Ezekiel 7:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንስኻ እውን ወዲ ሰብ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ንምድሪ እስራኤል ከምዚ ይብል ኣሎ፤ መወዳእታ፡ መወዳእታ ኣብ ኣርባዕተ ኩርናዓት ምድሪ በጺሑ ኣሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “አንተ የሰው ልጅ ሆይ! ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለእ​ስ​ራ​ኤል ምድር እን​ዲህ ይላል፦ ፍጻሜ በእ​ስ​ራ​ኤል ምድር ላይ መጣ፤ በም​ድ​ሪቱ በአ​ራ​ቱም ማዕ​ዘን ፍጻሜ መጣ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አንተ የሰው ልጅ ሆይ፥ ጌታ እግዚአብሔር ለእስራኤል ምድር እንዲህ ይላል። ፍጻሜ፥ በምድሪቱ በአራቱ ማዕዘን ላይ ፍጻሜ ደርሶአል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሰው ልጅ ሆይ፥ ጌታ እግዚአብሔር ለእስራኤል ምድር እንዲህ ይላል፦ ፍጻሜ! በአራቱም የምድሪቱ ማዕዘናት ላይ ፍጻሜ መጥቷል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ኔኖ አሳ ናአዉ፥ ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ እስራኤልያ ቢታዉ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ዉርሰ በእተ! ኡባ ባጋና ቢታ ቦላን ዉርሰይ ጋኬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Neenoo asaa na'aw, Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday Israa'eeliyaa biittaw hawaadan yaagee; ‹Wurssetsaa be'ite! Ubbaa baggaana biittaa bollan wurssetsay gakkeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) tana «Haysso asa nawu! Ubbaa Haariza GODAY Isra7eele biittas, ‹Hayssi Wurseththa! Biittay bolla oyddu baggarakka wurseththi yees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታና «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ ኢስራኤሌ ቢታስ፥ ‹ሃይሲ ዉርሴ! ቢታይ ቦላ ኦይዱ ባጋራካ ዉርሴ ዬስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ነኖ አሳ ናአዉ፥ ኡባ ሃርያ ጎዳይ እስራኤለ ቢታኮ ሀይሳዳ ያጌስ፦ ‘ዉርሰ ማትስ፤ ኡባ ባጋራ ሀ ቢታ ቦላ ዉርሰ ይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Neno asa na7aw, Ubbaa Haariya Goday Isra7eele biittako haysada yaagees: ‘Wursethi matis; ubba baggara ha biitta bolla wursethi yis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “አንተ የሰው ልጅ ሆይ፤ ጌታ እግዚአብሔር ለእስራኤል ምድር እንዲህ ይላል፤ “ ‘ፍጻሜ! በአራቱም የምድሪቱ ማእዘን ፍጻሜ መጥቷል!
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “የሰው ልጅ ሆይ! እኔ ልዑል እግዚአብሔር ስለ እስራኤል ምድር የምለው ይህ ነው፤ በሁሉም አቅጣጫ የዚህች ምድር የመጨረሻ መጥፊያ ደርሶአል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣታ ወዲ ሰብ፥ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ንምድሪ እስራኤል ከምዙይ ይብላ ኣሎ፦ መወዳእታ፥ ናብ ኣርባዕተ መኣዝን እታ ሃገር መወዳእታ በፂሑ ኣሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣታ ወዲ ሰብ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ንሃገር እስራኤል ከምዚ ይብላ ኣሎ፡ መወዳእታ፡ ናይ ኣርባዕተ መኣዝን እታ ሃገርሲ መወዳእታ ይመጽእ ኣሎ።