Ezra 3:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ፡ ኢየሱስ ምስ ደቁን ኣሕዋቱን፡ ቃድሚኤልን ደቁን ደቂ ይሁዳን፡ ነቶም ኣብ ቤት ኣምላኽ ዝሰርሑ፡ ደቂ ሄናዳድን ምስ ደቆምን ኣሕዋቶምን ሌዋውያን ኪመርሕዎም ደው በለ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኢያ​ሱም፥ ልጆ​ቹም ተሾሙ፤ ወን​ድ​ሞ​ቹም፥ የይ​ሁ​ዳም ልጆች ቀደ​ም​ያ​ልና ልጆቹ፥ የኢ​ን​ሐ​ዳ​ድም ልጆች፥ ልጆ​ቻ​ቸ​ውና ወን​ድ​ሞ​ቻ​ቸው ሌዋ​ው​ያ​ንም የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቤት የሚ​ሠ​ሩ​ትን ያሠሩ ዘንድ በአ​ን​ድ​ነት ቆሙ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኢያሱም ልጆቹም ወንድሞቹም፥ የይሁዳም ልጆች ቀድምኤልና ልጆቹ፥ የኤንሐዳድም ልጆች፥ ልጆቻቸውና ወንድሞቻቸው ሌዋውያንም የእግዚአብሔርን ቤት የሚሠሩትን ያሠሩ ዘንድ በአንድነት ቆሙ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኢያሱ፥ ልጆቹ፥ ወንድሞቹ፥ የይሁዳም ልጆች ቃድሚኤልና ልጆቹ፥ የሔናዳድም ልጆች፥ ልጆቻቸውና ወንድሞቻቸው ሌዋውያንም የእግዚአብሔርን ቤት የሚሠሩትን እንዲቆጣጠሩ እንደ አንድ ቆሙ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሌዊያ ዛርያ ግድያ ኢያሱ፥ አ ናናይነ አ ዳቦቱ፥ ሆዳዊያ ያራ ግድያ ቃድምኤልነ አ ናናይ እትፐ ግዲደ፥ ጾሳ ጎልያ ኪታ አዎተን ጼሌድኖ፤ ቃይ ሄናዳዳ ያራ ግድያ ሌዋቱካ ኡንቱንቱ ማዴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Leewiyaa zariyaa gidiyaa Iyyaasu, Aa naanaynne Aa dabbotuu, Hodaawiyaa yara gidiyaa K'aadimi'eelinne Aa naanay ittippe gidiide, S'oossaa Golliyaa kiitaa aawotetsan s'eelleeddino; k'ay Henadaada yara gidiyaa Leewatuukka unttunttu maaddeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Lewe Iyaaso, iza naytinne dabboti, Qadim7eeleynne Yuhudahe zereththa bagga gidida attuma nayti wuri issife giigettidi Xoossa Keeththaa nam7anththo keexxana aawateth ekkida; Henadaade zereththafe gidida Lewetinne istta ishati istta maaddida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሌዌ ኢያሶ፥ ኢዛ ናይቲኔ ዳቦቲ፥ ቃዲምኤሌይኔ ዩሁዳሄ ዜሬ ባጋ ጊዲዳ ኣቱማ ናይቲ ዉሪ ኢሲፌ ጊጌቲዲ ጾሳ ኬ ናምኣን ኬጻና ኣዋቴ ኤኪዳ፤ ሄናዳዴ ዜሬፌ ጊዲዳ ሌዌቲኔ ኢስታ ኢሻቲ ኢስታ ማዲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሌወ ኮቸ ግድዳ እያሱ፥ እያ ናይታነ እያ ዳቦት፥ ሆዳዋ ሶ አስ ግድዳ ቃድምኤልነ እያ ናይት እስፈ ግድድ፥ ፆሳ ኦሱዋ ኦስሳና መላ አዋተ ኤክዶሶና፤ ኤንሀዳዳ ኮቸ ግድዳ ሌወት ኤንታ ማድዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Leewe koche gidida Iyyasu, iya naytanne iya dabboti, Hodawa soo asi gidida Qadimi7eelinne iya nayti issife gididi, Xoossa oosuwa oosisana mela aawatethi ekidosona; Enhadada koche gidida Leeweti enta maaddidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኢያሱ፣ ወንዶች ልጆቹና ወንድሞቹ፣ የዮሖዳያ ዘሮች ቀድምኤልና ወንዶች ልጆቹ፣ የኤንሐዳድ ወንዶች ልጆች፣ ልጆቻቸውና ወንድሞቻቸው፣ ሌዋውያኑም ሁሉ የእግዚአብሔርን ቤት የሚሠሩትን ሰዎች ለመቈጣጠር በአንድ ላይ ሆኑ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሌዋዊው ኢያሱና ወንዶች ልጆቹ፥ እንዲሁም ዘመዶቹ፥ ቃድሚኤልና ከሖዳዊያ ቤተሰብ ወገን የሆኑ ወንዶች ልጆቹም ሁሉ በአንድነት ተባብረው ቤተ መቅደሱን እንደገና የመሥራቱን ኀላፊነት ተረከቡ፤ የሔናዳድ ዘሮች የሆኑት ሌዋውያንም ይረዱአቸው ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ኢያሱ ደቁን ኣሕዋቱን፥ ደቂ ይሁዳ ቀድምኤልን ደቁን፥ ደቂ ኤንሓዳድ ከዓ ምስ ደቆምን ምስ ኣሕዋቶም ሌዋውያንን ኮይኖም፥ ነቶም ስራሕ ቤት እግዚኣብሄር ዝሰርሑ ኽሕልዉ ኸም ሓደ ሰብ ኮይኖም ደው በሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ እያሱ ምስ ደዉን ኣሕዋቱን ቃድሚኤልን ደቁን፡ ደቂ ይሁዳ፡ ደቂ ሔናዳድ ከአ ምስ ደቆምን ምስ ኣሕዋቶምን ሌዋውያን ኮይኖም፡ ነቶም ዕዮ ቤት ኣምላኽ ዚዐዩ ኺሕልው ኸም ሓደ ሰብ ኮይኖም ደው በሉ።