Ezekiel 8:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ዓበይቲ ቤት እስራኤል ድማ ሰብዓ ሰብኡት ኣብ ቅድሚኦም ደው በሉ። ረጒድ ደበና ዕጣን ድማ ደየበ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በፊ​ታ​ቸ​ውም ከእ​ስ​ራ​ኤል ቤት ሽማ​ግ​ሌ​ዎች ሰባ ሰዎ​ችና የሳ​ፋን ልጅ ያእ​ዛ​ንያ ቆመው ነበር፤ ሰውም ሁሉ እያ​ን​ዳ​ንዱ በእጁ ጥና​ውን ይዞ ነበር፥ የዕ​ጣ​ኑም ጢስ ሽታ ይወጣ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በፊታቸውም ከእስራኤል ቤት ሽማግሌዎች ሰባ ሰዎች ቆመው ነበር፥ በመካከላቸውም የሳፋን ልጅ ያእዛንያ ቆሞ ነበር፥ ሰውም ሁሉ እያንዳንዱ በእጁ ጥናውን ይዞ ነበር፥ የዕጣኑም ጢስ ሽቱ ይወጣ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከእስራኤል ቤት ሽማግሌዎች ሰባ ሰዎች ቆመው ነበር፥ የሻፋን ልጅ ያአዛንያ በመካከላቸው ቆሞ ነበር፥ እያንዳንዱም በእጁ ጥናውን ይዞ ነበር፥ መልካም መዓዛ ያለው የዕጣኑም ጢስ ወደ ላይ ይወጣ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱፐ ስን ባጋና እስራኤልያ አሳፐ ላፑን ታሙ ጭማቱ ኤቄድኖ፤ ቃይ ሻፋና ናኣ ያዛኒካ ኡንቱንቱ ግዶን ኤቄዳ። ኡባይካ እጻና ጩዋይያዋ ባረንቱ ኩሽያን ኦይቄድኖ፤ እጻና ጩዋይካ ቱሉ ጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttuppe sintsa baggana Israa'eeliyaa asaappe laappun tammu c'imatuu ek'k'eeddino; k'ay Shaafaanna na'aa Yazaaniikka unttunttu giddon ek'k'eedda. Ubbaykka is'aanaa c'uwayiyaawaa barenttu kushiyan oyk'k'eeddino; is'aanaa c'uwaykka tullu gee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isttafe sinththa baggara Isra7eele keeththafe laappun tammu cimati eqqi deettes; qasse Saafaane naa Ya7izaaneyaykka istta giddon eqqides. Ubbayka exaane cuwasiza miish bantta kushen oykki deettes; lo7o sawo sawiza exaane cuway tullu gi kezees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስታፌ ሲን ባጋራ ኢስራኤሌ ኬፌ ላፑን ታሙ ጪማቲ ኤቂ ዴቴስ፤ ቃሴ ሳፋኔ ና ያኢዛኔያይካ ኢስታ ጊዶን ኤቂዴስ። ኡባይካ ኤጻኔ ጩዋሲዛ ሚሽ ባንታ ኩሼን ኦይኪ ዴቴስ፤ ሎኦ ሳዎ ሳዊዛ ኤጻኔ ጩዋይ ቱሉ ጊ ኬዜስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንታፈ ስን ባጋራ እስራኤለ አሳፐ ላፑን ታሙ ጭማት ኤቅዶሶና፤ ሳፋና ናኣ ያእዛን ኤንታ ግዶን ኤቅስ። ኡባይ እፃነ ጩይስያባ ባንታ ኩሸን ኦይክዶሶና፤ እፃንያ ጩያይ ቱቁ ጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Entafe sintha baggara Isra7eele asaape laapun tammu cimati eqidosona; Safaana na7aa Ya7izaani enta giddon eqis. Ubbay ixaane cuyisiyaba banta kushen oykidosona; ixaaniya cuyay tuqu gees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በእነዚህም ፊት ከእስራኤል ቤት ሰባ ሽማግሌዎች ቆመው ነበር፤ በመካከላቸውም የሳፋን ልጅ ያእዛንያ ቆሞ ነበር፤ እያንዳንዳቸውም በእጃቸው ጥና ይዘዋል፤ መልካም መዐዛ ያለው የዕጣን ጢስም እየተትጐለጐለ ይወጣ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የሻፋንን ልጅ አዛንያን ጨምሮ ሰባ የእስራኤላውያን መሪዎች በዚያ ነበሩ፤ እያንዳንዱም ጥና ይዞ ነበር፤ ከጥናውም መልካም መዓዛ ያለው የዕጣን ጢስ ይወጣ ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ቅድሚኣቶም ከዓ፥ ሰብዓ ሰባት ካብ ዓበይቲ ቤት እስራኤል፥ ኣብ ማእኸሎም ድማ ያእዛንያ ወዲ ሻፋን ቆይሙ፥ ኣብ ኢድ ነፍሲ ወከፎም ድማ ፅንሃህ ሒዞም፥ ኣብኡ ደው ኢሎም ነበሩ። እቲ መዓዛ ዕጣንውን ዒግ ኢሉ ወፀ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ቅድሚኦም ከኣ ሰብዓ ሰብኣይ ካብ ዓበይቲ ቤት እስራኤል፡ ኣብ ማእከሎም ድማ የኣዛንያ ወዲ ሻፋን ቈይሙ፡ ኣብ ኢድ ነፍሲ ወከፎም ድማ ጽንሃህ ሒዞም፡ ኣብኡ ደው ኢሎም ነበሩ። እቲ መኣዛ ዕጣንውን ዑብ ኢሉ ወጸ።