Ezra 10:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘሎ እቲ ጉባኤ ድማ ብዓው ዝበለ ድምጺ፡ ከምቲ ዝበልካዮ፡ ከምኡ ኽንገብር ኣሎና፡ ኢሎም መለሱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ጉባኤውም ሁሉ በታላቅ ድምፅ መልሰው እንዲህ አሉ፥ “እንደ ተናገርኸን እናደርግ ዘንድ ይገባናል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጉባኤውም ሁሉ በታላቅ ድምፅ መልሰው እንዲህ አሉ። እንደ ተናገርኸን እናደርግ ዘንድ ይገባናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጉባኤውም ሁሉ በታላቅ ድምፅ እንዲህ ብለው መለሱ፦ “እንደ ተናገርኸን ማድረግ ይገባናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ሳኣን ሺቄዳ ሺቁ ባረንቱ ኮሻ ቁ ኦደ፥ ሀዋዳን ያጌድኖ፤ “ኔን ኑዉ ኦዴዳዋዳን ኑን ኦናዉ በሰ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He sa'aan shiik'eedda shiik'uu barenttu kooshshaa d'ok'k'u ootsiide, hawaadan yaageeddino; «Neeni nuw odeeddawaadan nuuni ootsanaw besse. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Shiiqida derey wuri ba qaala dhoqqu histtidi «Ne gizayssa ubbaa nu ooththana! |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሺቂዳ ዴሬይ ዉሪ ባ ቃላ ቁ ሂስቲዲ «ኔ ጊዛይሳ ኡባ ኑ ኦና! |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሺቅዳ አሳይ ባንታ ቃላ ቁ ኦድ፥ ሀይሳዳ ያግዶሶና። “ነ ግያባ ኡባ ኑኒ ኦና! |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shiiqida asay banta qaala dhoqu oothidi, haysada yaagidosona. “Ne giyaba ubba nuuni oothana! |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጉባኤውም ሁሉ እንዲህ ሲሉ በታላቅ ድምፅ መለሱ፤ “እውነት ብለሃል፤ ያልኸውን መፈጸም ይገባናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የተሰበሰቡትም ሰዎች ድምፃቸውን ከፍ አድርገው “አንተ የምትለውን ሁሉ እናደርጋለን!” አሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ዅሎም እቶም ጉባኤ፥ ቃሎም ዓው ኣቢሎም ከምዙይ ኢሎም መለሱ፦ “ከምቲ ዝበልካና ኽንገብር ይግብአና እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ኹሎም እቶም ኣኼባ ቓሎም ዓው ኣቢሎም ከምዚ ኢሎም መለሱ፡ ሕራይ ከምቲ ዝበልካና ኽንገብር ይግብኣና ኢዩ። |