Ezra 3:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብታ ኣብ የሩሳሌም ናብ ቤት ኣምላኽ ካብ ዝመጹ ኣብ ካልኣይ ዓመት፡ ኣብታ ካልአይቲ ወርሒ ድማ ዘሩባቤል ወዲ ሸኣልትኤልን የሹዋ ወዲ ዮዛዳቅን ተረፍ ኣሕዋቶምን ካህናትን ሌዋውያንን ። ኩሎም ድማ ይጅምሩ። ካብ ምርኮ ናብ ኢየሩሳሌም ዝመጸ፤ ነቶም ካብ ዕስራ ዓመት ንላዕሊ ዝዕድሚኦም ሌዋውያን ድማ ንዕዮ ቤት እግዚኣብሄር ኪውክሉ ሸሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በኢየሩሳሌምም ወዳለው ወደ እግዚአብሔር ቤት በመጡ በሁለተኛው ዓመት በሁለተኛውም ወር የሰላትያል ልጅ ዘሩባቤል፥ የኢዮሴዴቅም ልጅ ኢያሱ፥ የቀሩትም ወንድሞቻቸው ካህናትና ሌዋውያን፥ ከምርኮ ወደ ኢየሩሳሌምም የተመለሱት ሁሉ ጀመሩ፤ ሌዋውያንንም ከሃያ ዓመት ጀምሮ ከዚያም በላይ የእግዚአብሔርን ቤት ሥራ እንዲያሠሩት ሾሙአቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በኢየሩሳሌም ወዳለው ወደ እግዚአብሔር ቤት በመጡ በሁለተኛው ዓመት በሁለተኛው ወር የሰላትያል ልጅ ዘሩባቤል፥ የኢዩሴዴቅም ልጅ ኢያሱ፥ የቀሩትም ወንድሞቻቸው ካህናትና ሌዋውያን፥ ወደ ኢየሩሳሌምም የተመለሱት ምርኮኞች ሁሉ ጀመሩ፤ ሌዋውያንንም ከሀያ ዓመት ጀምሮ ከዚያም በላይ የእግዚአብሔርን ቤት ሥራ እንዲያሠሩት ሾሙአቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በኢየሩሳሌም ወዳለው ወደ እግዚአብሔር ቤት በመጡ በሁለተኛው ዓመት በሁለተኛውም ወር የሸአልቲኤል ልጅ ዘሩባቤል፥ የዮፃዳቅም ልጅ ኢያሱ፥ የቀሩትም ወንድሞቻቸው ካህናትና ሌዋውያን፥ ወደ ኢየሩሳሌምም የተመለሱት ምርኮኞች ሁሉ፥ ሌዋውያንንም ከሀያ ዓመት ጀምሮ ከዚያም በላይ የጌታን ቤት ሥራ እንዲቆጣጠሩ መረጧቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ኡንቱንቱ የሩሳላመን ደእያ ጾሳ ጎሊ ደእያ ሳኣ ጋኬዳ ላኤን ላይን ላኤን አግናን፥ ሳላትያላ ናአይ ዛሩባቤለ፥ ዮጸዴቃ ናኣ ኢያሱነ ኡንቱንቱ ዳቦቱ፥ ቄሳቱ፥ ሌዋቱነ ኦሞዱዋፐ ስሚደ፥ የሩሳላመ ዬዳ አሳይ ኡባይ ኪታ ዶሜድኖ። ቃይ መና ጎዳ ጎልያ ኪታ አዎተን ጼላና ማላ፥ ላታሙ ላይ ግዴዳዋንታነ ላታሙ ላይፐ አዳ ሌዋቱዋ ሱንድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, unttunttu Yerusaalamen de'iyaa S'oossaa Gollii de'iyaa sa'aa gakkeedda laa'entso laytsan laa'entso aginaan, Salaatiyaala na'ay Zarubaabeele, Yos'edeek'a na'aa Iyyaasunne unttunttu dabbotuu, k'eesatuu, Leewatuunne omooduwaappe simmiide, Yerusaalame yeedda Asay ubbay kiitaa doommeeddino. K'ay Med'ina Godaa Golliyaa kiitaa aawotetsan s'eelana mala, laatamu laytsaa gideeddawanttanne laatamu laytsaappe aad'd'eedda Leewatuwaa suntseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yerusalaamen diza Xoossa Keeththay kase dizaso asay gakkidaappe nam7anththo layththan, nam7anththo aginan, Salatiyaale naa Zerubaabelenne Iyosaadoqe naa Iyaasora hara attida ishati heytikka qeeseta, Lewetanne isttara issife di7eteththafe haa Yerusalaame simmi yida asay ubbay issi bolla ooso doommida; 20 layth gakkidaytinne hessafe bolla gidida Leweti wuri Xoossa Keeththa ooso aawateththan oosisana mala doorettida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዬሩሳላሜን ዲዛ ጾሳ ኬይ ካሴ ዲዛሶ ኣሳይ ጋኪዳፔ ናምኣን ላይን፥ ናምኣን ኣጊናን፥ ሳላቲያሌ ና ዜሩባቤሌኔ ኢዮሳዶቄ ና ኢያሶራ ሃራ ኣቲዳ ኢሻቲ ሄይቲካ ቄሴታ፥ ሌዌታኔ ኢስታራ ኢሲፌ ዲኤቴፌ ሃ ዬሩሳላሜ ሲሚ ዪዳ ኣሳይ ኡባይ ኢሲ ቦላ ኦሶ ዶሚዳ፤ 20 ላይ ጋኪዳይቲኔ ሄሳፌ ቦላ ጊዲዳ ሌዌቲ ዉሪ ጾሳ ኬ ኦሶ ኣዋቴን ኦሲሳና ማላ ዶሬቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ የሩሳላመ ስምዳ ናምአን ላይን ናምአን አጌናን፥ ሳላትያላ ናአይ ዛሩባበል፥ እዮሳደቃ ናኣ እያሱይነ ኤንታ ዳቦት፥ ካህነት፥ ሌወትነ ድኦፐ ስምዳ አሳ ኡባይ ፆሳ ኬ ካሰ በሳን ኬፆ ዶምዶሶና። ቃስ ፆሳ ኬ ኦሱዋ አዋተን ፄላና መላ ላታሙ ላይ ግድዳይሳታነ ላታሙ ላይፈ አዳ ሌወታ ሹምዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti Yerusalaame simmida nam7antho laythan nam7antho ageenan, Salatiyaala na7ay Zarubaabeli, Iyosadeqa na7aa Iyyasuynne enta dabboti, kahineti, Leewetinne di7ope simmida asa ubbay Xoossa keetha kase bessan keexo doomidosona. Qassi Xoossa keetha oosuwa aawatethan xeellana mela laatamu laythi gididaysatanne laatamu laythafe aadhida Leeweta shuumidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢየሩሳሌም ወደሚገኘው ወደ እግዚአብሔር ቤት በደረሱ በሁለተኛው ዓመት በሁለተኛው ወር፣ የሰላትያል ልጅ ዘሩባቤልና የኢዮሴዴቅ ልጅ ኢያሱ እንዲሁም የቀሩት ወንድሞቻቸው (ካህናቱ፣ ሌዋውያኑ፣ ከምርኮ ወደ ኢየሩሳሌም የተመለሱት ሁሉ) ሃያ ዓመትና ከዚያም በላይ የሆናቸው ሌዋውያን የእግዚአብሔርን ቤት ሕንጻ ሥራ እንዲቈጣጠሩ ሾሟቸው፤ ሥራውንም ጀመሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም በኢየሩሳሌም የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ተሠርቶ ወደነበረበት ስፍራ በደረሱበት በሁለተኛው ዓመት፥ በሁለተኛው ወር፥ ዘሩባቤል፥ ኢያሱና ሌሎቹም የሀገራቸው ልጆች፥ ካህናቱና ሌዋውያኑ፥ ባጠቃላይም ወደ ኢየሩሳሌም ተመልሰው የመጡት ምርኮኞች ሥራውን ጀመሩ። ዕድሜአቸው ኻያ ዓመት ወይም ከዚያ በላይ የሆነ ሌዋውያን ሁሉ የቤተ መቅደሱ ሕንጻ ሥራ ኀላፊዎች ሆነው ተመደቡ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናብታ ኣብ ኢየሩሳሌም ዘላ ቤት እግዚኣብሄር ኣምላኽ ካብ ዝመፁ ኸዓ፥ ኣብ ካልአይቲ ዓመት ኣብታ ኻልአይቲ ወርሒ፥ ዘሩባቤል ወዲ ሰላትያልን፥ ኢያሱ ወዲ ዮሴያርን እቶም ዝተረፉ ኣሕዋቶም ካህናትን ሌዋውያንን፥ እቶም ካብ ምርኮ ናብ ኢየሩሳሌም ዝተመለሱ ዅላቶምን ኮይኖም፥ ቤት እግዚኣብሄር ክሰርሑ ጀመሩ። ንሌዋውያን ከዓ ኻብ ወዲ ዕስራ ዓመት ንላዕሊ፥ ስራሕ ቤት እግዚኣብሄር ንኽሰርሑ ኣቖምዎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናብታ ኣብ ዮርሳሌም ዘላ ቤት ኣምላኽ ካብ ዝመጹ ኸእ ኣብ ካልአይቲ ዓመት ኣብታ ኻልአይቲ ወርሒ ዘሩባቤል ወዲ ሸአልትኤልን እያሱ ወዲ ዮጻዳቅን እቶም ዝተረፉ ኣሕዋቶም ካህናትን ሌዋውያን እቶም ካብ ምርኮ ናብ ዮርሳሌም ዝመጹ ኹላቶምን ኮይኖም ቤት እግዚኣብሄር ከሰርሑ ጀመሩ። ንሌዋውያን ከአ ካብ ወዲ ዕስራ ዓመት ንላዕሊ ንዕዮ ቤት እግዚኣብሄር ኪሕልው ኣቖምዎም። |