Ezra 3:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ቀዳመይቲ መዓልቲ ሻብዓይ ወርሒ ጀሚሮም ንእግዚኣብሄር ዚሓርር መስዋእቲ ኬቕርቡ ጀመሩ። መሰረት ቤተ መቕደስ እግዚኣብሄር ግና ገና ኣይተሰርዐን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሰባተኛውም ወር በመጀመሪያው ቀን ለእግዚአብሔር የሚቃጠል መሥዋዕት ማቅረብ ጀመሩ፤ የእግዚአብሔር መቅደስ ግን ገና አልተመሠረተም ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሰባተኛው ወር በመጀመሪያው ቀን ለእግዚአብሔር የሚቃጠል መሥዋዕት ማቅረብ ጀመሩ፤ የእግዚአብሔር መቅደስ ገና አልተመሠረተም ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከሰባተኛው ወር ከመጀመሪያው ቀን ጀምሮ ለጌታ የሚቃጠል መሥዋዕት ማቅረብ ጀመሩ፤ ነገር ግን የጌታ መቅደስ አልተመሠረተም ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ላፑን አግናን ኮይሮ ጋላሳን ኡንቱንቱ መና ጎዳዉ ጹግያ ያርሹዋ ያርሽያዋ ዶሜድኖ፤ ሽን ሄ ዎደ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ኬጽያ ባሱ ብሮ ባሰትቤና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Laappuntsa aginaan koyro gallassan unttunttu Med'inaa Godaw s'uuggiyaa yarshshuwaa yarshshiyaawaa doommeeddino; shin he wode Med'ina Godaa Geeshsha Golliyaa kees's'iyaa baasuu biro baasettibeenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Laappunththo aginay gelida mala koyro gallassan Xoossas xuugettiza yarsho shiisho doommida; gido attiin Xoossa Keeththa oosoy doomettibeenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ላፑን ኣጊናይ ጌሊዳ ማላ ኮይሮ ጋላሳን ጾሳስ ጹጌቲዛ ያርሾ ሺሾ ዶሚዳ፤ ጊዶ ኣቲን ጾሳ ኬ ኦሶይ ዶሜቲቤና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳ ኬ ባሶይ ቡሮ ዶመቶናባ ግድኮካ ላፑን አጌናን ኮይሮ ጋላስ ኤንቲ ጎዳስ ፁሳ ያርሾ ሺሾ ዶምዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossa keetha baasoy buroo doometonaba gidikoka Laapuntha ageenan koyro gallas enti Godaas xuussa yarsho shiisho doomidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ መሠረት ገና ያልተጣለ ቢሆንም፣ በሰባተኛው ወር በመጀመሪያው ቀን ለእግዚአብሔር የሚቃጠል መሥዋዕት አቀረቡ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱ የቤተ መቅደሱን ሕንጻ እንደገና መሥራት ባይጀምሩም እንኳ ሰባተኛው ወር በገባ በመጀመሪያው ቀን ለእግዚአብሔር የሚቃጠል መሥዋዕት ማቅረባቸውን ጀመሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብታ ሻውዐይቲ ወርሒ፥ ብቐዳመይቲ መዓልቲ፥ እቲ ንእግዚኣብሄር ዝቃፀል መስዋእቲ ኸቕርቡ ጀመሩ። መቕደስ እግዚኣብሄር ግና ኣይተመስረተን ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብታ ሳብዐይቲ ወርሒ፡ ብቐዳመይቲ መዓልቲ፡ እቲ ንእግዚኣብሄር ዚሐርር መስዋእቲ ኼዕርጉ ጀመሩ። መቕደስ እግዚኣብሄር ግና ኣይተመስረተን ነበረ። |