Ezekiel 8:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ሻድሻይ ዓመት፡ ኣብ ሻድሻይ ወርሒ፡ ኣብ ሓምሻይ መዓልቲ ናይታ ወርሒ፡ ኣነ ኣብ ቤተይ ተቐሚጠ፡ ሽማግለታት ይሁዳ ድማ ኣብ ቅድመይ ተቐሚጦም ከለዉ፡ ኢድ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣብኡ ወደቐት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህም ሆነ፤ በስድስተኛው ዓመት በስድስተኛው ወር ከወሩም በአምስተኛው ቀን በቤቴ ተቀምጬ ሳለሁ፥ የይሁዳም ሽማግሌዎች በፊቴ ተቀምጠው ሳሉ፥ በዚያ የጌታ የእግዚአብሔር እጅ በላዬ መጣ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በስድስተኛውም ዓመት በስድስተኛው ወር ከወሩም በአምስተኛው ቀን በቤቴ ተቀምጬ ሳለሁ የይሁዳም ሽማግሌዎች በፊቴ ተቀምጠው ሳሉ፥ በዚያ የጌታ የእግዚአብሔር እጅ በላዬ ወደቀች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በስድስተኛውም ዓመት፥ በስድስተኛው ወር፥ ከወሩም በአምስተኛው ቀን፥ በቤቴ ተቀምጬ ሳለሁ የይሁዳም ሽማግሌዎች በፊቴ ተቀምጠው ሳሉ፥ በዚያም የጌታ የእግዚአብሔር እጅ በላዬ ወደቀች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኑን ኦሞደቴዳ ኡሱፑን ላይን፥ ኡሱፑን አግናን፥ እቼሻን ጋላሳን፥ ታን ታ ሶን ኡት ደእሽን፥ ይሁዳ ጭማቱካ ታ ስንን ኡት ደእሽን፥ ኡባ ሞድያ መና ጎዳ ዎልቃይ ታና ሞዴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Nuuni omoodetteedda usuppuntsa laytsan, usuppuntsa aginaan, ichcheshantsa gallassan, taani ta son utti de'ishshin, Yihudaa c'imatuukka ta sintsan utti de'ishshin, Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Godaa wolk'k'ay taana mooddeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Usuppunththa layththan, usuppunththa aginan, ichchashanththa gallassan tani tason utta dishin, Yuhuda cimatikka ta sinththan utti dishin, Ubbaa Haariza GODAA wolqqay tana oykkides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኡሱፑን ላይን፥ ኡሱፑን ኣጊናን፥ ኢቻሻን ጋላሳን ታኒ ታሶን ኡታ ዲሺን፥ ዩሁዳ ጪማቲካ ታ ሲንን ኡቲ ዲሺን፥ ኡባ ሃሪዛ ጎዳ ዎልቃይ ታና ኦይኪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኑኒ ድኤትዳ ኡሱፑን ላይን፥ ኡሱፑን አጌናን፥ እቻሻን ጋላሳን፥ ታኒ ታ ሶን ኡትዳሽን፥ ይሁዳ ጭማትካ ታ ስንን ኡትዳሽን፥ ኡባ ሃርያ ጎዳ ዎልቃይ ታና ሃርስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nuuni di7etida usupuntho laythan, usupuntho ageenan, ichashantho gallasan, taani ta son uttidashin, Yihuda cimatika ta sinthan uttidashin, Ubbaa Haariya Godaa wolqay tana haaris. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በስድስተኛው ዓመት፣ በስድስተኛው ወር፣ በአምስተኛው ቀን በቤቴ ተቀምጬ ሳለሁ፣ የይሁዳም ሽማግሌዎች በፊቴ ተቀምጠው ሳሉ፣ በዚያ የጌታ እግዚአብሔር እጅ በላዬ መጣች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በተሰደድን በስድስተኛው ዓመት፥ በስድስተኛው ወር፥ በአምስተኛው ቀን፥ ከይሁዳ የተሰደዱት ሕዝብ መሪዎች በቤቴ ከእኔ ጋር አብረው ተቀምጠው ሳሉ፥ የልዑል እግዚአብሔር ኀይል ድንገት በእኔ ላይ ወረደ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኮነ ድማ፥ ኣብ ሻድሸይቲ ዓመት፥ ኣብታ ሻድሸይቲ ወርሒ፥ ካብታ ወርሒውን ኣብ ሓምሸይቲ መዓልቲ፥ ኣብ ቤተይ ተቐሚጠ እንተለኹ፥ እቶም ዓበይቲ ይሁዳውን ኣብ ቅድመይ ተቐሚጦም እንተለዉ፥ ኣብኡ ኢድ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣብ ልዕለይ ወረደት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኰነ ድማ፡ ኣብ ሳድሰይቲ ዓመት፡ ኣብታ ሳድሰይቲ ወርሒ፡ ካብታ ወርሒውን ኣብ ሓምሰይቲ መዓልቲ፡ ኣብ ቤተይ ተቐሚጠ ኸሎኹ፡ እቶም ዓበይቲ ይሁዳውን ኣብ ቅድመይ ተቐሚጦም ከለዉ፡ ኣብኡ ኢድ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣብ ልዕለይ ወረደት። |