Ezra 3:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ሃነጽቲ ድማ መሰረት ቤተ መቕደስ እግዚኣብሄር ምስ ኣንበሩ፡ ከም ስርዓት ንጉስ ዳዊት ንእግዚኣብሄር ኬመስግኑ፡ ነቶም ካህናት ኣብ ክዳውንቶም መለኸት ሒዞም፡ ንሌዋውያን ደቂ ኣሳፍ ድማ ብጸናጽል ኣቖሙ ናይ እስራኤል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አና​ጢ​ዎ​ቹም የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን መቅ​ደስ ይሠሩ ዘንድ መሠ​ረት በጣሉ ጊዜ ካህ​ናቱ ልብ​ሳ​ቸ​ውን ለብ​ሰው መለ​ከ​ቱን ይዘው፥ የአ​ሳ​ፍም ልጆች ሌዋ​ው​ያን ጸና​ጽል ይዘው እንደ እስ​ራ​ኤል ንጉሥ እንደ ዳዊት ሥር​ዐት እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ያመ​ሰ​ግኑ ዘንድ ቆሙ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አናጢዎቹም የእግዚአብሔርን መቅደስ በመሠረቱ ጊዜ ካህናቱ ልብሳቸውን ለብሰው መለከቱን ይዘው፥ የአሳፍም ልጆች ሌዋውያን ጸናጽል ይዘው እንደ እስራኤል ንጉሥ እንደ ዳዊት ሥርዓት እግዚአብሔርን ያመሰግኑ ዘንድ ቆሙ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ግንበኞቹም የጌታን መቅደስ መሠረቱ፤ ካህናቱ ሙሉ ልብስ ለብሰው፥ መለከት ይዘው፥ የአሳፍ ልጆች ሌዋውያን ጸናጽል ይዘው በእስራኤል ንጉሥ በዳዊት መመሪያ መሠረት ጌታን እንዲያመሰግኑ መረጧቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ግምቢያዋንቱ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ግምባናዉ ባሱዋ ባስ ዉርሴዳ ዎደ፥ ቄሳቱ ባረንቱ ማዩዋ ማይ ጹሩምባ ኦይቂደ፥ ቃይ አቱማ አሳ ግድያ አሳፋ ያራቱዋ፥ ሌዋቱካ፥ ዳላ ኦይቂደ፥ እስራኤልያ ካትያ ዳዊታ ዎጋዳን መና ጎዳ ጋላታናዉ ኤቄድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Gimbbiyaawanttuu Med'ina Godaa Geeshsha Golliyaa gimbbanaw baasuwaa baasi wursseedda wode, k'eesatuu barenttu mayuwaa mayyi s'urumbbaa oyk'k'iide, k'ay attuma asaa gidiyaa Asaafa yaratuwaa, Leewatuukka, daalaa oyk'k'iide, Israa'eeliyaa Kaatiyaa Daawita wogaadan Med'inaa Godaa galatanaw ek'k'eeddinno.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Oosanchchati Xoossa Keeththaa yoch yeggida wode qeeseti ba qeeseteththa may7o may7idinne dinke mala yeththa miish oykkidi qasse Aasaafe zereththafe gidida Leweti daala oykkidi Isra7eele kawo Dawite wodeesoppe woga gididi yida mala Xoos ziiren eqqidi galatida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኦሳንቻቲ ጾሳ ኬ ዮች ዬጊዳ ዎዴ ቄሴቲ ባ ቄሴቴ ማይኦ ማይኢዲኔ ዲንኬ ማላ ዬ ሚሽ ኦይኪዲ ቃሴ ኣሳፌ ዜሬፌ ጊዲዳ ሌዌቲ ዳላ ኦይኪዲ ኢስራኤሌ ካዎ ዳዊቴ ዎዴሶፔ ዎጋ ጊዲዲ ዪዳ ማላ ጾስ ዚሬን ኤቂዲ ጋላቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አናፀት ፆሳ ኬ ባሱዋ የገ ኦይክያ ዎደ፥ ካህነት ባንታ ማኦ ማእድ ሞይዘ ኦይክድ፥ አሳፋ ኮቸ ግድዳ፥ ሌወት ዳላ ኦይክድ፥ እስራኤለ ካዋ ዳዊታ ዎጋ መላ ጎዳ ጋላታናዉ ኤቅዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Anaaxeti Xoossa keethaa baasuwa yegethi oykiya wode, kahineti banta ma7o ma7idi moyze oykidi, Asaafa koche gidida, Leeweti daala oykidi, Isra7eele kawa Dawita wogaa mela Godaa galatanaw eqidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ግንበኞቹ የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ መሠረት በጣሉ ጊዜ፣ ካህናቱ ልብሰ ተክህኗቸውን ለብሰውና መለከታቸውን ይዘው፣ ሌዋውያኑ የአሳፍ ልጆች ደግሞ ጸናጽል ይዘው፣ በእስራኤል ንጉሥ በዳዊት መመሪያ መሠረት እግዚአብሔርን ለመወደስ ስፍራቸውን ያዙ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሠራተኞቹ የቤተ መቅደሱን መሠረት ማኖር በጀመሩበት ጊዜ ካህናቱ ልብሰ ተክህኖአቸውን ለብሰው በእጃቸው እምቢልታ በመያዝ የአሳፍ ቤተሰብ ተወላጆች የሆኑ ሌዋውያንም ጸናጽል ይዘው በረድፍ ቆመው ነበር፤ እነርሱም ከንጉሥ ዳዊት ዘመን ጀምሮ ተያይዞ በመጣው መመሪያ መሠረት በመዝሙር እግዚአብሔርን አመሰገኑ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ሃነፅቲ፥ መቕደስ እግዚኣብሄር ክስርቱ እንተለዉ ኸዓ እቶም ካህናት ለቢሶም መለኸት ሒዞም፥ ሌዋውያን ደቂ ኣሳፍ ከዓ ፀናፅል ሒዞም፥ ከምቲ ስርዓት ዳዊት ንጉስ እስራኤል ንእግዚኣብሄር ከመስግኑ ቆሙ።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ሃነጽቲ መቕደስ እግዚኣብሄር ኪስርቱ ኸለው ኸአ እቶም ካህናት ድማ ለቢሶም መለኸት ሒዞም፡ ሌዋውያን ደቂ ኣሳፍ ከአ ጸናጽል ሒዞም፡ ከምቲ ስርዓት ዳዊት ንጉስ እስራኤል ንእግዚኣብሄር ኬመስግኑ ደው ኢሎም ነበሩ።