Ezra 10:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሕጂ ሓለውቲ እቲ ዅሉ ጉባኤና ደው ይበሉ፡ ኵሎም እቶም ኣብ ከተማታትና ጓኖት ኣንስቲ ዝወሰዱ ዅሎም፡ ቍጥዓ ኣምላኽና ኣብ ልዕሊ እዚ ኽሳዕ ዚመጽእ፡ ሽማግለታት ነፍሲ ወከፍ ከተማን ፈራዶኣን ድማ ምሳታቶም ይመጹ ካባና ርሒቑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አለ​ቆ​ቻ​ች​ንም በጉ​ባ​ኤው ፋንታ ሁሉ ይቁሙ፤ ስለ​ዚ​ህም ነገር የአ​ም​ላ​ካ​ችን ጽኑ ቍጣ ከእኛ ይመ​ለስ ዘንድ እን​ግ​ዶ​ቹን ሴቶች ያገ​ቡት በከ​ተ​ሞ​ቻ​ችን ያሉት ሁሉ በተ​ቀ​ጠ​ረው ጊዜ ይምጡ፤ ከእ​ነ​ር​ሱም ጋር የከ​ተ​ማው ሁሉ ሽማ​ግ​ሌ​ዎ​ችና ፈራ​ጆች ይምጡ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አለቆቻችንም በጉባኤው ሁሉ ፋንታ ይቁሙ፤ ስለዚህም ነገር የአምላካችን ጽኑ ቍጣ ከእኛ ይመለስ ዘንድ እንግዶቹን ሴቶች ያገቡት በከተሞቻችን ያሉት ሁሉ በተቀጠረው ጊዜ ይምጡ፥ ከእነርሱም ጋር የከተማ ሁሉ ሽማግሌዎችና ፈራጆች ይምጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አለቆቻችንም ለጉባኤው ሁሉ ይቁሙ፥ ስለዚህም ነገር የአምላካችን የነደደው ቁጣ ከእኛ እንዲመለስ፥ እያንዳንዳቸው በከተሞቻችን ያሉ እንግዶቹን ሴቶች ያገቡት ሁሉ በተቀጠረው ጊዜ ይምጡ፥ ከእነርሱም ጋር የከተማ ሽማግሌዎችና ፈራጆች ይምጡ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ሀ ሺቄዳ አሳ ኮታን ኑ ካፓቱ ኮሽያዋ ኦኖ። ሀ የዉዋፐ ደንዴዳዋን ኑ ጾሳ ዎልቃማ ሀንቁ ኑፐ ስማና ጋካናዉ፥ ኑ ካታማቱዋን ደእያ አይሁዳ ግደና ማጫዋንታ አኬዳ ኡባይ ኬሬዳ ዎድያን የሩሳላመ ዪኖ፤ ቃይ ሄ ካታማቱዋ ጭማቱነ ፕርድያዋንቱካ ኡንቱንቱና ዪኖ” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, ha shiik'eedda asaa kotan nu kaappatuu koshshiyaawaa ootsino. Ha yewuwaappe denddeeddawaan nu S'oossaa wolk'k'aama hank'k'uu nuuppe simmana gakkanaw, nu katamatuwaan de'iyaa Ayhuda gidenna mac'c'awantta akkeedda ubbay keereedda wodiyaan Yerusaalame yiino; k'ay he katamatuwaa c'imatuunne pirddiyaawanttukka unttunttunna yiino» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas nu halaqati Yerusalaamen takkidi ha yo7oza lo7eththi xeelletto; hessafe guye Ayzaabe maccassata ekkidayti wuri bantti diza kataman diza kaaleththizaytaranne daannatara gididi barey imettida gallas baas imettida pirda ekketto; hessaththo ooththiko Xoossa hanqoy hessan irxxana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ኑ ሃላቃቲ ዬሩሳላሜን ታኪዲ ሃ ዮኦዛ ሎኤ ጼሌቶ፤ ሄሳፌ ጉዬ ኣይዛቤ ማጫሳታ ኤኪዳይቲ ዉሪ ባንቲ ዲዛ ካታማን ዲዛ ካሌዛይታራኔ ዳናታራ ጊዲዲ ባሬይ ኢሜቲዳ ጋላስ ባስ ኢሜቲዳ ፒርዳ ኤኬቶ፤ ሄሳ ኦኮ ጾሳ ሃንቆይ ሄሳን ኢርጻና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀ ሺቅዳ አሳ ሱንን ኑ ሀላቃት የሩሳላመን ጋምእድ፥ ኮሽያባ ኦ። ሄሳ ጋሶን ደንዳዳ ፆሳ ዎልቃማ ሀንቆይ ኑፐ ስማና ጋካናዉ፥ ኑ ካታማታን ደእያ አይሁደ ግዶና ማጫሳታ ኤክዳ ኡባይ ኬርዳ ቃማን ካታማታ ጭማትነ ዳይናታራ እስፈ የሩሳላመ ዮ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ha shiiqida asaa sunthan nu halaqati Yerusalaamen gam7idi, koshshiyaba ootho. Hessa gaason dendada Xoossaa wolqaama hanqoy nuupe simmana gakanaw, nu katamatan de7iya Ayhude gidonna maccasata ekida ubbay keerida qamman katamata cimatinne daynnatara issife Yerusalaame yo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ሹሞቻችን በማኅበሩ ሁሉ ምትክ መደረግ ያለበትን ያድርጉ። ከዚያም፣ በዚህ የተነሣ የመጣው የአምላካችን ብርቱ ቍጣ ከእኛ እስኪመለስ ድረስ፣ በየከተሞቻችን ያሉ ባዕዳን ሴቶችን ያገቡ ሁሉ በየከተማው ካሉት ሽማግሌዎችና ዳኞች ጋር በተወሰነው ቀን ይምጡ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ አለቆቻችን በዚሁ በኢየሩሳሌም ጉዳዩን ያጥኑት፤ ከዚህም በኋላ ባዕድ ሴት ያገባ ሁሉ እያንዳንዱ በሚሰጠው የቀጠሮ ቀን ከሚኖርባት ከተማ መሪዎችና ዳኞች ጋር እየመጣ ውሳኔውን ይቀበል፤ እግዚአብሔር የተቈጣበትም ሁኔታ ሁሉ በዚሁ ዐይነት ይበርዳል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ እቶም ኣሕሉቕና ኽንዲ እቲ ጉባኤ ይቑሙሉ። እቲ ብዛዕባ እዝ ነገር እዙይ ዝረኸበና ብርቱዕ ቝጥዓ ኣምላኽና ኻባና ኽሳዕ ዝምለስ እቶም ኣብ ከተማታትና ዘለዉ፥ ጓኖት ኣንስቲ ዘእተዉ፥ ምስኣቶም ድማ ዓበይትን ፈረድቲ ዅለን ከተማታትን ብምዱብ ጊዜ ይምፅኡ።”
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ሓላቑና ንብዘሎ እቲ ኣኼባ ይቑሙሉ። እቲ ብዛዕባ እዚ ነገር እዚ ዚረኸበና ነዳዲ ቑጥዓ ኣምላኽናኣ ኻባና ኽሳዕ ዚምለስሲ፡ እቶም ጓኖት ኣንስቲ ዘእተው ኣብ ከተማታትና ዘለው፡ ምሳታቶም ድማ ዓበይትን ፈረድቲ ኹለን ከተማታትን ብምዱብ ግዚያት ይምጽኡ።