Ezra 10:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሕጂ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታትኩም ተናዘዙ፡ ንሱ ዝደለዮ ግበሩ፡ ካብ ህዝቢ እታ ሃገርን ካብ ጓኖት ኣንስትን ድማ ተፈልዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አሁ​ንም የአ​ባ​ቶ​ቻ​ች​ንን አም​ላክ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን አመ​ስ​ግኑ፤ ደስ የሚ​ያ​ሰ​ኘ​ው​ንም አድ​ርጉ፤ ከም​ድ​ርም አሕ​ዛ​ብና ከእ​ን​ግ​ዶች ሴቶች ተለዩ” አላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አሁንም ለአባቶቻችሁ አምላክ ለእግዚአብሔር ተናዘዙ፥ ደስ የሚያሰኘውንም አድርጉ፤ ከምድርም አሕዛብና ከእንግዶች ሴቶች ተለዩ አላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ ለአባቶቻችሁ አምላክ ለጌታ ተናዘዙ፥ ፈቃዱንም አድርጉ፤ እራሳችሁንም ከምድሪቱ ሕዝቦችና ከእንግዶች ሴቶች ለዩ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀእ ህንተንቱ ናጋራ መና ጎዳዉ፥ ህንተንቱ ማይዛ አዎቱዋ ጾሳዉ ፓጽተ፤ እ ዶስያባካ ኦተ። ሄ ቢታን ደእያ አይሁዳ ግደና አሳቱዋፐነ አይሁዳ ግደና ህንተንቱ ማቼቱዋፐ ሻከትተ”።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ha"i hinttenttu nagaraa Med'inaa Godaw, hinttenttu mayza aawotuwaa S'oossaw paas'ite; I dosiyaabaakka ootsite. He biittan de'iyaa Ayhuda gidenna asatuwaappenne Ayhuda gidenna hinttenttu machchetuwaappe shaakettite».
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ha7ippe doommidi kase intte aawata Xoossaa sinththan intte nagara paaxite; izi ufayettiza miish ubbaa ooththite; nu deren diza Ayzaabe asatappe shaakettite; intte ekkida he maccassata anjji yeddite» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃኢፔ ዶሚዲ ካሴ ኢንቴ ኣዋታ ጾሳ ሲንን ኢንቴ ናጋራ ፓጺቴ፤ ኢዚ ኡፋዬቲዛ ሚሽ ኡባ ኦቴ፤ ኑ ዴሬን ዲዛ ኣይዛቤ ኣሳታፔ ሻኬቲቴ፤ ኢንቴ ኤኪዳ ሄ ማጫሳታ ኣንጂ ዬዲቴ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተ ናጋራ ጎዳስ፥ ህንተ አዋታ ፆሳስ ፓፅተ፤ እያ ኡፋይስያባ ኦተ። ሄ ቢታን ደእያ አይሁደ ግዶና አሳፐነ ህንተ ኤክዳ አይሁደ ግዶና ህንተ ማቸታፐ ሻከትተ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinte nagara Godaas, hinte aawata Xoossas paaxite; iya ufaysiyaba oothite. He biittan de7iya Ayhude gidonna asaapenne hinte ekida Ayhude gidonna hinte machetape shaaketite” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አሁንም ለአባቶቻችሁ አምላክ ለእግዚአብሔር ተናዘዙ፤ ፈቃዱን ፈጽሙ፤ በዙሪያችሁ ካሉት አሕዛብና ከባዕዳን ሚስቶቻችሁ ተለዩ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከአሁን በኋላ እንግዲህ በቀድሞ አባቶቻችሁ አምላክ በእግዚአብሔር ፊት ኃጢአታችሁን ሁሉ ተናዘዙ፤ እርሱም ደስ የሚሰኝበትን ነገር ሁሉ አድርጉ፤ በምድራችን ከሚኖሩት ባዕዳን ሁሉ ራቁ፤ ያገባችኋቸውንም ባዕዳን ሴቶች ወዲያ አስወግዱ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሕዚ ኸዓ ናብ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታትኩም ተናዘዙ፤ ፍቓዱውን ፈፅሙ፤ ኣብ ዙርያኻትኩም ካብ ዘለዉ ኣህዛብን ካብተን ጓኖት ኣንስትኹምን ተፈለዩ” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ሕጂ ኸአ ናብ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦኣታትኩ ተናዘዙ፡ ፍቓዱውን ግበሩ፡ ካብ ህዝብታት እዛ ሃገርን ካብተን ጓኖት ንስትን ተፈለዩ በሎም።