Ezekiel 8:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣስዒቡ ድማ፡ ኣታ ወዲ ሰብ፡ እንታይ ከም ዚገብርዎ ትርኢዶ ኣሎኻ፧ ካብ መቕደሰይ ርሒቐ ክኸይድ፡ ቤት እስራኤል ኣብዚ ዚገብርዎ ዓብዪ ፍንፉን ነገራት፧ ግናኸ እንደገና ተነስሑ፡ ዝዓበየ ራዕዲ ክትዕዘቡ ኢኹም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እር​ሱም፥ “የሰው ልጅ ሆይ! የሚ​ያ​ደ​ር​ጉ​ትን ከመ​ቅ​ደሴ ያር​ቁኝ ዘንድ የእ​ስ​ራ​ኤል ቤት በዚህ የሚ​ያ​ደ​ር​ጉ​ትን፥ ታላ​ቁን ርኵ​ሰት ታያ​ለ​ህን? ደግ​ሞም ተመ​ል​ሰህ ከዚህ የበ​ለጠ ታላቅ ርኵ​ሰት ታያ​ለህ” አለኝ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱም። የሰው ልጅ ሆይ፥ የሚያደርጉትን፥ ከመቅደሴ ያርቁኝ ዘንድ የእስራኤል ቤት በዚህ የሚያደርጉትን ታላቁን ርኵሰት ታያለህን? ደግሞም ተመልሰህ ከዚህ የበለጠ ታላቅ ርኵሰት ታያለህ አለኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱም እንዲህ አለኝ፦ የሰው ልጅ ሆይ ከመቅደሴ ሊያርቁኝ፥ የእስራኤል ቤት በዚህ የሚፈጽሙትን ታላቅ ርኩሰት ታያለህን? ደግሞም ተመልሰህ ከዚህ የበለጠ ታላቅ ርኩሰት ታያለህ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይካ እ ታዉ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ኔኖ አሳ ናአዉ፥ ኡንቱንቱ ኦያዋ በአይ? ታና ታ ጌሻ ጎልያፐ ሃሳናዉ እስራኤልያ አሳይ ኦያ ዎልቃማ እጸትያ ኤቃ ጎይኑዋባ በአይ? ሄዋፐካ አያ ኢትያ ኤቃ ጾሳቱዋ ጎይና ኔን ብሮ በአና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'aykka I taw hawaadan yaageedda; «Neenoo asaa na'aw, unttunttu ootsiyaawaa be'ay? Taana ta Geeshsha Golliyaappe haassanaw Israa'eeliyaa Asay ootsiyaa wolk'k'aama is's'etiyaa eek'aa goynnuwaabaa be'ay? Hewaappekka aad'd'iyaa iitiyaa eek'aa s'oossatuwaa goynaa neeni biro be'ana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasseka izi taas, «Haysso asa nawu! Isra7eele asay tana ta geeshsha keeththafe haassanaas hayssan ooththiza harassiza eeqa xoossatas goynnizayssa ne be7ay? Ne buro hayssafekka harassiza eeqa xoossatas goyno ne be7ana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴካ ኢዚ ታስ፥ «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ኢስራኤሌ ኣሳይ ታና ታ ጌሻ ኬፌ ሃሳናስ ሃይሳን ኦዛ ሃራሲዛ ኤቃ ጾሳታስ ጎይኒዛይሳ ኔ ቤኣይ? ኔ ቡሮ ሃይሳፌካ ሃራሲዛ ኤቃ ጾሳታስ ጎይኖ ኔ ቤኣና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ ታኮ፥ “ነኖ፥ አሳ ናአዉ፥ ኤንቲ ኦያባ በአይ? ታና ታ ጌሻ ኬፈ ሃሳናዉ፥ እስራኤለ አሳይ ኦያ እፀትዳ ኤቃ ጎይኑዋ በአይ? ሀይሳፈ አያ እፀትዳ ኤቃ ጎይኖ ኔኒ ቡሮ በአና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I taako, “Neno, asa na7aw, enti oothiyaba be7ay? Tana ta geeshsha keethafe haassanaw, Isra7eele asay oothiya ixetida eeqa goyinnuwa be7ay? Haysafe aadhiya ixetida eeqa goyinno neeni buroo be7ana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ደግሞም፣ “የሰው ልጅ ሆይ፤ የእስራኤል ቤት ከመቅደሴ ያርቀኝ ዘንድ በዚህ የሚያደርገውን እጅግ አስጸያፊ ነገር ታያለህን? ከዚህም የባሰ አስጸያፊ ነገር ታያለህ” አለኝ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔርም እንዲህ አለኝ፦ “የሰው ልጅ ሆይ! የሆነውን ነገር ሁሉ ታያለህን? የእስራኤል ሕዝብ በዚህ ስፍራ የሚፈጽሙትን አጸያፊ ነገር ተመልከት፤ በዚህ አድራጎታቸው ከተቀደሰው ስፍራዬ እንድርቅ አድርገውኛል፤ ከዚህም የበለጠ እጅግ አስነዋሪ የሆነ ነገር ገና ታያለህ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሱ ኸዓ “ኣታ ወዲ ሰብ፥ እቲ ዝገብርዎ ዘለዉዶ ትርኢ ኣለኻ? ኣነ ኻብ ቤተ መቕደሰይ ምእንቲ፥ ክርሕቕ ኢሎም እቲ ቤት እስራኤል ኣብዙይ ዝገብርዎ ዘለዉ ዓብዪ ርኽሰትዶ ትርኢ ኣለኻ? አረ ገና ኻብዙይ ዝዓቢ ርኽሰትውን ክትርኢ ኢኻ” በለኒ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ ኸኣ፡ ኣታ ወዲ ሰብ፡ እቲ ዚገብርዎ ዘለዉ ትርኢዶ ኣሎኻ ኣነ ኻብ ቤት መቕደሰይ ምእንቲ ኽርሕቕ ኢሎም እቲ ቤት እስራኤል ኣብዚ ዚገብርዎ ዘለዉ ዓብዪ ጽያፍዶ ትርኢ ኣሎኻ ኤረ ገና ኻብዚ ዚዐቢ ጽያፍውን ክትርኢ ኢኻ፡ በለኒ።