Ezra 3:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ቀዳመይቲ መዓልቲ ሻብዓይ ወርሒ ጀሚሮም ንእግዚኣብሄር ዚሓርር መስዋእቲ ኬቕርቡ ጀመሩ። መሰረት ቤተ መቕደስ እግዚኣብሄር ግና ገና ኣይተሰርዐን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በሰ​ባ​ተ​ኛ​ውም ወር በመ​ጀ​መ​ሪ​ያው ቀን ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የሚ​ቃ​ጠል መሥ​ዋ​ዕት ማቅ​ረብ ጀመሩ፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መቅ​ደስ ግን ገና አል​ተ​መ​ሠ​ረ​ተም ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በሰባተኛው ወር በመጀመሪያው ቀን ለእግዚአብሔር የሚቃጠል መሥዋዕት ማቅረብ ጀመሩ፤ የእግዚአብሔር መቅደስ ገና አልተመሠረተም ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከሰባተኛው ወር ከመጀመሪያው ቀን ጀምሮ ለጌታ የሚቃጠል መሥዋዕት ማቅረብ ጀመሩ፤ ነገር ግን የጌታ መቅደስ አልተመሠረተም ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ላፑን አግናን ኮይሮ ጋላሳን ኡንቱንቱ መና ጎዳዉ ጹግያ ያርሹዋ ያርሽያዋ ዶሜድኖ፤ ሽን ሄ ዎደ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ኬጽያ ባሱ ብሮ ባሰትቤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Laappuntsa aginaan koyro gallassan unttunttu Med'inaa Godaw s'uuggiyaa yarshshuwaa yarshshiyaawaa doommeeddino; shin he wode Med'ina Godaa Geeshsha Golliyaa kees's'iyaa baasuu biro baasettibeenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Laappunththo aginay gelida mala koyro gallassan Xoossas xuugettiza yarsho shiisho doommida; gido attiin Xoossa Keeththa oosoy doomettibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ላፑን ኣጊናይ ጌሊዳ ማላ ኮይሮ ጋላሳን ጾሳስ ጹጌቲዛ ያርሾ ሺሾ ዶሚዳ፤ ጊዶ ኣቲን ጾሳ ኬ ኦሶይ ዶሜቲቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፆሳ ኬ ባሶይ ቡሮ ዶመቶናባ ግድኮካ ላፑን አጌናን ኮይሮ ጋላስ ኤንቲ ጎዳስ ፁሳ ያርሾ ሺሾ ዶምዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xoossa keetha baasoy buroo doometonaba gidikoka Laapuntha ageenan koyro gallas enti Godaas xuussa yarsho shiisho doomidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ መሠረት ገና ያልተጣለ ቢሆንም፣ በሰባተኛው ወር በመጀመሪያው ቀን ለእግዚአብሔር የሚቃጠል መሥዋዕት አቀረቡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነርሱ የቤተ መቅደሱን ሕንጻ እንደገና መሥራት ባይጀምሩም እንኳ ሰባተኛው ወር በገባ በመጀመሪያው ቀን ለእግዚአብሔር የሚቃጠል መሥዋዕት ማቅረባቸውን ጀመሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብታ ሻውዐይቲ ወርሒ፥ ብቐዳመይቲ መዓልቲ፥ እቲ ንእግዚኣብሄር ዝቃፀል መስዋእቲ ኸቕርቡ ጀመሩ። መቕደስ እግዚኣብሄር ግና ኣይተመስረተን ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብታ ሳብዐይቲ ወርሒ፡ ብቐዳመይቲ መዓልቲ፡ እቲ ንእግዚኣብሄር ዚሐርር መስዋእቲ ኼዕርጉ ጀመሩ። መቕደስ እግዚኣብሄር ግና ኣይተመስረተን ነበረ።