Ezra 10:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕጂ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታትኩም ተናዘዙ፡ ንሱ ዝደለዮ ግበሩ፡ ካብ ህዝቢ እታ ሃገርን ካብ ጓኖት ኣንስትን ድማ ተፈልዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሁንም የአባቶቻችንን አምላክ እግዚአብሔርን አመስግኑ፤ ደስ የሚያሰኘውንም አድርጉ፤ ከምድርም አሕዛብና ከእንግዶች ሴቶች ተለዩ” አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሁንም ለአባቶቻችሁ አምላክ ለእግዚአብሔር ተናዘዙ፥ ደስ የሚያሰኘውንም አድርጉ፤ ከምድርም አሕዛብና ከእንግዶች ሴቶች ተለዩ አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ ለአባቶቻችሁ አምላክ ለጌታ ተናዘዙ፥ ፈቃዱንም አድርጉ፤ እራሳችሁንም ከምድሪቱ ሕዝቦችና ከእንግዶች ሴቶች ለዩ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀእ ህንተንቱ ናጋራ መና ጎዳዉ፥ ህንተንቱ ማይዛ አዎቱዋ ጾሳዉ ፓጽተ፤ እ ዶስያባካ ኦተ። ሄ ቢታን ደእያ አይሁዳ ግደና አሳቱዋፐነ አይሁዳ ግደና ህንተንቱ ማቼቱዋፐ ሻከትተ”። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha"i hinttenttu nagaraa Med'inaa Godaw, hinttenttu mayza aawotuwaa S'oossaw paas'ite; I dosiyaabaakka ootsite. He biittan de'iyaa Ayhuda gidenna asatuwaappenne Ayhuda gidenna hinttenttu machchetuwaappe shaakettite». |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ha7ippe doommidi kase intte aawata Xoossaa sinththan intte nagara paaxite; izi ufayettiza miish ubbaa ooththite; nu deren diza Ayzaabe asatappe shaakettite; intte ekkida he maccassata anjji yeddite» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃኢፔ ዶሚዲ ካሴ ኢንቴ ኣዋታ ጾሳ ሲንን ኢንቴ ናጋራ ፓጺቴ፤ ኢዚ ኡፋዬቲዛ ሚሽ ኡባ ኦቴ፤ ኑ ዴሬን ዲዛ ኣይዛቤ ኣሳታፔ ሻኬቲቴ፤ ኢንቴ ኤኪዳ ሄ ማጫሳታ ኣንጂ ዬዲቴ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ ናጋራ ጎዳስ፥ ህንተ አዋታ ፆሳስ ፓፅተ፤ እያ ኡፋይስያባ ኦተ። ሄ ቢታን ደእያ አይሁደ ግዶና አሳፐነ ህንተ ኤክዳ አይሁደ ግዶና ህንተ ማቸታፐ ሻከትተ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte nagara Godaas, hinte aawata Xoossas paaxite; iya ufaysiyaba oothite. He biittan de7iya Ayhude gidonna asaapenne hinte ekida Ayhude gidonna hinte machetape shaaketite” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አሁንም ለአባቶቻችሁ አምላክ ለእግዚአብሔር ተናዘዙ፤ ፈቃዱን ፈጽሙ፤ በዙሪያችሁ ካሉት አሕዛብና ከባዕዳን ሚስቶቻችሁ ተለዩ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከአሁን በኋላ እንግዲህ በቀድሞ አባቶቻችሁ አምላክ በእግዚአብሔር ፊት ኃጢአታችሁን ሁሉ ተናዘዙ፤ እርሱም ደስ የሚሰኝበትን ነገር ሁሉ አድርጉ፤ በምድራችን ከሚኖሩት ባዕዳን ሁሉ ራቁ፤ ያገባችኋቸውንም ባዕዳን ሴቶች ወዲያ አስወግዱ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሕዚ ኸዓ ናብ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታትኩም ተናዘዙ፤ ፍቓዱውን ፈፅሙ፤ ኣብ ዙርያኻትኩም ካብ ዘለዉ ኣህዛብን ካብተን ጓኖት ኣንስትኹምን ተፈለዩ” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕጂ ኸአ ናብ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦኣታትኩ ተናዘዙ፡ ፍቓዱውን ግበሩ፡ ካብ ህዝብታት እዛ ሃገርን ካብተን ጓኖት ንስትን ተፈለዩ በሎም። |