Ezekiel 9:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ እግዚኣብሄር በሎ፡ በታ ኸተማ፡ ብየሩሳሌም ኣቢልካ ኺድ እሞ፡ ኣብ ግንባሮም እቶም ብሰንኪ እቲ ኣብ ማእከላ ዚግበር ዅሉ ፍንፉን ነገራት ዚጭፍጨፉን ዚበኽዩን ሰባት ምልክት ግበር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም፥ “በከ​ተ​ማ​ዪቱ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም መካ​ከል እለፍ፥ በመ​ካ​ከ​ል​ዋም ስለ ተሠ​ራው ኀጢ​አት ሁሉ በሚ​ያ​ለ​ቅ​ሱና በሚ​ተ​ክዙ ሰዎች ግን​ባር ላይ ምል​ክት ጻፍ አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም። በከተማይቱ በኢየሩሳሌም መካከል እለፍ፥ በመካከልዋም ስለ ተሠራው ርኵሰት ሁሉ በሚያለቅሱና በሚተክዙ ሰዎች ግምባር ላይ ምልክት ጻፍ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም እንዲህ አለው፦ በከተማይቱ መካከል፥ በኢየሩሳሌም መካከል እለፍ፥ በመካከልዋም ስለ ተሠራው ርኩሰት ሁሉ በሚተክዙና በሚያለቅሱ ሰዎች ግምባር ላይ ምልክትን አድርግ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “የሩሳላመ ካታማ ግዱዋ ባደ፥ ያን ኦሰትያ እጸቴዳ ኤቃ ጎይኑዋ ድራዉ፥ ኦሊድነ ካዮቲደ ደእያ አሳ ሶምኡዋን ማላ ዎ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Aa hawaadan yaageedda; «Yerusaalame katamaa gidduwaa baade, yaan oosettiyaa is's'eteedda eek'aa goynnuwaa diraw, ooliiddinne kayyottiide de'iyaa asaa som"uwaan mallaa wotsa» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY xeygidi iza, «Yerusalaame katama ubbaa baada izi giddon oosettida harassiza eeqa xoossata gishshas mishettidi yeekkiza asata liiphe bolla malata woththa» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ጼይጊዲ ኢዛ፥ «ዬሩሳላሜ ካታማ ኡባ ባዳ ኢዚ ጊዶን ኦሴቲዳ ሃራሲዛ ኤቃ ጾሳታ ጊሻስ ሚሼቲዲ ዬኪዛ ኣሳታ ሊጴ ቦላ ማላታ ዎ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “የሩሳላመ ካታማ ግዶ ካንዳ ባሸ፥ ያን ኦሰትያ እፀትዳ ኤቃ ጎይኑዋ ግሾ አዛንሸነ ኦልሸ ደእያ አሳ ሶምኦን ማላ ዎ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Yerusalaame katamaa giddo kanthada bashe, yan oosetiya ixetida eeqa goyinnuwa gisho azzanishenne oolishe de7iya asaa som7on malla wotha” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔርም ፣ “በኢየሩሳሌም ከተማ ሁሉ ሂድና በውስጧ ስለ ተሠራው ጸያፍ ተግባር ሲያዝኑና ሲያለቅሱ በነበሩ ሰዎች ግንባር ላይ ምልክት አድርግ” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “በመላዋ ኢየሩሳሌም ከተማ ተዘዋወር፤ በከተማይቱ ከተፈጸመውም አጸያፊና አሳፋሪ ነገር የተነሣ በመሠቀቅ ባዘኑት ሰዎች ግንባር ላይ ምልክት አድርግባቸው!” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ከዓ፥ “ብማእኸል ከተማ፥ ብማእኸል ኢየሩሳሌም ሕለፍ እሞ፥ ነቶም ብዛዕባ እቲ ኣብ ማእኸላ ዝግበር ዘሎ ርኽሰት፥ ዝጕህዩን ዝትክዙን፥ ኣብ ግምባሮም ማሕተም ግበረሎም” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ከኣ፡ ብማእከል ከተማ፡ ብማእከል የሩሳሌም ሕለፍ እሞ ነቶም ብዛዕባ እቲ ኣብ ማእከላ ዚግበር ዘሎ ጽያፍ ዚጒህዩን ዚትክዙንሲ ኣብ ግምባሮም ማሕተም ግበረሎም፡ በሎ።