Ezra 3:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንእግዚኣብሄር ኪውድሱን ኪውድሱን ድማ ብሓባር ዘመሩ። ሕያዋይ እዩ እሞ፡ እቲ ንእስራኤል ዝገብሮ ለውሃት ንዘለኣለም እዩ። ሰረት ቤት እግዚኣብሄር ተነቢሩ ስለ ዝነበረ፡ ኲሉ ህዝቢ ንእግዚኣብሄር ኪመስግን ከሎ ብዓቢ ጭድርታ ጨደረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ደግሞ፥ “ቸር ነውና፥ ለእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ምሕ​ረቱ ለዘ​ለ​ዓ​ለም ነውና” እያሉ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን እያ​መ​ሰ​ገ​ኑና እያ​ከ​በሩ እርስ በር​ሳ​ቸው ያስ​ተ​ዛ​ዝሉ ነበር፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ቤት በተ​መ​ሠ​ረተ ጊዜ ሕዝቡ ሁሉ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን እያ​ከ​በሩ በታ​ላቅ ድምፅ ዘመሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ደግሞ። ቸር ነውና፥ ለእስራኤልም ምሕረቱ ለዘላለም ነውና እያሉ እግዚአብሔርንም እያመሰገኑና እያከበሩ እርስ በእርሳቸው ያስተዛዝሉ ነበር፤ የእግዚአብሔርም ቤት ስለ ተመሠረተ ሕዝቡ ሁሉ እግዚአብሔርን እያመሰገኑ በታላቅ ድምፅ እልል አሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ደግሞም ጌታን እያከበሩና እያመሰገኑ “ቸር ነውና፥ ለእስራኤልም ምሕረቱ ለዘለዓለም ነውና” እያሉ ዘመሩ። ሕዝቡ ሁሉ ጌታን እያመሰገኑ በታላቅ ድምፅ እልል አሉ፥ ይህም የጌታ ቤት ስለ ተመሠረተ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ መና ጎዳ ጋላቲድነ ቃንጸናን ማዝሙርያን ሳቢደ፥ ሀዋዳን ያጊደ፥ አዉ የጼድኖ፤ “መና ጎዳይ ሎአ፤ እ እስራኤልያ ሲቅያ ሲቁ መናዋ” ያጌድኖ። ቃይ መና ጎዳ ጎልያ ባሱ ባሰቴዳ ድራዉ፥ አሳይ ኡባይ ባረንቱ ቃላ ቁ ኦደ ሆምቦጪደ፥ መና ጎዳ ጋላቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu Med'inaa Godaa galatiiddinne k'ans's'ennaan mazimuriyaan sabbiidde, hawaadan yaagiide, aw yes's'eeddino; «Med'inaa Goday lo"a; I Israa'eeliyaa siik'iyaa siik'uu med'inaawaa» yaageeddino. K'ay Med'ina Godaa Golliyaa baasuu baasetteedda diraw, Asay ubbay barenttu k'aalaa d'ok'k'u ootsiide hombboc'iidde, Med'inaa Godaa galateeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Asaykka wuri, «Xoossay kiya Xoossa; izi Isra7eele asaa siiqiza siiqoy mernaassa» giza mazamure Xoossa bonchchos yexxida; Xoossa Keeththa yoch yes doommishin asay wuri ba qaala dhoqqu histtidi ililishe Xoossa galatides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣሳይካ ዉሪ፥ «ጾሳይ ኪያ ጾሳ፤ ኢዚ ኢስራኤሌ ኣሳ ሲቂዛ ሲቆይ ሜርናሳ» ጊዛ ማዛሙሬ ጾሳ ቦንቾስ ዬጺዳ፤ ጾሳ ኬ ዮች ዬስ ዶሚሺን ኣሳይ ዉሪ ባ ቃላ ቁ ሂስቲዲ ኢሊሊሼ ጾሳ ጋላቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ጎዳ ጋላትሸነ እሶይ እሱዋ ካል ካል ማዝሙረን ሳቢሸ፥ ሀይሳዳ ያግድ ዛማርዶሶና። “ጎዳይ ኬሀ፤ እስራኤለስ ደእያ እያ ሲቆይ መርናሳ” ያግዶሶና። ፆሳ ኬ ባሶይ የገትያ ግሾ፥ አሳ ኡባይ ባንታ ቃላ ቁ ኦድ እልልሸ ጎዳ ጋላትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti Godaa galatishenne issoy issuwa kaali kaali mazmuren sabbishe, haysada yaagidi zammaridosona. “Goday keeha; Isra7eeles de7iya iya siiqoy merinaasa” yaagidosona. Xoossa keetha baasoy yegetiya gisho, asa ubbay banta qaala dhoqu oothidi ililishe Godaa galatidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በውዳሴና በምስጋናም ለእግዚአብሔር እንዲህ ሲሉ ዘመሩ፤ “ቸር ነውና፤ ለእስራኤልም ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።” የእግዚአብሔር ቤት መሠረት ስለ ተጣለ፣ ሕዝቡ ሁሉ በታላቅ ድምፅ እልል እያሉ፣ ለእግዚአብሔር ምስጋና አቀረቡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እግዚአብሔር ቸር ነውና፥ ለእስራኤል ያለውም ፍቅር ዘለዓለማዊ ነው” የሚለውን መዝሙር በመቀባበል ለእግዚአብሔር ክብር ዘመሩት፤ የቤተ መቅደሱ መሠረት የማኖር ተግባር ስለ ተጀመረም እያንዳንዱ ሰው ድምፁን ከፍ አድርጎ እልል በማለት እግዚአብሔርን ያመሰግን ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ንሱ ሕያዋይ እዩ እሞ፥ ምሕረቱ ኸዓ ኣብ እስራኤል ንዘለኣለም እዩ” እናበሉ ንስንሳቶም እናተቐባበሉ ንእግዚኣብሄር ብመዝሙር ኣኽበርዎን ወደስዎን። እቶም ህዝቢ ዅላቶም ከዓ፥ ቤት እግዚኣብሄር ስለ ዝተሰረተ፥ ዓው ኢሎም ዕልል እናበሉ ንእግዚኣብሄር ኣመስገኑ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ ሕያዋይ እዩ እሞ፡ ምሕረቱ ኸአ ኣብ እስራኤል ንዘለኣለም እዩ፡ እናበሉ ንሓድሕሶም እናተቓባበሉ ንእግዚኣብሄር ብመዝሙር ኣኽበርዎን ወደስዎን። እቶም ህዝቢ ኹላቶም ኸአ፡ ቤት እግዚኣብሄር ስለ ዝተሰረተ፡ ዓው ኢሎም እልል እናበሉ ንእግዚኣብሄር ኣመስገኑ።