Ezekiel 8:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ንሱ፡ ኦ ወዲ ሰብ፡ እዚ ርኢኻዮ ዲኻ፧ ንቤት ይሁዳ ነዚ ኣብዚ ዝገብርዎ ፍንፉን ነገር ምፍጻሞም ቀሊል ነገር ድዩ? ምኽንያቱ እታ ሃገር ብዓመጽ መሊኦም ንዓይ ክላገጹለይ ተመሊሶም፤ እንሆ ድማ ነቲ ቆጽሊ ኣብ ኣፍንጭኦም ኣንቢሮምዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እር​ሱም፥ “የሰው ልጅ ሆይ! ይህን አይ​ተ​ሃ​ልን? በዚህ የሚ​ያ​ደ​ር​ጉ​ትን ይህን ኀጢ​አት ያደ​ርጉ ዘንድ ለይ​ሁዳ ቤት ጥቂት ነገር ነውን? ምድ​ሪ​ቱን በኀ​ጢ​አት ሞል​ተ​ዋ​ታል፤ ያስ​ቈ​ጡ​ኝም ዘንድ ተመ​ል​ሰ​ዋል፤ እነ​ሆም ቅር​ን​ጫ​ፉን አስ​ረ​ዝ​መ​ዋል። ይዘ​ባ​በ​ታ​ሉም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱም። የሰው ልጅ ሆይ፥ ይህን አይተሃልን? በዚህ የሚያደርጉትን ይህን ርኵሰት ያደርጉ ዘንድ ለይሁዳ ቤት ጥቂት ነገር ነውን? ምድሪቱን በግፍ ሞልተዋታል ያስቈጡኝም ዘንድ ተመልሰዋል፤ እነሆም፥ ቅርንጫፉን ወደ አፍንጫው አቅርበዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱም እንዲህ አለኝ፦ “የሰው ልጅ ሆይ ይህን አይተሃልን? በዚህ የሰሩትን ርኩሰት ሊያደርጉ ለይሁዳ ቤት ይህ ቀላል ነገር ነውን? ምድሪቱን በዓመፅ ሞልተዋታል፥ ሊያስቆጡኝም ተመልሰዋል፥ እነሆ ቅርንጫፉን ወደ አፍንጫቸው አቅርበዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ ታና ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ኔኖ አሳ ናአዉ፥ ሀዋ በኣድ? ይሁዳ አሳዉ ሀ እጸቴዳ ኤቃ ጎይኑዋ ሀዋን ኦያዌ ኡባይ ላፋባ ግዴዴ? ኡንቱንቱ ቢታ ማካላ ኦሱዋን ኩንደ፥ ዛር ዛሪደ ታና ሀንቀትሳናዉ በሲ? በአ፥ ኡንቱንቱ ባረንቱ ዳንዳዬዳ ኬናን ታና ኢሲደ ጫሺኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I taana hawaadan yaageedda; «Neenoo asaa na'aw, hawaa be'aaddi? Yihudaa asaw ha is's'eteedda ek'k'aa goynnuwaa hawaan ootsiyaawe ubbay laafabaa gideedee? Unttunttu biittaa makkala oosuwaan kuntsiide, zaari zaariide taana hank'k'etissanaw bessii? Be'a, unttunttu barenttu danddayeedda keenan taana iissiide c'ashiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY tana, «Haysso asa nawu! Hayssa beyay? Yuhuda asay hayssan ooththiza harassiza eeqa xoossatas istti goynnizayssi laafa miishshee? Istti biittaa makkalla ooson kunththidi zaari zaaridi tana hanqeththanawu bessizee? Hekko istti tana ay mala cayizaakko tana hanqeththanaas baas dandayettida ubbaa istti ooththizayssa be7a.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ታና፥ «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ሃይሳ ቤያይ? ዩሁዳ ኣሳይ ሃይሳን ኦዛ ሃራሲዛ ኤቃ ጾሳታስ ኢስቲ ጎይኒዛይሲ ላፋ ሚሼ? ኢስቲ ቢታ ማካላ ኦሶን ኩንዲ ዛሪ ዛሪዲ ታና ሃንቄናዉ ቤሲዜ? ሄኮ ኢስቲ ታና ኣይ ማላ ጫዪዛኮ ታና ሃንቄናስ ባስ ዳንዳዬቲዳ ኡባ ኢስቲ ኦዛይሳ ቤኣ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ታኮ፥ “ነኖ አሳ ናአዉ፥ ሀይሳ በአዲ? ይሁዳ አሳይ ሀ እፀትዳ ኤቃ ጎይኖይ ሀይሳን ኦይስ ኤንታዉ ላፋባ ግድዴ? ኤንቲ ቢታ ጌላ ኦሶን ኩንድ፥ ዛሪ ዛሪድ ታና ሀንቀናዉ በሲ? ኤንቲ ባንታዉ ዳንዳኤትዳ መላ ታና ኢስድ ጫዮሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday taako, “Neno asa na7aw, haysa be7adii? Yihuda asay ha ixetida eqa goyinnoy haysan ootheysi entaw laafaba gididee? Enti biitta geella ooson kunthidi, zaari zaaridi tana hanqethanaw bessii? Enti bantaw danda7etida mela tana iissidi cayoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እርሱም እንዲህ አለኝ፤ “የሰው ልጅ ሆይ፤ ይህን አይተሃልን? የይሁዳ ቤት በዚህ ቦታ የሚፈጽሙት ጸያፍ ተግባር ቀላል ነገር ነውን? ምድሪቱንስ በዐመፅ በመሙላት ዘወትር ያስቈጡኝ ዘንድ ይገባልን? እነሆ፤ ቅርንጫፉን ወደ አፍንጫቸው አቅርበዋል!
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ቀጥሎም እግዚአብሔር እንዲህ አለኝ፦ “የሰው ልጅ ሆይ! ይህን ታያለህን? እነዚህ የይሁዳ ሕዝቦች በዚህ ስፍራ ያየኸውን አጸያፊ ነገር ሁሉ በመሥራትና በአገሪቱም ላይ ዐመፅ ማስፋፋቱ አልበቃ ብሎአቸው ወደዚህ ወደ ቤተ መቅደስ እንኳ ሳይቀር በቀጥታ መጥተው ይህን ሁሉ በማድረግ እኔን እንደገና ማስቈጣት ይፈልጋሉ፤ እንዴት እንደሚሰድቡኝና እኔን ለማስቈጣት የተቻላቸውን ሁሉ እንደሚያደርጉ ተመልከት!
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሱ ኸዓ፥ “ኣታ ወዲ ሰብ፥ ርኢኻዶ? ነታ ምድሪ ብዓመፅ መሊኦምዋ፤ መመሊሶም ድማ ቝጥዓይ ዘለዓዕሉስ፥ ቤት ይሁዳ እዝ ኣብዙይ ዝገብርዎ ዘለዉ ርኽሰትዶ ውሒድዎም እዩ፤ እንሆ፥ ንሳቶም ነቲ ጨንፈር ናብ ኣፍንጫኦም የቕርቡ ኣለዉ” በለኒ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ ኸኣ፡ ኣታ ወዲ ሰብ፡ ርኢኻዶ ነታ ሃገር ብዓመጽ መሊኦምዋ፡ መመሊሶም ድማ ኲራይ ዘለዓዕሉስ፡ ቤት ይሁዳ እዚ ኣብዚ ዚገብርዎ ዘለዉ ጽያፍዶ ውሒድዎም እዩ እንሆ፡ ንሳቶም ጨንፈር ኣብ ኣፍንጫኦም የቕርቡ ኣለዉ፡ በለኒ።