Ezekiel 9:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ እውን ኣብ እዝነይ ዓው ኢሉ ጨደረ እሞ፡ እቶም ኣብ ልዕሊ እታ ኸተማ ዚእዝዙ፡ ነፍሲ ወከፎም ናይ ጥፍኣት ኣጽዋሩ ኣብ ኢዱ ሒዞም ይቐርቡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱም፥ “እያንዳንዳቸው የሚያጠፉባት መሣሪያን በእጃቸው ይዘው ከተማዪቱን የሚቀሥፉ ይቅረቡ” ብሎ በታላቅ ድምፅ በጆሮዬ ጮኸ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም። እያንዳንዳቸው የሚያጠፋ መሣሪያን በእጃቸው ይዘው ከተማይቱን የሚቀሥፉ ይቅረቡ ብሎ በታላቅ ድምፅ በጆሮዬ ጮኸ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በታላቅ ድምፅ በጆሮዬ ጮኸ፥ እንዲህም አለ፦ እያንዳንዳቸው በእጃቸው የጦር ይያዙ፤ ከተማይቱን የሚቀጡ በዚህ ይምጡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ቃ ኮሻን፥ ታን ስስሽን፥ “ሀዋንቱ፥ ካታማቶ ሙራናዉ ኪተቴዳዋንቱ፥ ኡባይካ ባረንቱ ዎያ ኦላ ሚሻ ባረንቱ ኩሽያን ኩሽያን ኦይቂደ፥ ሃ ዪኖ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, d'ok'k'a kooshshaan, taani sisishshin, «Hawanttu, katamato muranaw kiitetteeddawanttu, ubbaykka barenttu wod'iyaa olaa miishshaa barenttu kushiyaan kushiyaan oyk'k'iide, haa yiino» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye tani siyishin ba qaala dhoqqu histtidi, «Katamayo qaxxayana doorettidayti ba ola miishshaa oykkidi haa yetto» gi waassishin siyadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ታኒ ሲዪሺን ባ ቃላ ቁ ሂስቲዲ፥ «ካታማዮ ቃጻያና ዶሬቲዳይቲ ባ ኦላ ሚሻ ኦይኪዲ ሃ ዬቶ» ጊ ዋሲሺን ሲያዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ “ካታማ ሴራናዉ ዶረትዳ አሳት፥ ኦላ ሚሸ ባንታ ኩሸን ኦይክድ ሃ ዮሶና” ያግድ ዋስሽን ታኒ ስአስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, “Katamaa seeranaw dooretida asati, ola miishe banta kushen oykidi haa yoosona” yaagidi waassishin taani si7as. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም እኔ እየሰማሁ ከፍ ባለ ድምፅ፣ “እያንዳንዳቸው በእጃቸው የጦር መሣሪያ የያዙ፣ ከተማዪቱን የሚቀጡ ወደዚህ ይምጡ” ብሎ ከፍ ባለ ድምፅ ጮኸ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ እግዚአብሔር ድምፁን ከፍ አድርጎ “ከተማይቱን የምትቀጡ እናንተ ወደዚህ ቅረቡ፤ ለማጥፋት የተዘጋጀ የጦር መሣሪያዎቻችሁንም ይዛችሁ ኑ!” ብሎ ሲናገር ሰማሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ኣእዛነይ ከዓ፥ እቶም ነታ ኸተማ ዝቐፅዑ፥ ነፍሲ ወከፎም ነቲ ዘጥፍአሉ ኣፅዋር ኣብ ኢዱ ሒዙ ይቕረብ፥ እናበለ ዓው ኢሉ ድምፂ ኣስምዐ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ኣእዛነይ ከኣ፡ እቶም ነታ ኸተማ ዚቐጽዑስ፡ ነፍሲ ወከፎም እቲ ዜጥፍኣሉ ኣጽዋር ኣብ ኢዱ ሒዙ ይቕረብ፡ እናበለ ዓው ኢሉ ጨደረ። |