Ezekiel 9:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱ እውን ኣብ እዝነይ ዓው ኢሉ ጨደረ እሞ፡ እቶም ኣብ ልዕሊ እታ ኸተማ ዚእዝዙ፡ ነፍሲ ወከፎም ናይ ጥፍኣት ኣጽዋሩ ኣብ ኢዱ ሒዞም ይቐርቡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እር​ሱም፥ “እያ​ን​ዳ​ን​ዳ​ቸው የሚ​ያ​ጠ​ፉ​ባት መሣ​ሪ​ያን በእ​ጃ​ቸው ይዘው ከተ​ማ​ዪ​ቱን የሚ​ቀ​ሥፉ ይቅ​ረቡ” ብሎ በታ​ላቅ ድምፅ በጆ​ሮዬ ጮኸ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱም። እያንዳንዳቸው የሚያጠፋ መሣሪያን በእጃቸው ይዘው ከተማይቱን የሚቀሥፉ ይቅረቡ ብሎ በታላቅ ድምፅ በጆሮዬ ጮኸ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በታላቅ ድምፅ በጆሮዬ ጮኸ፥ እንዲህም አለ፦ እያንዳንዳቸው በእጃቸው የጦር ይያዙ፤ ከተማይቱን የሚቀጡ በዚህ ይምጡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ቃ ኮሻን፥ ታን ስስሽን፥ “ሀዋንቱ፥ ካታማቶ ሙራናዉ ኪተቴዳዋንቱ፥ ኡባይካ ባረንቱ ዎያ ኦላ ሚሻ ባረንቱ ኩሽያን ኩሽያን ኦይቂደ፥ ሃ ዪኖ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, d'ok'k'a kooshshaan, taani sisishshin, «Hawanttu, katamato muranaw kiitetteeddawanttu, ubbaykka barenttu wod'iyaa olaa miishshaa barenttu kushiyaan kushiyaan oyk'k'iide, haa yiino» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye tani siyishin ba qaala dhoqqu histtidi, «Katamayo qaxxayana doorettidayti ba ola miishshaa oykkidi haa yetto» gi waassishin siyadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ታኒ ሲዪሺን ባ ቃላ ቁ ሂስቲዲ፥ «ካታማዮ ቃጻያና ዶሬቲዳይቲ ባ ኦላ ሚሻ ኦይኪዲ ሃ ዬቶ» ጊ ዋሲሺን ሲያዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ “ካታማ ሴራናዉ ዶረትዳ አሳት፥ ኦላ ሚሸ ባንታ ኩሸን ኦይክድ ሃ ዮሶና” ያግድ ዋስሽን ታኒ ስአስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, “Katamaa seeranaw dooretida asati, ola miishe banta kushen oykidi haa yoosona” yaagidi waassishin taani si7as.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም እኔ እየሰማሁ ከፍ ባለ ድምፅ፣ “እያንዳንዳቸው በእጃቸው የጦር መሣሪያ የያዙ፣ ከተማዪቱን የሚቀጡ ወደዚህ ይምጡ” ብሎ ከፍ ባለ ድምፅ ጮኸ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ እግዚአብሔር ድምፁን ከፍ አድርጎ “ከተማይቱን የምትቀጡ እናንተ ወደዚህ ቅረቡ፤ ለማጥፋት የተዘጋጀ የጦር መሣሪያዎቻችሁንም ይዛችሁ ኑ!” ብሎ ሲናገር ሰማሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ኣእዛነይ ከዓ፥ እቶም ነታ ኸተማ ዝቐፅዑ፥ ነፍሲ ወከፎም ነቲ ዘጥፍአሉ ኣፅዋር ኣብ ኢዱ ሒዙ ይቕረብ፥ እናበለ ዓው ኢሉ ድምፂ ኣስምዐ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ኣእዛነይ ከኣ፡ እቶም ነታ ኸተማ ዚቐጽዑስ፡ ነፍሲ ወከፎም እቲ ዜጥፍኣሉ ኣጽዋር ኣብ ኢዱ ሒዙ ይቕረብ፡ እናበለ ዓው ኢሉ ጨደረ።