Ezekiel 8:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ፡ ናብቲ ብሰሜን ገጹ ዝነበረ ኣፍ ደገ ቤት እግዚኣብሄር ኣምጽኣኒ። እንሆ ድማ፡ ኣንስቲ ኮፍ ኢለን ኣብ ልዕሊ ታሙዝ ይበኽያ ነበራ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ ሰሜንም ወደሚመለከተው ወደ እግዚአብሔር ቤት በር አመጣኝ፤ እነሆም፥ ሴቶች ለተሙዝ እያለቀሱ በዚያ ተቀምጠው ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ ሰሜንም ወደሚመለከተው ወደ እግዚአብሔር ቤት በር መግቢያ አመጣኝ፤ እነሆም፥ ሴቶች ለተሙዝ እያለቀሱ በዚያ ተቀምጠው ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወደ ሰሜንም ወደሚመለከተው ወደ እግዚአብሔር ቤት በር መግቢያ አመጣኝ እነሆ፥ ሴቶች ለታሙዝ እያለቀሱ በዚያ ተቀምጠው ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ እ ታና ጌሻ ጎልያ ሁጲሳ ባጋ ፐንግያኮ አፍና፥ ሄዋን ታሙዛ ግያ ባረንቱ ጾሳዉ ኡቲደ ዬክያ ማጫ አሳቱዋ በኣድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, I taana Geeshsha Golliyaa huup'issa bagga penggiyaakko afina, hewan Tamuuza giyaa barenttu s'oossaw uttiide yeekkiyaa mac'c'a asatuwaa be'aad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye izi tana Xoossa Keeththas pudeha baggara diza pengezaakko ehides; heen Temuze geetettiza bantta eeqa xoossas yeekkiza maccassati uttidayssa beyadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኢዚ ታና ጾሳ ኬስ ፑዴሃ ባጋራ ዲዛ ፔንጌዛኮ ኤሂዴስ፤ ሄን ቴሙዜ ጌቴቲዛ ባንታ ኤቃ ጾሳስ ዬኪዛ ማጫሳቲ ኡቲዳይሳ ቤያዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ፑደሀ ባጋን ደእያ ፆሳ ኬ ፐንግያኮ ኤፍን፥ ሄኮ፥ ማጫሳይ ያን ኡትድ፥ ታሙዛ ጌተትያ ባንታ ፆሳስ ዬክሽን በአስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, pudeha baggan de7iya Xoossa keethaa pengiyako efin, Heko, maccasay yan uttidi, Tamuuza geetetiya banta xoossas yeekishin be7as. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚህም በኋላ በሰሜን በኩል ወዳለው ወደ እግዚአብሔር ቤት በር መግቢያ አመጣኝ፤ በዚያም ሴቶች ተቀምጠው ተሙዝ ለተባለው ጣዖት ሲያለቅሱ አየሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ በስተሰሜን በኩል ወዳለው ወደ ቤተ መቅደሱ ቅጽር በር ወሰደኝ፤ ተሙዝ ለተባለው ጣዖታቸው ሴቶች ሲያለቅሱለት አሳየኝ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናብቲ ናብ ሰሜን ኣቢሉ ዘሎ ኣፍ ደገ ቤት እግዚኣብሄር ከዓ ወሰደኒ፤ እንሆ ኸዓ፥ ኣብኡ ኣንስቲ ተቐሚጠን ንተሙዝ ይበኽያሉ ነበራ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናብቲ ናብ ሰሜን ኣቢሉ ዘሎ ኣፍ ደገ ቤት እግዚኣብሄር ወሰደኒ፡ እንሆ ኸኣ፡ ኣብኡ ኣንስቲ ተቐሚጦን ንተሙዝ ይበኽያሉይ ነበራ። |