Ezekiel 8:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ፡ ከምዚ በለኒ፦ ኣታ ወዲ ሰብ፡ ሽማግለታት ቤት እስራኤል፡ ነፍሲ ወከፎም ኣብ ክፍልታት ምስሎም ኣብ ጸልማት ዚገብርዎ ርኢኻዶ፧ ይብሉ እሞ፡ እግዚኣብሄር ኣይርእየናን እዩ፤ እግዚኣብሄር ካብ ምድሪ ሓዲጉዋ ኣሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱም፥ “የሰው ልጅ ሆይ! የእስራኤል ቤት ሽማግሌዎች በስውር እያንዳንዱ በሥዕሉ ቤት የሚያደርጉትን አይተሃልን? እነርሱ እግዚአብሔር አያየንም፤ እግዚአብሔር ምድሪቱን ትቶአታል ይላሉና” አለኝ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም። የሰው ልጅ ሆይ፥ የእስራኤል ቤት ሽማግሌዎች በጨለማ እያንዳንዱ በስዕሉ ቤት የሚያደርጉትን አይተሃልን? እነርሱ። እግዚአብሔር አያየንም፤ እግዚአብሔር ምድሪቱን ትቶአታል ይላሉና አለኝ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱም እንዲህ አለኝ፦ የሰው ልጅ ሆይ የእስራኤል ቤት ሽማግሌዎች እያንዳንዱ በስዕሉ ቤት በጨለማ የሚያደርጉትን አይተሃልን? እነርሱም፦ “ጌታ አያየንም፥ ጌታ ምድሪቱን ትቶአታል፥ ብለዋልና።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ እ ታና ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ላ አሳ ናአዉ፥ ሀዋ እስራኤልያ አሳ ጭማቱ ኡባይካ ማን ባረንቱ ኤቃ ምስልያ ጎልያን ኡንቱንቱ ኦያዋ በአይ? አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ፥ መና ጎዳይ ኑና በኤና፤ መና ጎዳይ ሀ ቢታ አጌዳ ያጊኖ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay I taana hawaadan yaageedda; «Laa asaa na'aw, hawaa Israa'eeliyaa asaa c'imatuu ubbaykka d'uman barenttu eek'aa misiliyaa golliyaan unttunttu ootsiyaawaa be'ay? Ayaw gooppe, unttunttu, Med'inaa Goday nuuna be'enna; Med'inaa Goday ha biittaa aggeeda yaagiino» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasse Xoossi tana, «Haysso asa nawu! Isra7eele keeththaa cimati issoy issoy qol7a giddon dhumason bantta eeqa misle keeththan istti ooththizayssa beyay? Gaasoykka istta, ‹GODAY nuna beyenna; GODAY biittaa aggides› geettes» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴ ጾሲ ታና፥ «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ኢስራኤሌ ኬ ጪማቲ ኢሶይ ኢሶይ ቆልኣ ጊዶን ማሶን ባንታ ኤቃ ሚስሌ ኬን ኢስቲ ኦዛይሳ ቤያይ? ጋሶይካ ኢስታ፥ ‹ጎዳይ ኑና ቤዬና፤ ጎዳይ ቢታ ኣጊዴስ› ጌቴስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ታኮ፥ “ነኖ፥ አሳ ናአዉ፥ እስራኤለ አሳ ጭማት ኡባይ ማን ባንታ ኤቃ ምስልያ ኬን ኦያባ በአይ? ኤንቲ፥ ጎዳይ ኑና በኤና፤ ጎዳይ ሀ ቢታ አግስ” ያጎሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday taako, “Neno, asa na7aw, Isra7eele asaa cimati ubbay dhuman banta eeqa misiliya keethan oothiyaba be7ay? Enti, Goday nuna be7enna; Goday ha biitta aggis” yaagosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱም፣ “የሰው ልጅ ሆይ፤ የእስራኤል ቤት ሽማግሌዎች እያንዳንዳቸው በጣዖታቸው ምስል ጓዳ ውስጥ በጨለማ የሚያደርጉትን አይተሃልን? እነርሱ፣ ‘ እግዚአብሔር አያየንም፤ እግዚአብሔር ምድሪቱን ትቷል ይላሉ’ ” አለኝ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርሱም እንዲህ አለኝ፦ “የእስራኤል መሪዎች በየራሳቸው ጣዖት ቤት በጨለማ ሆነው እግዚአብሔር አያየንም! ምድሪቱንም ትቶአታል በማለት የሚያደርጉትን ታያለህን?” አለኝ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ንሱ፥ “ኣታ ወዲ ሰብ፥ እቶም ዓበይቲ ቤት እስራኤል፥ እግዚኣብሄር ኣይሪአናን፤ እግዚኣብሄር ነዛ ምድሪ ሓዲጉዋ እዩ፤ ኢሎም፥ ነፍሲ ወከፎም ኣብ ፀልማት ኣብ ሸሽርጓና ውሻጠ ኾይኖም ዝገብርዎ ዘለዉዶ ርኢኻዮ ኣለኻ” በለኒ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ንሱ፡ ኣታ ወዲ ሰብ፡ እቶም ዓበይቲ ቤት እስራኤል፡ እግዚኣብሄር ኣይርእየናን፡ እግዚኣብሄር ነዛ ሃገር ሐዲግዋ እዩ፡ ኢሎምሲ፡ ነፍሲ ወከፎም ኣብ ጸልማት ኣብ ሸሽር ጓና ምስልታቶም ኰይኖም ዚገብርዎ ዘለዉዶ ርኢኻዮም ኣሎኻ፡ በለኒ። |