Ezra 10:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እዝራ ምስ ጸለየ፡ ምስ ተናዘዘ፡ ኣብ ቅድሚ ቤት ኣምላኽ በኸየ፡ ሰገደ ድማ፡ ኣዝዩ ብዙሕ ጉባኤ ሰብኡትን ኣንስትን ቈልዑን ካብ እስራኤል ምስኡ ተኣከቡ። እቲ ህዝቢ ኣዝዩ በኸየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዕዝራም እያለቀሰና በእግዚአብሔር ፊት እየወደቀ በጸለየና በተናዘዘ ጊዜ ከእስራኤል ዘንድ የወንድና የሴት፥ የሕፃናትም እጅግ ታላቅ ጉባኤ ወደ እርሱ ተሰበሰበ፤ ሕዝቡም እጅግ አለቀሱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዕዝራም እያለቀሰና በእግዚአብሔር ቤት ፊት እየወደቀ በጸለየና በተናዘዘ ጊዜ ከእስራኤል ዘንድ የወንድና የሴት የሕፃናትም እጅግ ታላቅ ጉባኤ ወደ እርሱ ተሰበሰበ፤ ሕዝቡም እጅግ አለቀሱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዕዝራ በእግዚአብሔር ቤት ፊት በግንባሩ ወድቆ እያለቀሰ በሚጸልይበትና በሚናዘዝበት ጊዜ፤ ወንዶች፥ ሴቶችና ሕፃናት የሚገኙበት እጅግ ታላቅ ጉባኤ ወደ እርሱ ተሰበሰበ፥ ሕዝቡም እጅግ አለቀሱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እዝር ጾሳ ጎልያ ስንን ኩንድ ዬኪደ ዎስያ ዎደነ ናጋራካ ፓጽያ ዎደ፥ እስራኤልያ አሳፐ ዳሩ፥ ማጫዌ፥ አቱማዌነ ናናይ ኡባይ አኮ ሺቂደ፥ ምሻ ዬኩዋ አናና ዬኬድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iziri S'oossaa Golliyaa sintsan kunddi yeekkiide woossiyaa wodenne nagaraakka paas'iyaa wode, Israa'eeliyaa asaappe daruu, mac'c'awe, attumawenne naanay ubbay aakko shiik'iide, misha yeekuwaa aanana yeekkeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izray Xoossa Keeththa pengen gulbatidi yeekki woossishenne oosettida nagara ubbaa Xoossas paaxishin attumasati, maccassatinne naytara gujjiin daro Isra7eele derey iza yuuyi aadhdhi iita yeeho yeekkida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዝራይ ጾሳ ኬ ፔንጌን ጉልባቲዲ ዬኪ ዎሲሼኔ ኦሴቲዳ ናጋራ ኡባ ጾሳስ ፓጺሺን ኣቱማሳቲ፥ ማጫሳቲኔ ናይታራ ጉጂን ዳሮ ኢስራኤሌ ዴሬይ ኢዛ ዩዪ ኣ ኢታ ዬሆ ዬኪዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዝር ፆሳ ኬ ስንን ኩንድድ ዬክሸ ዎስያ ዎደነ ናጋራ ፓፅያ ዎደ ማጭ፥ አደይነ ናእ ደእያ እስራኤለ አሳይ እያኮ ሺቅድ፥ ይባታ ዬሆ እያራ ዬክዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iziri Xoossa keetha sinthan kundidi yeekishe woossiya wodenne nagaraa paaxiya wode macci, addeynne na7i de7iya Isra7eele asay iyako shiiqidi, yibbata yeeho iyara yeekidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዕዝራ በእግዚአብሔር ቤት ፊት ወድቆ በሚጸልይበት፣ በሚናዘዝበትና በሚያለቅስበት ጊዜ ወንዶች፣ ሴቶችና ልጆች የሚገኙበት እጅግ ብዙ የእስራኤል ማኅበር በዙሪያው ተሰበሰበ፤ እነርሱም እንደዚሁ አምርረው አለቀሱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዕዝራ በቤተ መቅደሱ ፊት ለፊት ለጸሎት ተንበርክኮ እያለቀሰ የተፈጸመውን ኃጢአት ሁሉ ለእግዚአብሔር በሚናዘዝበት ጊዜ ወንዶችም፥ ሴቶችም፥ ሕፃናትም ጭምር ያሉበት ቊጥሩ የበዛ የእስራኤል ማኅበር መጥቶ በዙሪያው በመሰብሰብ በመረረ ሁኔታ ያለቅሱ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዝራ እናፀለየን እናተናዘዘን እናበኸየን፥ ኣብ ቅድሚ ቤት ኣምላኽ ብገፁ ወዲቑ እንተሎ፥ ካብ እስራኤል፥ ሰብኡትን ኣንስትን ህፃናትን የመና ብዙሕ ህዝቢ ናብኡ ተኣከበ። እቲ ህዝቢ ኸዓ ብርቱዕ ብኽያት በኸየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዝራ እናጸለየን እናተናዘዘን እናበኸየን፡ ኣብ ቅድሚ ቤት ኣምላኽ ብገጹ ወዲቑ ኸሎ፡ ካብ እስራኤል ኣዝዩ ብዙሕ ኣኼባ፡ ሰብኡትን ኣንስትን ቀለውዕን ናብኡ ተአከበ። እቲ ህዝቢ ኸ ብርቱዕ ብኽያት በኸየ። |