Ezra 10:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ኵሎም ሰብ ይሁዳን ብንያምን ኣብ ውሽጢ ሰለስተ መዓልቲ ኣብ የሩሳሌም ተኣከቡ። ኣብ መበል ዕስራ መዓልቲ ናይታ ወርሒ ታሽዐይቲ ወርሒ እያ ነይራ፤ ኵሉ እቲ ህዝቢ ድማ በዚ ጕዳይ እዚን ብሰንኪ እቲ ብርቱዕ ዝናምን ኣብ ጎደና ቤት ኣምላኽ ተቐሚጡ ራዕራዕ በለ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሦስት ቀንም ሳያ​ልፍ በዘ​ጠ​ነ​ኛው ወር ከወ​ሩም በሃ​ያ​ኛው ቀን የይ​ሁ​ዳና የብ​ን​ያም ሰዎች ሁሉ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ተሰ​በ​ሰቡ። ሕዝ​ቡም ሁሉ ስለ​ዚህ ነገ​ርና ስለ ታላቁ ዝናብ እየ​ተ​ን​ቀ​ጠ​ቀጡ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቤት ፊት ባለው አደ​ባ​ባይ ተቀ​መጡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሦስት ቀንም ሳያልፍ በዘጠኝኛው ወር ከወሩም በሀያኛው ቀን የይሁዳና የብንያም ሰዎች ሁሉ ወደ ኢየሩሳሌም ተሰበሰቡ። ሕዝቡም ሁሉ ስለዚህ ነገርና ስለ ታላቁ ዝናብ እየተንቀጠቀጡ በእግዚአብሔር ቤት ፊት ባለው አደባባይ ተቀመጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በሦስት ቀን ውስጥ በዘጠነኛው ወር ከወሩም በሀያኛው ቀን የይሁዳና የብንያም ሰዎች ሁሉ ወደ ኢየሩሳሌም ተሰበሰቡ። ሕዝቡም ሁሉ ስለዚህ ነገርና ስለ ታላቁ ዝናብ እየተንቀጠቀጡ በእግዚአብሔር ቤት ፊት ባለው አደባባይ ተቀመጡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ጌተቴዳ ሄዙ ጋላሳቱ ዉረናን ደእሽን፥ ኡዱፑን አግናን ላታማን ጋላሳን ይሁዳነ ቢንያማ አሳይ ኡባይ የሩሳላመ ሺቂደ፥ ሀ ዴጾ የዉዋፐነ ዎልቃማ እራፐ ደንደዳዋን ኮኮሪደ፥ ጾሳ ጎልያ ስንን ደእያ ዳባባን ኡቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He geetetteedda heezzu gallassatuu wurennan de'ishshin, udduppuntsa aginaan laatamantsa gallassan Yihudaanne Biiniyaama Asay ubbay Yerusaalame shiik'iide, ha dees'o yewuwaappenne wolk'k'aama iraappe denddeddawaan kokkoriidde, S'oossaa Golliyaa sintsan de'iyaa dabaaban utteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He xeyssazi xeygettida mala heedzdzu gallassa garsan Yuhudaninne Biniyaame deren de7iza asay wuri uddufunththo aginan nam7u tammanththa gallas Yerusalaame yiidi Xoossa Keeththa karen diza dembaan shiiqida; he shiiqida asay ashshontta duulatappenne he wode bukkiza wolqqama irappe dendidayssan kokkorishe siyides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ጼይሳዚ ጼይጌቲዳ ማላ ሄ ጋላሳ ጋርሳን ዩሁዳኒኔ ቢኒያሜ ዴሬን ዴኢዛ ኣሳይ ዉሪ ኡዱፉን ኣጊናን ናምኡ ታማን ጋላስ ዬሩሳላሜ ዪዲ ጾሳ ኬ ካሬን ዲዛ ዴምባን ሺቂዳ፤ ሄ ሺቂዳ ኣሳይ ኣሾንታ ዱላታፔኔ ሄ ዎዴ ቡኪዛ ዎልቃማ ኢራፔ ዴንዲዳይሳን ኮኮሪሼ ሲዪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ጌተትዳ ሄ ጋላሳታ ግዶን፥ ኡዱፉን አጌናን ላታማን ጋላሳን ይሁዳነ ብንያመ አሳ ኡባይ የሩሳላመ ሺቅዶሶና። ሀ ዴፆ ኦዳነ ዎልቃማ እራ ጋሶን፥ ኮኮርሸ፥ ፆሳ ኬ ስንን ደእያ ዳባባን ኡትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He geetetida heedzu gallasata giddon, uddufuntho ageenan laatamantho gallasan Yihudanne Biniyaame asa ubbay Yerusalaame shiiqidosona. Ha deexo odaanne wolqaama ira gaason, kokorishe, Xoossaa keetha sinthan de7iya dabaaban uttidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ በሦስት ቀን ውስጥ የይሁዳና የብንያም ሰዎች ሁሉ በኢየሩሳሌም ተሰበሰቡ፤ በዘጠነኛው ወር በሃያኛውም ቀን ሕዝቡ ሁሉ ስለ ወቅቱ ጕዳይና ስለ ከባዱ ዝናብ በመጨነቅ በእግዚአብሔር ቤት ፊት ባለው አደባባይ ተቀምጠው ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህም ጥሪ እንደ ተላለፈ በሦስት ቀን ጊዜ ውስጥ በይሁዳና በብንያም ግዛት የሚኖሩት ሁሉ ዘጠነኛው ወር በገባ በሃያኛው ቀን ወደ ኢየሩሳሌም መጥተው በቤተ መቅደሱ አደባባይ ተሰበሰቡ፤ ሰዎቹ ሁሉ በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ፊት ለፊት በተሰበሰቡበት ጉዳይና በዝናቡ ምክንያት እየተንቀጠቀጡ ቆመው ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ውሽጢ እተን ሰለስተ መዓልቲ ድማ ዅሎም ሰብ ይሁዳን ብንያምን ኣብ ኢየሩሳሌም ተአከቡ። ብታሽዐይቲ ወርሒ መበል ዕስራ መዓልቲ ነበረት። ኵሎም እቶም ህዝቢ በዝ ነገር እዙይን በቲ ብርቱዕ ዝናምን እናንቀጥቀጡ ኣብ ዓፀድ ቤት እግዚኣብሄር ኮፍ ኢሎም ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 በተን ሰለስተ መዓልቲ ድማ ኩሎም ሰብ ይሁዳን ብንያምን ናብ ዮርሳሌም ተአከቡ። ንሳ ኻብታ ታስዐይቲ ወርሒ መበል ዕስራ መዓልቲ ነበረት። ኩሎም እቶም ህዝቢ በዚ ነገር እዝን በቲ ብርቱዕ ዝናምን እናኣአብቀጥቀጡ ኣብ ኣጸድ ቤት ኣምላኽ ኮፍ ኢሎም ነበሩ።