Ezra 10:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እዝራ ተንሲኡ፡ ንሊቃውንቲ ኻህናትን ንሌዋውያንን ንብዘሎ እስራኤልን ከም እዚ ቓል እዚ ኺገብሩ ከም ዚምሕሉ ገበረ። ንሳቶም ድማ መሓለ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዕዝራም ተነሣ፤ አለቆቹንና ካህናቱንም፥ ሌዋውያኑንም፥ እስራኤልን ሁሉ እንደዚህ ቃል ያደርጉ ዘንድ አማላቸው፤ እነርሱም ማሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዕዝራም ተነሣ፤ አለቆቹንና ካህናቱን ሌዋውያኑንም እስራኤልንም ሁሉ እንደዚህ ቃል ያደርጉ ዘንድ አማለ፤ እነርሱም ማሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዕዝራም ተነሣ፤ አለቆቹን፥ ካህናቱን፥ ሌዋውያኑንና እስራኤልንም ሁሉ እንደዚህ ቃል እንዲያደርጉ አስማላቸው፥ እነርሱም ማሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እዝር ደንድ ኤቂደ፥ ካለያ ቄሳቱ ዋ፥ ሌዋቱዋነ እስራኤልያ አሳ ኡባ ሀ ጌተቴዳዋዳን ኦና ማላ ጫቂሴዳ፤ ኡንቱንቱካ ጫቄድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iziri denddi ek'k'iide, kaaletsiyaa k'eesetuwaa, Leewatuwaanne Israa'eeliyaa asaa ubbaa ha geetetteeddawaadan ootsana mala c'aak'k'iseedda; unttunttukka c'aak'k'eeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izray dendidi qeese halaqati, Lewetinne hankko attida dere kaaleththizayti Shakaaniyay shiishshida qofaa ekkidayssa izas qonccisana mala caaqeththidi ooso doommides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዝራይ ዴንዲዲ ቄሴ ሃላቃቲ፥ ሌዌቲኔ ሃንኮ ኣቲዳ ዴሬ ካሌዛይቲ ሻካኒያይ ሺሺዳ ቆፋ ኤኪዳይሳ ኢዛስ ቆንጪሳና ማላ ጫቄዲ ኦሶ ዶሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዝር ደንድ ኤቅድ፥ ካህነታ፥ ሌወታነ እስራኤለ አሳ ኡባ ሀ ጌተትዳይሳታ ኦና መላ ጫቅስስ፤ ኤንትካ ጫቅዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iziri dendi eqidi, kahineta, Leewetanne Isra7eele asaa ubbaa ha geetetidaysata oothana mela caaqisis; entika caaqidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዕዝራም ተነሥቶ ዋና ዋናዎቹ ካህናት፣ ሌዋውያንና እስራኤል ሁሉ የቀረበውን ሐሳብ እንዲፈጽሙ አስማላቸው፤ እነርሱም ማሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም ዕዝራ የካህናት፥ የሌዋውያንና የቀሩት ሕዝብ መሪዎች ሸካንያ ባቀረበው ሐሳብ መስማማታቸውን በመሐላ እንዲያረጋግጡለት በማድረግ ሥራውን ጀመረ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ እዝራ ተሲኡ ነሕሉቕ ካህናትን ንሌዋውያንን ንዅላቶም እስራኤልን እዝ ነገር እዙይ ክፍፅሙ ኣምሓሎም፤ ንሳቶም ከዓ መሓሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ኸአ እዝራ ተንሲኡ ንሊቃውንቲ ኻህናትን ንሌዋውያንን ንኹላቶም እስራኤልን ከምዚ ነገር እዚ ኽገብሩ ኣምሓሎም፡ ንሳቶም ከአ መሐሉ። |