Ezra 3:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብድሕሪኡ እቲ ወትሩ ዚሓርር መስዋእቲ፡ ካብ ኣዳስ ወርሕን ካብ ኵሉ እቲ እተቐደሰ በዓላት እግዚኣብሄርን፡ ንእግዚኣብሄር ብፍቓዱ መስዋእቲ ፍቓደኛ ዘቕረበ ዘበለን ተቐረበ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከዚያም በኋላ ዘወትር የሚቃጠለውን መሥዋዕት፥ የመባቻውንም መሥዋዕት፥ የተቀደሱትንም የእግዚአብሔር በዓላት ሁሉ መሥዋዕት፥ ሰውም ሁሉ ለእግዚአብሔር በፈቃድ የሰጠውን ቍርባን አቀረቡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከዚያም በኋላ ዘወትር የሚቃጠለውን መሥዋዕት፥ የመባቻውንም መሥዋዕት፥ የተቀደሱትንም የእግዚአብሔር በዓላት ሁሉ መሥዋዕት፥ ሰውም ሁሉ ለእግዚአብሔር በፈቃድ የሰጠውን ቍርባን አቀረቡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም በኋላ ዘወትር የሚቃጠለውን መሥዋዕት፥ የወር መባቻና፥ የተመረጡና የተቀደሱ የጌታ በዓላት ሁሉ መሥዋዕት፥ ሰውም ሁሉ ለጌታ በፈቃድ የሰጠውን ቁርባን አቀረቡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ኡባ ዎደ ያርሽያ ጹግያ ያርሹዋ፥ አግናይ ጼርያ ዎደ ያርሽያ ያርሹዋነ መና ጎዳ ጌሻ ባላቱዋን ያርሽያ ያርሹዋ ኡባካ ያርሼድኖ። ሄዋ ቦላካ አሳይ ባረ ሸንያን መና ጎዳዉ እሜዳ እሞታ ኡባካ ያርሼድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay ubbaa wode yarshshiyaa s'uuggiyaa yarshshuwaa, aginay s'eeriya wode yarshshiyaa yarshshuwaanne Med'inaa Godaa geeshsha baalatuwaan yarshshiyaa yarshshuwaa ubbaakka yarshsheeddino. Hewaa bollakka Asay bare sheniyaan Med'inaa Godaw immeedda imotaa ubbaakka yarshsheeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasse ubbaa gallas xuugettiza yarsho, aginan aginan yarshiza yarshonne Godaas geeshsha ba7aaletan yarshettiza yarsho ubbaa yarshida; qasseka asay ba dosan Xoossas immiza imota ubbaa shiishshida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴ ኡባ ጋላስ ጹጌቲዛ ያርሾ፥ ኣጊናን ኣጊናን ያርሺዛ ያርሾኔ ጎዳስ ጌሻ ባኣሌታን ያርሼቲዛ ያርሾ ኡባ ያርሺዳ፤ ቃሴካ ኣሳይ ባ ዶሳን ጾሳስ ኢሚዛ ኢሞታ ኡባ ሺሺዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃስ ኡባ ዎደ ሺቅያ ፁሳ ያርሾ፥ አጌና ፄሮ ያርሾነ ጎዳ ጌሻ ባለታን ያርሽያ ያርሾ ኡባ ያርሽዶሶና። ሄሳ ቦላካ አሳይ ባ ዶሳን ጎዳስ እምዳ እሞታ ኡባ ያርሽዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qassi ubba wode shiiqiya xuussa yarsho, ageena xeero yarshonne Godaa geeshsha ba7aaletan yarshiya yarsho ubbaa yarshidosona. Hesaa bollaka asay ba dosan Godaas immida imota ubbaa yarshidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም በኋላ መደበኛውን የሚቃጠል መሥዋዕት፣ የወር መባቻን መሥዋዕት፣ በተቀደሱት የእግዚአብሔር በዓላት የሚቀርበውን መሥዋዕትና በበጎ ፈቃድ ለእግዚአብሔር የሚሰጠውን መባ አቀረቡ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በተጨማሪም ዘወትር በሙሉ የሚቃጠለውን መሥዋዕት፥ በወር መባቻ በዓልና በሌሎችም የተቀደሱ የእግዚአብሔር በዓላት የሚቀርብ መሥዋዕትን በበጎ ፈቃድ ለእግዚአብሔር ከሚቀርበው ከሌላው መሥዋዕት ሁሉ ጋር አቀረቡ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ድሕሪዙይ ድማ እቲ ዅልሻዕ ዝቃፀል መስዋእትን ናይ ሰርቀ ወርሕን ናይ ኵሉ ቅዱስ በዓላት እግዚኣብሄር ነቲ ናይ ኵሎም ናይ ፍቓድ መስዋእቲ ንእግዚኣብሄር ፈትዮም ዝስውእዎን ኣቕረቡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ድሕርዚ ድማ እቲ ንእግዚኣብሄር ፈትዮም ዚስውእዎን ኣዕረጉ። |