Ezekiel 8:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ርኤኹ፡ ንመልክዕ ሓዊ ዚመስል ድማ ጠመትኩ፡ ካብ መልክዕ ሕቝፉ ንታሕቲ ሓዊ። ካብ ሕቝኡ ንላዕሊ ኸኣ ከም መልክዕ ብርሃን፡ ከም ሕብሪ ኣምበር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔም አየሁ፤ እነሆም ከወገቡ በታች እንደ እሳት የሚመስል የሰው አምሳያ ነበረ፤ ከወገቡም ወደ ላይ እንደ ፀዳል ምሳሌ፥ እንደሚያንጸባርቅ አይነት ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔም አየሁ፥ እነሆም፥ እንደ እሳት የሚመስል አምሳያ ነበረ፤ ከወገቡም ምሳሌ ወደ ታች እሳት ነበረ፥ ከወገቡም ወደ ላይ እንደ ፀዳል ምሳሌ፥ እንደሚብለጨለጭም የወርቅ ምሳሌ ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኔም አየሁ፥ እነሆም ሰውን የሚመስል ነበረ፥ ወገቡ ከሚመስለው በታች እሳት፥ ከወገቡም በላይ እንደ ብርሃን የሚመስል፥ የሚያንጸባርቅ ነገር የሚመስል ነበረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ትሽ ኡዳደ ጼልያ ዎደ፥ አሳ ማላትያዋ በኣድ፤ አዉ ጼሳፐ ጋርሳ ባጋ ማላትያ ሳአይ ታማ ማላቴ፤ ቃይ ጼሳፐ ቦላ ባጋ ማላትያ ሳአይ ጶልያ ናስያ ብራታ ማላቴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani tishshi udaade s'eelliyaa wode, asaa malatiyaawaa be'aad; aw s'eessaappe garssa bagga malatiyaa sa'ay tamaa malatee; k'ay s'eessaappe bolla bagga malatiyaa sa'ay p'ooliyaa naasiyaa birataa malatee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani heerakka tishshi histta xeellashe asa naa misatiza misle be7adis; izas xees misatizasoppe pude baggay taman bonqqida birata misatizayssa; xees misatizasoppe duge baggay tama misatizayssa be7adis; iza yuushon phoolliza poo7oy dees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ሄራካ ቲሺ ሂስታ ጼላሼ ኣሳ ና ሚሳቲዛ ሚስሌ ቤኣዲስ፤ ኢዛስ ጼስ ሚሳቲዛሶፔ ፑዴ ባጋይ ታማን ቦንቂዳ ቢራታ ሚሳቲዛይሳ፤ ጼስ ሚሳቲዛሶፔ ዱጌ ባጋይ ታማ ሚሳቲዛይሳ ቤኣዲስ፤ ኢዛ ዩሾን ጶሊዛ ፖኦይ ዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄኮ፥ ታኒ ቁ ጋዳ ፄልያ ዎደ አሰ ዳነይሳ በአስ። እያዉ ፄሰ ዳነይሳፈ ጋርሳ ባጋይ ታማ ላጮ ዳኔስ፤ ቦላ ባጋይ ጶልያ ናሰ ብራታ ዳኔስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Heko, taani dhoqu gada xeelliya wode ase daaneysa be7as. Iyaw xeesse daaneysafe garsa baggay tama laco daanees; bolla baggay phooliya naase birata daanees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እኔም አየሁ፤ እነሆ፤ የሰውን ልጅ የሚመስል ነበረ፤ ወገቡ ከሚመስለው ጀምሮ ወደ ታች እንደ እሳት ያለ ነበር፤ ወገቡንም ከሚመስለው ጀምሮ ወደ ላይ እንደ ጋለ ብረት ያበራ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ቀና ብዬ ስመለከት መልኩ እንደ እሳት ነበልባል የሚያበራ የሰው አምሳያ አየሁ፤ ያም የሰው አምሳያ ከወገቡ በታች እሳት፥ ከወገቡ በላይ የሚያንጸባርቅ የጋለ ብረት ይመስል ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ረአኹ፥ እንሆ ትርኢት ሓዊ ዝመስል ምስሊ ነበረ፤ ካብቲ ምስሊ ኻብ ሕቘኡ ንታሕቲ ሓዊ፥ ካብ ሕቘኡ ንላዕሊ ድማ ድሙቕ ብርሃንን ዘንፀባርቕ ወርቅን ዝመስል ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ርኤኹ፡ እንሆ፡ ትርኢት ሓዊ ዚመስል ምስሊ፡ ካብቲ ምስሊ ሕቚኡ ንታሕቲ ሓዊ፡ ካብ ሕቚኡ ንላዕሊ ድማ ድሙቕ ብርሃንን ዜንጸባርቕ ኣስራዝን ዚመስል እዩ። |