Ezekiel 7:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዛዕባ ግርማ ስልማቱ ግና፡ ብግርማ ኣቐመጦ። ንሳቶም ግና ምስሊ ጽያፎምን ጽዩፋቶምን ኣብኡ ገበሩ፤ ስለዚ ካባታቶም ኣርሒቐ ኣቐመጥክዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የክብሩንም ጌጥ ወደ ትዕቢት ለወጡ፤ የርኵስነታቸውንም ምስሎች አደረጉባት፤ ስለዚህ እኔ በእነርሱ ዘንድ ርኩስ አድርጌአታለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የክብሩንም ጌጥ ወደ ትዕቢት ለወጡ፥ የርኵስነታቸውንም ምስሎች አደረጉባት፤ ስለዚህ እኔ በእነርሱ ዘንድ ርኩስ አድርጌአታለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የጌጦቻቸውን ውበት ወደ ትዕቢት ለወጡ፥ የርኩሰታቸውን ምስሎችና አስከፊ ነገሮችን ሰሩባቸው፥ ስለዚህ እኔም ይህንን ለእነርሱ ርኩስ ነገር አደርገዋለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ኡንቱንቱ ባረንቱ ሎኦ አሌቁዋን ኦቶረቴድኖ፤ ሄዋንታ ባረንቱ እጸቴዳ ቱና ኤቃነ ዬላይያ ምስልያ መናዉ ጎኤቴድኖ። ሄዋ ድራዉ፥ ታን ሄ ሎኦ አሌኤቁዋ ኡንቱንቶ ቱናባ ከሳድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Unttunttu barenttu lo"o alleek'k'uwan otoretteeddino; hewantta barenttu is's'eteedda tuna eek'anne yeellayiyaa misiliyaa med'd'anaw go'etteeddino. Hewaa diraw, taani he lo"o alleek'k'uwaa unttunttoo tunabaa kessaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti bantta lo7o alleqon otorettida; heyta bantta harassiza eeqa xoossatanne massi giigsida yeellachchiza misleta ooththanaas go7ettida. Hessa gishshas tani he lo7o alleqoza isttas tuna kessana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ባንታ ሎኦ ኣሌቆን ኦቶሬቲዳ፤ ሄይታ ባንታ ሃራሲዛ ኤቃ ጾሳታኔ ማሲ ጊግሲዳ ዬላቺዛ ሚስሌታ ኦናስ ጎኤቲዳ። ሄሳ ጊሻስ ታኒ ሄ ሎኦ ኣሌቆዛ ኢስታስ ቱና ኬሳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ኤንቲ ባንታ አልኦ አሌቆታ ኦቶርትድ፥ እፀትዳ ኤቃነ ዬላይያ ምስለ መናዉ ጎኤትዶሶና። ሄሳ ግሾ፥ ታኒ ሄ አልኦ አሌቆታ ኤንታዉ ቱናባ ከሳስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Enti banta al7o alleeqota otortidi, ixetida eeqanne yeellayiya misile medhanaw go7etidosona. Hessa gisho, taani he al7o alleeqota entaw tunabaa kessas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በውብ ዕንቋቸው ታብየዋል፤ ይህንም አስጸያፊ የጣዖት ምስሎቻቸውንና ርኩስ ቅርጻ ቅርጾችን ለመሥራት ተጠቅመውበታል። ስለዚህ እነዚህን ነገሮች ወደ ርኩሰት እለውጥባቸዋለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | መመኪያቸው ከሆኑት ውብ ጌጦቻቸው አስጠሊና አጸያፊ ጣዖቶቻቸውን ሠሩባቸው፤ ስለዚህ እነዚህን ጌጦቻቸውን በእነርሱ ዘንድ አረክሳቸዋለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | መልክዕ ሽልማቶም ንትዕቢት ኮኖም፤ ምስሊ ርኽሰቶምን እቶም ዘፈንፍኑ ጣዖታቶምን ንርኽሰት ገበርክዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | መልክዕ ስልማቶም ንትዕቢት ኰኖም፡ ምስሊ ርኽሰቶምን እቶም ዜፈንፍኑ ጣኦታቶምን ገበሩሉ። ስለዚ ኣነ ንኣታቶም ንርኽሰት ገበርክዎ። |