Ezekiel 8:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ርኤኹ፡ ንመልክዕ ሓዊ ዚመስል ድማ ጠመትኩ፡ ካብ መልክዕ ሕቝፉ ንታሕቲ ሓዊ። ካብ ሕቝኡ ንላዕሊ ኸኣ ከም መልክዕ ብርሃን፡ ከም ሕብሪ ኣምበር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እኔም አየሁ፤ እነ​ሆም ከወ​ገቡ በታች እንደ እሳት የሚ​መ​ስል የሰው አም​ሳያ ነበረ፤ ከወ​ገ​ቡም ወደ ላይ እንደ ፀዳል ምሳሌ፥ እን​ደ​ሚ​ያ​ን​ጸ​ባ​ርቅ አይ​ነት ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እኔም አየሁ፥ እነሆም፥ እንደ እሳት የሚመስል አምሳያ ነበረ፤ ከወገቡም ምሳሌ ወደ ታች እሳት ነበረ፥ ከወገቡም ወደ ላይ እንደ ፀዳል ምሳሌ፥ እንደሚብለጨለጭም የወርቅ ምሳሌ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እኔም አየሁ፥ እነሆም ሰውን የሚመስል ነበረ፥ ወገቡ ከሚመስለው በታች እሳት፥ ከወገቡም በላይ እንደ ብርሃን የሚመስል፥ የሚያንጸባርቅ ነገር የሚመስል ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ትሽ ኡዳደ ጼልያ ዎደ፥ አሳ ማላትያዋ በኣድ፤ አዉ ጼሳፐ ጋርሳ ባጋ ማላትያ ሳአይ ታማ ማላቴ፤ ቃይ ጼሳፐ ቦላ ባጋ ማላትያ ሳአይ ጶልያ ናስያ ብራታ ማላቴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani tishshi udaade s'eelliyaa wode, asaa malatiyaawaa be'aad; aw s'eessaappe garssa bagga malatiyaa sa'ay tamaa malatee; k'ay s'eessaappe bolla bagga malatiyaa sa'ay p'ooliyaa naasiyaa birataa malatee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani heerakka tishshi histta xeellashe asa naa misatiza misle be7adis; izas xees misatizasoppe pude baggay taman bonqqida birata misatizayssa; xees misatizasoppe duge baggay tama misatizayssa be7adis; iza yuushon phoolliza poo7oy dees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ሄራካ ቲሺ ሂስታ ጼላሼ ኣሳ ና ሚሳቲዛ ሚስሌ ቤኣዲስ፤ ኢዛስ ጼስ ሚሳቲዛሶፔ ፑዴ ባጋይ ታማን ቦንቂዳ ቢራታ ሚሳቲዛይሳ፤ ጼስ ሚሳቲዛሶፔ ዱጌ ባጋይ ታማ ሚሳቲዛይሳ ቤኣዲስ፤ ኢዛ ዩሾን ጶሊዛ ፖኦይ ዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄኮ፥ ታኒ ቁ ጋዳ ፄልያ ዎደ አሰ ዳነይሳ በአስ። እያዉ ፄሰ ዳነይሳፈ ጋርሳ ባጋይ ታማ ላጮ ዳኔስ፤ ቦላ ባጋይ ጶልያ ናሰ ብራታ ዳኔስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Heko, taani dhoqu gada xeelliya wode ase daaneysa be7as. Iyaw xeesse daaneysafe garsa baggay tama laco daanees; bolla baggay phooliya naase birata daanees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እኔም አየሁ፤ እነሆ፤ የሰውን ልጅ የሚመስል ነበረ፤ ወገቡ ከሚመስለው ጀምሮ ወደ ታች እንደ እሳት ያለ ነበር፤ ወገቡንም ከሚመስለው ጀምሮ ወደ ላይ እንደ ጋለ ብረት ያበራ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ቀና ብዬ ስመለከት መልኩ እንደ እሳት ነበልባል የሚያበራ የሰው አምሳያ አየሁ፤ ያም የሰው አምሳያ ከወገቡ በታች እሳት፥ ከወገቡ በላይ የሚያንጸባርቅ የጋለ ብረት ይመስል ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ረአኹ፥ እንሆ ትርኢት ሓዊ ዝመስል ምስሊ ነበረ፤ ካብቲ ምስሊ ኻብ ሕቘኡ ንታሕቲ ሓዊ፥ ካብ ሕቘኡ ንላዕሊ ድማ ድሙቕ ብርሃንን ዘንፀባርቕ ወርቅን ዝመስል ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ርኤኹ፡ እንሆ፡ ትርኢት ሓዊ ዚመስል ምስሊ፡ ካብቲ ምስሊ ሕቚኡ ንታሕቲ ሓዊ፡ ካብ ሕቚኡ ንላዕሊ ድማ ድሙቕ ብርሃንን ዜንጸባርቕ ኣስራዝን ዚመስል እዩ።