Ezekiel 7:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብሩሮም ናብ ጐደናታት ኪድርብዩ እዮም፣ ወርቆም ከኣ ኪውሰድ እዩ። ብሩሮምን ወርቆምን ብመዓልቲ ቍጥዓ እግዚኣብሄር ኬድሕኖም ኣይክእልን እዩ። ነፍሶም ከዕግቡን መዓንጣኦም ኣይመልኡን እዮም። እዚ ዕንቅፋት ኣበሳኦም እዩ እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ብራቸውን በጎዳናዎቹ ላይ ይጥላሉ፤ ወርቃቸውም ይረክሳል፤ በእግዚአብሔር መዓት ቀን ብራቸውና ወርቃቸው አያድናቸውም። እርሱ የኀጢአታቸው እንቅፋት ሆኖአልና ሰውነታቸውን አያጠግቡም፤ ሆዳቸውንም አይሞሉም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ብራቸውን በጎዳናዎቹ ላይ ይጥላሉ ወርቃቸውም እንደ ጕድፍ ይሆናል፤ በእግዚአብሔር መዓት ቀን ብራቸውና ወርቃቸው ያድናቸው ዘንድ አይችልም። እርሱ የኃጢአታቸው ዕንቅፋት ሆኖአልና ሰውነታቸውን አያጠግቡም ሆዳቸውንም አይሞሉም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ብራቸውን በጎዳናዎቹ ላይ ይጥላሉ፥ ወርቃቸውም እንደ ርኩስ ነገር ይቆጠራል፥ በጌታ የመዓት ቀን ብራቸውና ወርቃቸው ሊያድናቸው አይችልም። አይጠግቡም፥ ሆዳቸውንም አይሞሉም፥ የኃጢአታቸው ዕንቅፋት ሆኖአልና። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ባረንቱ ብራ ኦግያን ኦላና፤ ኡንቱንቱ ዎርቃይካ ቱናባ ግዳናዋ። ኤጽያ መና ጎዳ ሀንቁዋ ጋላስ፥ ኡንቱንቱ ብራይነ ኡንቱንቱ ዎርቃይ ኡንቱንታ አሻናዉ ዳንዳየና። ኡንቱንቶ በ ግዲደ፥ ናጋራን ገልሴዳ ብራይነ ዎርቃይ ኡንቱንቱ ኡሉዋ ኩሚደ፥ ኡንቱንታ ኮሻፐ አሸና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu barenttu biraa ogiyaan olana; unttunttu work'k'aykka tunabaa gidanawaa. Ees's'iyaa Med'inaa Godaa hank'k'uwaa gallassi, unttunttu biraynne unttunttu work'k'ay unttuntta ashshanaw danddayenna. Unttunttoo d'ube gidiide, nagaran gelisseedda biraynne work'k'ay unttunttu uluwaa kumiide, unttuntta koshaappe ashshenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti bantta biraa ogen olana; istta worqqayka tuna mala qoodettana; GODAA wolqqama hanqo gallas istta biraynne worqqay istta ashshenna; istta biraynne worqqay istti nagaran kundana mala isttas dhuphe gidides; biraynne worqqay miin istta kalssenna; istta ulokka kumenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ባንታ ቢራ ኦጌን ኦላና፤ ኢስታ ዎርቃይካ ቱና ማላ ቆዴታና፤ ጎዳ ዎልቃማ ሃንቆ ጋላስ ኢስታ ቢራይኔ ዎርቃይ ኢስታ ኣሼና፤ ኢስታ ቢራይኔ ዎርቃይ ኢስቲ ናጋራን ኩንዳና ማላ ኢስታስ ጴ ጊዲዴስ፤ ቢራይኔ ዎርቃይ ኢስታ ካልሴና፤ ኢስታ ኡሎካ ኩሜና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ባንታ ብራ ኦገን ሆላና፤ ኤንታ ዎርቃይ ቱናባ ግዳና። ጎዳ ዎልቃማ ሀንቆ ጋላስ ኤንታ ብራይነ ኤንታ ዎርቃይ ኤንታ አሻናዉ ዳንዳኤና። ኤንታዉ በ ግድድ፥ ናጋራን ገልስዳ፥ ብራይነ ዎርቃይ ኡሎ ኩምድ፥ ኤንታ ኮሻፐ አሸና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti banta bira ogen holana; enta worqay tunaba gidana. Godaa wolqaama hanqo gallas enta biraynne enta worqay enta ashshanaw danda7enna. Entaw dhube gididi, nagaran gelsida, biraynne worqay ulo kumidi, enta koshape ashshena. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘ብራቸውን በየጐዳናው ይጥላሉ፤ ወርቃቸውም እንደ ርኩስ ነገር ይቈጠራል። በእግዚአብሔር የቍጣ ቀን ብራቸውና ወርቃቸው ሊያድናቸው አይችልም፤ በኀጢአት እንዲወድቁ ዕንቅፋት ሆኖባቸዋልና በልተው አይጠግቡበትም፤ ሆዳቸውንም አይሞሉበትም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ብራቸውን በየመንገዱ ላይ ይወረውራሉ፤ ወርቃቸውም እንደ ርኩስ ነገር ይቈጠራል፤ ብርና ወርቃቸው በእግዚአብሔር ቊጣ ቀን አያድኑአቸውም፤ ራባቸውን አያስወግዱላቸውም፤ ወይም ሆዳቸውን አይሞሉላቸውም፤ በኃጢአት ለመውደቃቸው ምክንያት የሆኑባቸው እነርሱ ናቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብሩሮም ኣብ ኣደባባያት ክድርብዩ፥ ወርቆም ከዓ ኸም ርኹስ ነገር ክኽውን እዩ፤ በታ መዓልቲ ቝጥዓ እግዚኣብሄር፥ ብሩሮምን ወርቆምን፥ ናይ ሓጢኣቶም መዐንቀፊ እምኒ ስለ ዝኾነ፥ ከድሕኖም ኣይኽእልን፤ ንጥሜቶም ኣየፅግቦን፤ ንኸብዶምውን ኣይመልአሎምን እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብሩሮም ኣብ ኣደባባያት ኪድርብዩ፡ ወርቆም ከኣ ከም ርኹስ ነገር ኪኸውን እዩ። ብሩሮምን ወርቆምን ናይ ሓጢኣቶም እምኒ መዓንቀፊ ስለ ዝዀነ፡ በታ መዓልቲ ቚጥዓ እግዚኣብሄር ኬድሕኖም ኣይተኻእሎን፡ ንጥሜቶም ኣይኬጽግቦን፡ ንኸብዶምውን ኣይኪመልኣሎምን እዩ። |