Ezekiel 8:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ መልክዕ ኢድ ዘርጊሑ፡ ብመዕጸዊ ርእሰይ ጨበጠኒ። እቲ መንፈስ ድማ ኣብ መንጎ ምድርን ሰማይን ኣልዒሉ ኣብ ቅድሚ ኣምላኽ ናብ ኢየሩሳሌም፡ ኣብ ኣፍደገ እቲ ናብ ሰሜን ዝጥምት ውሽጣዊ ኣፍ ደገ ኣምጽኣኒ። ኣበይ ነበረ መንበር ናይቲ ቅንኢ ዝወልድ ምስሊ ቅንኢ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እጅ መሳይንም ዘረጋ፤ በራስ ጠጕሬም ያዘኝ፤ መንፈስም በምድርና በሰማይ መካከል አነሣኝ፤ በእግዚአብሔርም ራእይ ወደ ኢየሩሳሌም ወደ ሰሜን ወደሚመለከተው ወደ ውስጠኛው አደባባይ በር መግቢያ ቅንአት የተባለው ምስል ወደ አለበት አመጣኝ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እጅ መሳይንም ዘረጋ በራስ ጠጕሬም ያዘኝ፤ መንፈስም በምድርና በሰማይ መካከል አነሣኝ፥ በእግዚአብሔርም ራእይ ወደ ኢየሩሳሌም ወደ ሰሜን ወደሚመለከተው ወደ ውስጠኛው አደባባይ በር መግቢያ አመጣኝ፤ በዚያም ቅንዓት የሚያነሣሣ የቅንዓት ጣዖት ተተክሎ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እጅ የሚመስል ዘረጋና በራስ ጠጉሬ ወሰደኝ፥ መንፈስም በምድርና በሰማይ መካከል አነሣኝ፥ በእግዚአብሔርም ራእዮች ወደ ኢየሩሳሌም፥ ቅናትን የሚያነሣሣ የቅናት ጣዖት ወደሚገኝበት፥ ወደ ሰሜን ወደሚመለከተው፥ ወደ ውስጠኛው አደባባይ በር መግቢያ አመጣኝ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ኩሽያ ማላትያዋ ታኮ የዲደ፥ ታ ሁጲያ ብናና ኦይቄዳ። አያናይ ታና ሳኣፐነ ሳሉዋፐ ግዶ ፑደ ደንደ፥ ጾሳ ሳጻን ታና የሩሳላመ አፌዳ። ሁጲሳ ባጋና ጌሻ ጎልያ ግዶ ዳባባ ገልያ ፐንግያና ገልሲደ፥ ጾሳ ቃናትያ ደንያ ኤቃይ ኤቄዳዋ በሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I kushiyaa malatiyaawaa taakko yeddiide, ta huup'iyaa binnaanaa oyk'k'eedda. Ayyaanay taana sa'aappenne saluwaappe giddoo pude dentsiide, S'oossaa sas'aan taana Yerusaalame afeeda. Huup'issa baggana Geeshsha Golliyaa giddo dabaabaa geliyaa penggiyaanna gelissiide, S'oossaa k'anaatiyaa dentsetsiyaa eek'ay ek'k'eeddawaa besseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izikka kushe misatiza miish yeddidi ta hu7e binana oykkides; Ayanay tana sa7appenne saloppe giddon denththidi Xoossa ajjuutan Yerusalaame efides; pudeha baggara diza Xoossa Keeththa giddo dabaaba geliza pengera gelththidi, GODAA qanaate denththeththiza eeqa xoossay dizaso tana efi gaththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚካ ኩሼ ሚሳቲዛ ሚሽ ዬዲዲ ታ ሁኤ ቢናና ኦይኪዴስ፤ ኣያናይ ታና ሳኣፔኔ ሳሎፔ ጊዶን ዴንዲ ጾሳ ኣጁታን ዬሩሳላሜ ኤፊዴስ፤ ፑዴሃ ባጋራ ዲዛ ጾሳ ኬ ጊዶ ዳባባ ጌሊዛ ፔንጌራ ጌልዲ፥ ጎዳ ቃናቴ ዴንዛ ኤቃ ጾሳይ ዲዛሶ ታና ኤፊ ጋዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ኩሸ ዳንያባ ታኮ የድድ፥ ታ ብናና ኦይክስ። አያናይ ታና ሳአፐነ ሳሎፐ ግዶ ፑደ ደንድ፥ ፆሳ ቆንጨን ታና የሩሳላመ ኤፍስ። ያን ቆሞ ባጋራ ፆሳ ኬ ግዶ ዳባባ ገልያ ፐንግያራ ገልስድ፥ ጎዳ ቃናትያ ደንያ ኤቃይ ኤቅዳ በሳ በስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I kushe daaniyaba taako yeddidi, ta binaana oykis. Ayyaanay tana sa7apenne salope giddo pude denthidi, Xoossaa qoncethan tana Yerusalaame efis. Yan qommo baggara Xoossaa keetha giddo dabaaba geliya pengiyara gelsidi, Godaa qanaatiya denthethiya eeqay eqida bessaa bessis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱም እጅ መሳይ ዘርግቶ የራስ ጠጕሬን ያዘ፤ መንፈስም በምድርና በሰማይ መካከል አነሣኝ፤ እርሱም ቅናት የሚያነሣው ጣዖት ወደ ቆመበት፣ ወደ ውስጠኛው አደባባይ መግቢያ ወደ ሰሜን በር ወደ ኢየሩሳሌም በእግዚአብሔር ራእይ ወሰደኝ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርሱም የሰው እጅ የሚመስል ነገር ወደ እኔ ዘርግቶ የራስ ጠጒሬን ያዘ፤ በዚሁ ራእይ የእግዚአብሔር መንፈስ ከምድር ወደ ሰማይ አነሣኝና ወደ ኢየሩሳሌም አደረሰኝ። በሰሜን በኩል ወደ ውስጠኛው አደባባይ በሚያስገባው ቅጽር በር አሳልፎ የእግዚአብሔርን ቅናት የሚቀሰቅስን የጣዖት ምስል ወዳለበት ስፍራ አደረሰኝ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ ኸዓ ኢድ እትመስል ዘርግሐ፤ ብፀጕሪ ርእሰይ ድማ ሓዘኒ፤ መንፈስውን ኣብ መንጎ ሰማይን ምድርን ኣልዓለኒ፤ ብራእይ እግዚኣብሄር ድማ ናብ ኢየሩሳሌም ወሰደኒ፤ ናብቲ ውሽጣዊ ዓፀድ፥ በቲ ንሰሜን ኣቢሉ ዘርኢ ኣፍደገ ኣምፅአኒ፤ ኣብኡውን እቲ ንቕንኣት ዘለዓዕል ምስሊ፥ ናይ ቅንኣት ጣዖት ተተኺሉ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ኸኣ ኢድ እትመስል ዘርግሔ፡ ብጸጒሪ ርእሰይ ድማ ሐዘኒ፡ መንፈስውን ኣብ መንጎ ሰማይን ምድርን ኣልዐለኒ፡ ብራእይ ኣምላኽ ድማ ናብ የሩሳሌም ወሰደኒ፡ ናብቲ ውሽጣዊ ኣጸድ፡ በቲ ንሰሜን ኣቢሉ ዜርኢ ኣፍደገ፡ ናብቲ እቲ ንቕንኣት ዜለዓዕል ምስሊ ቕንኣት ዝነበሮ ኣምጽኣኒ። |