Ezekiel 8:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ናብ ውሽጣዊ ኣጸድ ቤት እግዚኣብሄር ድማ ኣእተወኒ፡ እንሆ ድማ፡ ኣብ ኣፍ ደገ ቤተ መቕደስ እግዚኣብሄር፡ ኣብ መንጎ ኣደባባይን መሰውእን፡ ሕቖኦም ናብ ቤተ መቕደስ ኣቕኒዖም ኣስታት ዕስራን ሓሙሽተን ሰባት ነበሩ ካብ እግዚኣብሄር። ፣ ገጾም ድማ ናብ ምብራቕ፤ ንጸሓይ ድማ ናብ ምብራቕ ገጾም ሰገዱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቤት ወደ ውስ​ጠ​ኛው አደ​ባ​ባይ አመ​ጣኝ፤ እነ​ሆም በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መቅ​ደስ መግ​ቢያ ፊት በወ​ለ​ሉና በመ​ሠ​ዊ​ያው መካ​ከል ሃያ አም​ስት የሚ​ያ​ህሉ ሰዎች ነበሩ፤ ጀር​ባ​ቸ​ውም ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መቅ​ደስ፥ ፊታ​ቸ​ውም ወደ ምሥ​ራቅ ነበረ፤ እነ​ር​ሱም ወደ ምሥ​ራቅ ለፀ​ሐይ ይሰ​ግዱ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወደ እግዚአብሔር ቤት ወደ ውስጠኛው አደባባይ አመጣኝ፥ እነሆም፥ በእግዚአብሔር መቅደስ መግቢያ ፊት በወለሉና በመሠዊያው መካከል ሀያ አምስት የሚያህሉ ሰዎች ነበሩ ጀርባቸውም ወደ እግዚአብሔር መቅደስ ፊታቸውም ወደ ምሥራቅ ነበረ፤ እነርሱም ወደ ምሥራቅ ለፀሐይ ይሰግዱ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ወደ ጌታ ቤት ወደ ውስጠኛው አደባባይ አመጣኝ፥ እነሆ በጌታ መቅደስ መግቢያ፥ በመተላለፊያውና በመሠዊያው መካከል ሃያ አምስት ያህል ሰዎች ነበሩ፥ ጀርባቸው ወደ ጌታ መቅደስ ፊታቸውም ወደ ምሥራቅ ነበረ፥ እነርሱም ወደ ምሥራቅ ለፀሐይ ይሰግዱ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ እ ታና መና ጎዳ ጎልያ ግዶ ዳባባ አፌዳ፤ ሄዋን ጌሻ ጎልያ ፐንገን ባራንዳፐነ ያርሽያ ሳፐ ግዱዋን ላታማነ እቼሹ አቱማ አሳ ግድያዋ በኣድ። ኡንቱንቱ ባረንቱ ዞክያ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያኮ፥ ባረንቱ ሶምኡዋ አዋይ ዶልያ ባጋ ዛሪደ፥ አዋይ ዶልያ ባጋና አዋዉ ጎይኒኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, I taana Med'inaa Godaa Golliyaa giddo dabaabaa afeeda; hewan Geeshsha Golliyaa penggen baranddaappenne yarshshiyaa saappe gidduwaan laatamanne ichcheshu attuma asaa gidiyaawaa be'aad. Unttunttu barenttu zokkiyaa Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaakko, barenttu som"uwaa away doliyaa bagga zaariide, away doliyaa baggana awaaw goyinniino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye izi tana GODAA keeththas soo bagga zago efides; hessan Xoossa Keeththa pengen daaranchchafenne yarshizasohoppe giddon nam7u tammanne ichchash gidiza attumasati deettes; istti bantta zokko GODAA keeththakko, bantta ayfeso arshey mokkiza bagga zaaridi arshes gufanni goynneettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ኢዚ ታና ጎዳ ኬስ ሶ ባጋ ዛጎ ኤፊዴስ፤ ሄሳን ጾሳ ኬ ፔንጌን ዳራንቻፌኔ ያርሺዛሶሆፔ ጊዶን ናምኡ ታማኔ ኢቻሽ ጊዲዛ ኣቱማሳቲ ዴቴስ፤ ኢስቲ ባንታ ዞኮ ጎዳ ኬኮ፥ ባንታ ኣይፌሶ ኣርሼይ ሞኪዛ ባጋ ዛሪዲ ኣርሼስ ጉፋኒ ጎይኔቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ እ ታና ፆሳ ኬ ግዶ ዳባባ ኤፍስ፤ ያን ፆሳ ኬ ፐንግያ ማታን፥ ባራንዳፈነ ያርሾ በሳፈ ግዶን፥ ላታማነ እቻሹ ግድያ አሳታ በአስ። ኤንቲ ባንታ ዞኩዋ ፆሳ ኬኮ፥ ባንታ ሶምኡዋ ዶሎሀኮ ዛሪድ፥ ዶሎሀራ ከይያ አዋ ጎይኖሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, I tana Xoossaa keetha giddo dabaaba efis; yan Xoossaa keetha pengiya matan, barandaafenne yarsho bessaafe giddon, laatamanne ichashu gidiya asata be7as. Enti banta zokuwa Xoossa keethaako, banta som7uwa dolohako zaaridi, dolohara keyiya awa goyinnoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ደግሞም ወደ እግዚአብሔር ቤት ወደ ውስጠኛው አደባባይ አመጣኝ፤ እነሆም በመተላለፊያውና በመሠዊያው መካከል በቤተ መቅደሱ መግቢያ ላይ ሃያ አምስት ሰዎች ያህል ነበሩ፤ ጀርባቸውን ወደ እግዚአብሔር ቤተ መቅደስ፣ ፊታቸውን ወደ ምሥራቅ አድርገው ለምትወጣዋ ፀሓይ ይሰግዱ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ በውስጥ በኩል ወዳለው ወደ ቤተ መቅደሱ አደባባይ ወሰደኝ፤ እዚያም ወደ መቅደሱ መግቢያ አጠገብ በመሠዊያውና በመተላለፊያው መካከል ኻያ አምስት ያኽል ሰዎች ነበሩ፤ እነርሱም ጀርባቸውን ወደ መቅደሱ አድርገው የምትወጣዋን ፀሐይ በማምለክ ወደ ምሥራቅ ተንበርክከው ይሰግዱ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ናብቲ ውሽጣዊ ዓፀድ ቤት እግዚኣብሄር ወሰደኒ፤ እንሆ ኸዓ፥ ኣብቲ ደገ መቕደስ እግዚኣብሄር፥ ኣብ መንጎ ገበላን መሰውእን፥ ኣስታት ዕስራን ሓሙሽተን ሰብኡት ዝባኖም ናብ መቕደስ እግዚኣብሄር፥ ገፆም ድማ ናብ ምብራቕ ኣቢሎም ንፀሓይ ይሰግዱ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ናብቲ ውሽጣዊ ኣጸድ ቤት እግዚኣብሄር ወሰደኒ። እንሆ ኸኣ፡ ኣብቲ ደገ መቕደስ እግዚኣብሄር ኣብ መንጎ ገበላን መሰውእን ኣስታት ዕስራን ሓሙሽተን ሰብኣይ ዝባኖም ናብ መቕደስ እግዚኣብሄር፡ ገጾም ድማ ናብ ምብራቕ ኣቢሎም ነበሩ። ናብ ምብራቕ ኣቢሎም ንጸሓይ ይሰግዱ ነበሩ።