Ezekiel 7:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንስኻ እውን ወዲ ሰብ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ንምድሪ እስራኤል ከምዚ ይብል ኣሎ፤ መወዳእታ፡ መወዳእታ ኣብ ኣርባዕተ ኩርናዓት ምድሪ በጺሑ ኣሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “አንተ የሰው ልጅ ሆይ! ጌታ እግዚአብሔር ለእስራኤል ምድር እንዲህ ይላል፦ ፍጻሜ በእስራኤል ምድር ላይ መጣ፤ በምድሪቱ በአራቱም ማዕዘን ፍጻሜ መጣ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንተ የሰው ልጅ ሆይ፥ ጌታ እግዚአብሔር ለእስራኤል ምድር እንዲህ ይላል። ፍጻሜ፥ በምድሪቱ በአራቱ ማዕዘን ላይ ፍጻሜ ደርሶአል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሰው ልጅ ሆይ፥ ጌታ እግዚአብሔር ለእስራኤል ምድር እንዲህ ይላል፦ ፍጻሜ! በአራቱም የምድሪቱ ማዕዘናት ላይ ፍጻሜ መጥቷል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ኔኖ አሳ ናአዉ፥ ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ እስራኤልያ ቢታዉ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ዉርሰ በእተ! ኡባ ባጋና ቢታ ቦላን ዉርሰይ ጋኬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Neenoo asaa na'aw, Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday Israa'eeliyaa biittaw hawaadan yaagee; ‹Wurssetsaa be'ite! Ubbaa baggaana biittaa bollan wurssetsay gakkeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | tana «Haysso asa nawu! Ubbaa Haariza GODAY Isra7eele biittas, ‹Hayssi Wurseththa! Biittay bolla oyddu baggarakka wurseththi yees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታና «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ ኢስራኤሌ ቢታስ፥ ‹ሃይሲ ዉርሴ! ቢታይ ቦላ ኦይዱ ባጋራካ ዉርሴ ዬስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ነኖ አሳ ናአዉ፥ ኡባ ሃርያ ጎዳይ እስራኤለ ቢታኮ ሀይሳዳ ያጌስ፦ ‘ዉርሰ ማትስ፤ ኡባ ባጋራ ሀ ቢታ ቦላ ዉርሰ ይስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Neno asa na7aw, Ubbaa Haariya Goday Isra7eele biittako haysada yaagees: ‘Wursethi matis; ubba baggara ha biitta bolla wursethi yis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “አንተ የሰው ልጅ ሆይ፤ ጌታ እግዚአብሔር ለእስራኤል ምድር እንዲህ ይላል፤ “ ‘ፍጻሜ! በአራቱም የምድሪቱ ማእዘን ፍጻሜ መጥቷል! |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “የሰው ልጅ ሆይ! እኔ ልዑል እግዚአብሔር ስለ እስራኤል ምድር የምለው ይህ ነው፤ በሁሉም አቅጣጫ የዚህች ምድር የመጨረሻ መጥፊያ ደርሶአል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኣታ ወዲ ሰብ፥ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ንምድሪ እስራኤል ከምዙይ ይብላ ኣሎ፦ መወዳእታ፥ ናብ ኣርባዕተ መኣዝን እታ ሃገር መወዳእታ በፂሑ ኣሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣታ ወዲ ሰብ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ንሃገር እስራኤል ከምዚ ይብላ ኣሎ፡ መወዳእታ፡ ናይ ኣርባዕተ መኣዝን እታ ሃገርሲ መወዳእታ ይመጽእ ኣሎ። |