Ezekiel 9:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንሆ ድማ፡ እቲ በፍታ ዝተኸድነ፡ ጸሊም ቀርኒ ኣብ ጎድኑ ዝነበረ ሰብኣይ፡ ነዚ ነገር እዚ ነጊሩ፡ ከምቲ ዝኣዘዝካኒ ገበርኩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ሆም በፍታ የለ​በ​ሰው፥ የሰ​ን​ፔር መታ​ጠ​ቂ​ያም በወ​ገቡ የታ​ጠ​ቀው ሰው መጣ፥ “ያዘ​ዝ​ኸ​ኝ​ንም አድ​ር​ጌ​አ​ለሁ” ብሎ በቃሉ መለሰ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነሆም፥ በፍታ የለበሰው የቀለም ቀንድም በወገቡ የያዘው ሰው። ያዘዝኸኝን አድርጌአለሁ ብሎ በቃሉ መለሰ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነሆም በፍታ የለበሰው፥ የቀለም ቀንድም በወገቡ የያዘው ሰው፦ ያዘዝኸኝን አድርጌአለሁ ብሎ በቃሉ መለሰ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ላይኑዋ ማዪደ፥ ባረ ምይያን ጻፍያዋ ኮሮጁዋን ኦይቄዳ ብታኒ ጉየ ስሚደ፥ “ኔን ታና አዛዜዳዋዳን ኦድ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, layinuwaa mayyiide, bare miyyiyaan s'aafiyaawaa korojjuwaan oyk'k'eedda bitanii guyye simmiide, «Neeni taana azazeeddawaadan ootsaad» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye layno may7idi, ba millen xaafiza miish korojon oykkida issaadey simmidi, «Neni tana azazida mala ooththadis» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ላይኖ ማይኢዲ፥ ባ ሚሌን ጻፊዛ ሚሽ ኮሮጆን ኦይኪዳ ኢሳዴይ ሲሚዲ፥ «ኔኒ ታና ኣዛዚዳ ማላ ኦዲስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ ሊኖ ማእድ፥ ባ ምየን ፃፍያባ ኮሮጆን ኦይክዳ አደይ፥ ጉየ ስሚድ፥ “ነ ታና ኪትዳይሳዳ ኦስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, liino ma7idi, ba miyen xaafiyabaa korojon oykida addey, guye simmidi, “Ne tana kiittidaysada oothas” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነሆ በፍታ የለበሰውና በጐኑም የጽሕፈት ዕቃ ማኅደር ያነገበው ሰው ተመልሶ፣ “እንዳዘዝኸው ፈጽሜአለሁ” አለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ ያ በፍታ የለበሰውና የጽሕፈት ዕቃ ማኅደር የያዘው ሰው ተመልሶ መጥቶ “ያዘዝከኝን ሁሉ ፈጽሜአለሁ” ብሎ ለእግዚአብሔር ተናገረ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እንሆ ኸዓ፥ እቲ ኻብ ልሕፂ እንጣጢዕ ዝተገብረ ዓለባ እተኸድነ፥ ናይ ፀሓፊ ቐርኒ ቐለምውን ኣብ ሕቘኡ ዝነበሮ፥ “ከምቲ ዝኣዘዝካኒ ገበርኩ” ኢሉ ፀብፃቡ ሃበ።
Amharic Tigrinya 2011 እንሆ ኸኣ፡ እቲ ኻብ ልሕጺ እንጣጢዕ እተገብረ ዓለባ እተኸድነ፡ ናይ ጸሓፊ ቐርኒ ቐለምውን ኣብ ሕቚኡ ዝነበሮ፡ ከምቲ ዝኣዘዝካኒ ገበርኩ፡ ኢሉ ጸብጻቡ ሀበ።