Ezra 10:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እዝራ ምስ ጸለየ፡ ምስ ተናዘዘ፡ ኣብ ቅድሚ ቤት ኣምላኽ በኸየ፡ ሰገደ ድማ፡ ኣዝዩ ብዙሕ ጉባኤ ሰብኡትን ኣንስትን ቈልዑን ካብ እስራኤል ምስኡ ተኣከቡ። እቲ ህዝቢ ኣዝዩ በኸየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዕዝ​ራም እያ​ለ​ቀ​ሰና በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት እየ​ወ​ደቀ በጸ​ለ​የና በተ​ና​ዘዘ ጊዜ ከእ​ስ​ራ​ኤል ዘንድ የወ​ን​ድና የሴት፥ የሕ​ፃ​ና​ትም እጅግ ታላቅ ጉባኤ ወደ እርሱ ተሰ​በ​ሰበ፤ ሕዝ​ቡም እጅግ አለ​ቀሱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዕዝራም እያለቀሰና በእግዚአብሔር ቤት ፊት እየወደቀ በጸለየና በተናዘዘ ጊዜ ከእስራኤል ዘንድ የወንድና የሴት የሕፃናትም እጅግ ታላቅ ጉባኤ ወደ እርሱ ተሰበሰበ፤ ሕዝቡም እጅግ አለቀሱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዕዝራ በእግዚአብሔር ቤት ፊት በግንባሩ ወድቆ እያለቀሰ በሚጸልይበትና በሚናዘዝበት ጊዜ፤ ወንዶች፥ ሴቶችና ሕፃናት የሚገኙበት እጅግ ታላቅ ጉባኤ ወደ እርሱ ተሰበሰበ፥ ሕዝቡም እጅግ አለቀሱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እዝር ጾሳ ጎልያ ስንን ኩንድ ዬኪደ ዎስያ ዎደነ ናጋራካ ፓጽያ ዎደ፥ እስራኤልያ አሳፐ ዳሩ፥ ማጫዌ፥ አቱማዌነ ናናይ ኡባይ አኮ ሺቂደ፥ ምሻ ዬኩዋ አናና ዬኬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Iziri S'oossaa Golliyaa sintsan kunddi yeekkiide woossiyaa wodenne nagaraakka paas'iyaa wode, Israa'eeliyaa asaappe daruu, mac'c'awe, attumawenne naanay ubbay aakko shiik'iide, misha yeekuwaa aanana yeekkeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izray Xoossa Keeththa pengen gulbatidi yeekki woossishenne oosettida nagara ubbaa Xoossas paaxishin attumasati, maccassatinne naytara gujjiin daro Isra7eele derey iza yuuyi aadhdhi iita yeeho yeekkida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዝራይ ጾሳ ኬ ፔንጌን ጉልባቲዲ ዬኪ ዎሲሼኔ ኦሴቲዳ ናጋራ ኡባ ጾሳስ ፓጺሺን ኣቱማሳቲ፥ ማጫሳቲኔ ናይታራ ጉጂን ዳሮ ኢስራኤሌ ዴሬይ ኢዛ ዩዪ ኣ ኢታ ዬሆ ዬኪዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እዝር ፆሳ ኬ ስንን ኩንድድ ዬክሸ ዎስያ ዎደነ ናጋራ ፓፅያ ዎደ ማጭ፥ አደይነ ናእ ደእያ እስራኤለ አሳይ እያኮ ሺቅድ፥ ይባታ ዬሆ እያራ ዬክዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iziri Xoossa keetha sinthan kundidi yeekishe woossiya wodenne nagaraa paaxiya wode macci, addeynne na7i de7iya Isra7eele asay iyako shiiqidi, yibbata yeeho iyara yeekidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዕዝራ በእግዚአብሔር ቤት ፊት ወድቆ በሚጸልይበት፣ በሚናዘዝበትና በሚያለቅስበት ጊዜ ወንዶች፣ ሴቶችና ልጆች የሚገኙበት እጅግ ብዙ የእስራኤል ማኅበር በዙሪያው ተሰበሰበ፤ እነርሱም እንደዚሁ አምርረው አለቀሱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዕዝራ በቤተ መቅደሱ ፊት ለፊት ለጸሎት ተንበርክኮ እያለቀሰ የተፈጸመውን ኃጢአት ሁሉ ለእግዚአብሔር በሚናዘዝበት ጊዜ ወንዶችም፥ ሴቶችም፥ ሕፃናትም ጭምር ያሉበት ቊጥሩ የበዛ የእስራኤል ማኅበር መጥቶ በዙሪያው በመሰብሰብ በመረረ ሁኔታ ያለቅሱ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዝራ እናፀለየን እናተናዘዘን እናበኸየን፥ ኣብ ቅድሚ ቤት ኣምላኽ ብገፁ ወዲቑ እንተሎ፥ ካብ እስራኤል፥ ሰብኡትን ኣንስትን ህፃናትን የመና ብዙሕ ህዝቢ ናብኡ ተኣከበ። እቲ ህዝቢ ኸዓ ብርቱዕ ብኽያት በኸየ።
Amharic Tigrinya 2011 እዝራ እናጸለየን እናተናዘዘን እናበኸየን፡ ኣብ ቅድሚ ቤት ኣምላኽ ብገጹ ወዲቑ ኸሎ፡ ካብ እስራኤል ኣዝዩ ብዙሕ ኣኼባ፡ ሰብኡትን ኣንስትን ቀለውዕን ናብኡ ተአከበ። እቲ ህዝቢ ኸ ብርቱዕ ብኽያት በኸየ።