Ezra 3:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቶም ሰራሕቲ እምኒን ንጸራብትን ገንዘብ እውን ይህቡ ነበሩ። ነቶም ኣብ ሲዶንን ነቶም ኣብ ጢሮስን ድማ መግብን መስተን ዘይትን፡ ከምቲ ካብ ቂሮስ ንጉስ ፋርስ ዝረኸብዎ ህያብ፡ ኣእዋም ቄድሮስ ካብ ሊባኖስ ናብ ባሕሪ ዮፓ ንምምጻእ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለጠራቢዎችና ለአናጢዎችም ብር ሰጡ፤ የፋርስም ንጉሥ ቂሮስ እንደ ፈቀደላቸው የዝግባ ዛፍ ከሊባኖስ በባሕር ወደ ኢዮጴ ያመጡ ዘንድ ለሲዶናና ለጢሮስ ሰዎች መብልና መጠጥ፥ ዘይትም ሰጡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለጠራቢዎችና ለአናጢዎችም ገንዘብ ሰጡ፤ የፋርስም ንጉሥ ቂሮስ እንደ ፈቀደላቸው የዝግባ ዛፍ ከሊባኖስ በባሕር ወደ ኢዮጴ ያመጡ ዘንድ ለሲዶናና ለጢሮስ ሰዎች መብልና መጠጥ ዘይትም ሰጡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለጠራቢዎችና ለአናጢዎችም ገንዘብ ሰጡ፤ የፋርስም ንጉሥ ቂሮስ እንደ ፈቀደላቸው የዝግባ ዛፍ ከሊባኖስ ወደ ያፎ ባሕር እንዲያመጡ ለሲዶናውያንና ለጢሮሳውያን መብልና መጠጥ ዘይትም ሰጡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ሹቻ ማስያዋንቶነ አናጸቶ ሻሉዋ ግሺደ ቃጻሬድኖ። ፓርሰ ካቲ ቂሮስ ኡንቱንቶ አዛዜዳ ድራዉ፥ ሊባኖሳፐ ዝጋ አባ ፕንደ፥ ዮጰ አሀናዉ ሲዶናነ ጺሮሳ ቢታ አሳዉ ቁማ፥ ኡሻነ ዛይትያ እሜድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, shuchchaa massiyaawanttoonne anaas'etoo shaluwaa gishiide k'as'areeddino. Paarise Kaatii K'iiroosi unttunttoo azazeedda diraw, Liibaanoosappe zigaa abbaa pintsiide, Yoop'p'e ahanaw Sidoonanne S'iiroosa biittaa asaw k'umaa, ushshaanne zayitiyaa immeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye derey shuchchan keexxizaytassinne anaaxetas cigettiza miish immides; qasse Libaanooseppe ziga mith qanxxidi Yoophphe abba pinththidi yeddana malanne kath, ushshinne wogara zayte Xirooseninne Sidoonan diza asatas yeddida; hessi ubbay Paarise kawo Qiroosi piqaade immida mala hanides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ዴሬይ ሹቻን ኬጺዛይታሲኔ ኣናጼታስ ጪጌቲዛ ሚሽ ኢሚዴስ፤ ቃሴ ሊባኖሴፔ ዚጋ ሚ ቃንጺዲ ዮጴ ኣባ ፒንዲ ዬዳና ማላኔ ካ፥ ኡሺኔ ዎጋራ ዛይቴ ጺሮሴኒኔ ሲዶናን ዲዛ ኣሳታስ ዬዲዳ፤ ሄሲ ኡባይ ፓሪሴ ካዎ ቂሮሲ ፒቃዴ ኢሚዳ ማላ ሃኒዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ሹቹ ማሰይሳታስነ አናፀታስ ሚሸ እምድ ኦሶ ኦይክዶሶና። ፋርሰ ካዎይ ቅሮስ ኤንታዉ ኪትዳ ግሾ፥ ልባኖሳፐ ዝጋ አባ ፕንድ፥ ዮጰ ኤሀናዉ ስዶናነ ፅሮሳ አሳስ ካ፥ ኡሽነ ዛይተ እምዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, shuchu masseysatasinne anaaxetas miishe immidi ooso oykidosona. Farse kawoy Qiroosi entaw kiitida gisho, Libaanoosape ziga abba pinthidi, Yoophe ehanaw Sidoonanne Xiroosa asaas kathi, ushshinne zayte immidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ለድንጋይ ጠራቢዎችና ለዐናጢዎች ገንዘብ ሰጡ፤ ከፋርስ ንጉሥ ከጢሮስ በተፈቀደው መሠረት የዝግባ ዛፎች ከሊባኖስ ወደ ኢዮጴ በባሕር እንዲያመጡላቸው፣ ለሲዶናና ለጢሮስ ሰዎችም ምግብ፣ መጠጥና ዘይት ሰጡ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንዲሁም ሕዝቡ ለግንበኞችና ለአናጢዎች የሚከፈለውን ገንዘብ ሰጡ፤ ከሊባኖስ ዛፍ ቈርጠው በኢዮጴ የባሕር ጠረፍ በኩል እንዲልኩላቸው ለጢሮስና ለሲዶና ከተሞች ነዋሪዎች ምግብን፥ መጠጥንና የወይራ ዘይትን ላኩ፤ ይህም ሁሉ የሆነው የፋርስ ንጉሠ ነገሥት ቂሮስ በሰጣቸው ፈቃድ መሠረት ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንወቐርቲ እምንን ንፀረብቲ ዕንፀይትን ድማ ገንዘብ ሃቡ፤ ከምቲ ብቂሮስ ንጉስ ፋርስ ዝተኣዘዘ ዕንፀይቲ ቄድሮን ካብ ሊባኖስ ብባሕሪ ናብ ኢዮጴ ኸምፅኡሎም፥ ንሲዶናውያንን ንጢሮሳውያንን ምግብን መስተን ዘይትን ሃቡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንወቐርቲ እምንን ንጸረብቲ ዕጨይትን ድማ፡ ከምቲ ቂሮስ ንጉስ ፋርስ ዝአዘዘሎም ገንዘብ ንሲዶናውያናን ንጢሮሳውያንን ዕጨይቲ ቄድሮስ ካብ ሊባኖስ ብባሕሪ ናብ ያፎ ምእንቲ ኼምጽኡሎም፡ መብልዕን መስተን ዘይትን ሀቡ። |