida; Henadaade zereththafe gidida Lewetinne istta ishati istta maaddida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሌዌ ኢያሶ፥ ኢዛ ናይቲኔ ዳቦቲ፥ ቃዲምኤሌይኔ ዩሁዳሄ ዜሬ ባጋ ጊዲዳ ኣቱማ ናይቲ ዉሪ ኢሲፌ ጊጌቲዲ ጾሳ ኬ ናምኣን ኬጻና ኣዋቴ ኤኪዳ፤ ሄናዳዴ ዜሬፌ ጊዲዳ ሌዌቲኔ ኢስታ ኢሻቲ ኢስታ ማዲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሌወ ኮቸ ግድዳ እያሱ፥ እያ ናይታነ እያ ዳቦት፥ ሆዳዋ ሶ አስ ግድዳ ቃድምኤልነ እያ ናይት እስፈ ግድድ፥ ፆሳ ኦሱዋ ኦስሳና መላ አዋተ ኤክዶሶና፤ ኤንሀዳዳ ኮቸ ግድዳ ሌወት ኤንታ ማድዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Leewe koche gidida Iyyasu, iya naytanne iya dabboti, Hodawa soo asi gidida Qadimi7eelinne iya nayti issife gididi, Xoossa oosuwa oosisana mela aawatethi ekidosona; Enhadada koche gidida Leeweti enta maaddidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢያሱ፣ ወንዶች ልጆቹና ወንድሞቹ፣ የዮሖዳያ ዘሮች ቀድምኤልና ወንዶች ልጆቹ፣ የኤንሐዳድ ወንዶች ልጆች፣ ልጆቻቸውና ወንድሞቻቸው፣ ሌዋውያኑም ሁሉ የእግዚአብሔርን ቤት የሚሠሩትን ሰዎች ለመቈጣጠር በአንድ ላይ ሆኑ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሌዋዊው ኢያሱና ወንዶች ልጆቹ፥ እንዲሁም ዘመዶቹ፥ ቃድሚኤልና ከሖዳዊያ ቤተሰብ ወገን የሆኑ ወንዶች ልጆቹም ሁሉ በአንድነት ተባብረው ቤተ መቅደሱን እንደገና የመሥራቱን ኀላፊነት ተረከቡ፤ የሔናዳድ ዘሮች የሆኑት ሌዋውያንም ይረዱአቸው ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ኢያሱ ደቁን ኣሕዋቱን፥ ደቂ ይሁዳ ቀድምኤልን ደቁን፥ ደቂ ኤንሓዳድ ከዓ ምስ ደቆምን ምስ ኣሕዋቶም ሌዋውያንን ኮይኖም፥ ነቶም ስራሕ ቤት እግዚኣብሄር ዝሰርሑ ኽሕልዉ ኸም ሓደ ሰብ ኮይኖም ደው በሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ እያሱ ምስ ደዉን ኣሕዋቱን ቃድሚኤልን ደቁን፡ ደቂ ይሁዳ፡ ደቂ ሔናዳድ ከአ ምስ ደቆምን ምስ ኣሕዋቶምን ሌዋውያን ኮይኖም፡ ነቶም ዕዮ ቤት ኣምላኽ ዚዐዩ ኺሕልው ኸም ሓደ ሰብ ኮይኖም ደው በሉ። |