Ezekiel 6:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ካባኻ ዘምለጡ ድማ ምስቶም ካባይ ዝረሓቑ ኣመንዝራ ልቦምን ምስቶም ደድሕሪ ጣኦታቶም ዘመንዝራ ኣዒንቶምን ተሰቢረ ስለ ዝኾንኩ፡ ኣብ መንጎ እቶም ከም ምሩኻት ዝውሰዱ ኣህዛብ ክዝክሩኒ እዮም። በቲ ኣብ ኵሉ ጽዩፋቶም ዝገበርዎ ክፉእ ፍንፉንዎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያ በተማረኩበት በአሕዛብ ዘንድ ከእናንተ የዳኑት ያስቡኛል፤ ለሰሰኑበት፥ ከእኔም ለራቁበት ለልቡናቸው፥ ለሰሰኑ፥ ጣዖትንም ለተከተሉ ለዓይኖቻቸው ማልሁ፤ ጣዖቶቻቸውን ሁሉ እንዳመለኩ መጠን ስለ ሥራቸው ክፋት ፊታቸውን ይነጫሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእናንተም የዳኑት ከእኔ በራቀው በአመንዝራ ልባቸውና ጣዖቶቻቸውን በተከተሉ በአመንዝራ ዓይኖቻቸው የተሰበርሁትን እኔን ወደ እነርሱ በተማረኩት አሕዛብ መካከል ሆነው ያስቡኛል፤ በርኵሰታቸውም ሁሉ ስላደረጉት ክፋት ራሳቸውን ይጸየፋሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ያመለጡት ተማርከው በሄዱባቸው በአሕዛብ መካከል ሆነው ያስታውሱኛል፤ ምክንያቱም ከእኔ በራቀው አመንዝራ ልባቸውና፥ ጣዖቶቻቸውን በተከተሉ በአመንዝራ ዐይኖቻቸው ተሰብሬአለሁና፥ በክፉ ስራቸውና በርኩሰታቸውም ሁሉ ራሳቸውን ይጸየፋሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ማሻፐ አቴዳዋንቱ ያን ኦሞዱዋን ደአና። ያን ደእያ ዎደ፥ ኡንቱንቱ ታና ሀሳያና፤ ቃይ ዎሹምያ ዎዛናንነ ባረንቱ አይፍያን ኤቃ ጎይናናዉ ጉየ ስምያዋን፥ ኡንቱንቱ ታ ዎዛና መንዳዋ ሀሳያና። ኡንቱንቱ ባረንቱ ኦዳ ኢታ ኦሱዋፐነ ኡንቱንታ ዬላይያ ሀኖታፐ ደንዴዳዋን፥ ባረና ባረ ሁጲያዉ ሻታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Mashshaappe atteedawanttu yaan omooduwaan de'ana. Yaan de'iyaa wode, unttunttu taana hassayana; k'ay woshumiyaa wozanaaninne barenttu ayfiyaan eek'aa goynnanaw guyye simmiyaawaan, unttunttu ta wozana mentseeddawaa hassayana. Unttunttu barenttu ootseedda iita oosuwaappenne unttuntta yeellayiyaa hanotaappe denddeeddawaan, barena bare huup'iyaw shaataanna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hayti hayqoppe attidayti di7etti bidason dishe istti tana qoppana; istti taappe haakkidi laymateththan kumida wozinaninne ziitay kumida eeqa xoossata kaalliza intte ayfetan tana mishisideta; ba ooththida iitateththaafenne harassiza eeqa xoossatappe dendidayssan istti barkka bana harassettana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃይቲ ሃይቆፔ ኣቲዳይቲ ዲኤቲ ቢዳሶን ዲሼ ኢስቲ ታና ቆፓና፤ ኢስቲ ታፔ ሃኪዲ ላይማቴን ኩሚዳ ዎዚናኒኔ ዚታይ ኩሚዳ ኤቃ ጾሳታ ካሊዛ ኢንቴ ኣይፌታን ታና ሚሺሲዴታ፤ ባ ኦዳ ኢታቴፌኔ ሃራሲዛ ኤቃ ጾሳታፔ ዴንዲዳይሳን ኢስቲ ባርካ ባና ሃራሴታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ማሻፈ አትዳ ኤንቲ፥ ድኤትድ ብዳ ካዎተታ ግዶን ደእሸ ታና ሀሳያና። ኤንቲ ባንታ ላይማ ዎዛናንነ አሞትያ አይፍያን ኤቃ ጎይናናዉ ስሚድ ታ ዎዛና መንዳይሳ ኤንቲ አኬካና። ኤንቲ ባንታ ኢታ ኦሱንነ እፀትዳ ኤቃ ጎይኖ ጋሶን ባንታና ሻተታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Mashshafe attida enti, di7etidi bida kawotethata giddon de7ishe tana hassayana. Enti banta layma wozananinne amotiya ayfiyan eeqa goyinnanaw simmidi ta wozanaa menthidaysa enti akeekana. Enti banta iita oosuwaninne ixetida eeqa goyinno gaason bantana shaatettana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነዚህ ከሰይፍ የተረፉት፣ ከእኔ ዘወር ባለ አመንዝራ ልባቸውና ጣዖትን በተከተለ አመንዝራ ዐይናቸው የቱን ያህል እንዳሳዘኑኝ፤ በአሕዛብ ምድር ሆነው ያስታውሱኛል፤ ካደረጉት ክፋትና ከፈጸሙት ርኩስ ተግባር ሁሉ የተነሣም ራሳቸውን ይጸየፋሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከሞት ያመለጣችሁት እናንተ ተማርካችሁ በሄዳችሁበት ሕዝቦች መካከል ታስታውሱኛላችሁ፤ የምታስታውሱኝም ከእኔ በራቀው ሥርዓተ አልባ በሆነው ክፉ ልባችሁና ሥርዓተ አልባ በሆነው ዐይናችሁ ጣዖቶችን በመመልከት ስላሳዘናችሁኝ ነው። በርኩስ ድርጊቶቻችሁም ላደረጋችሁት ክፉ ነገር ራሳችሁን ትጸየፋላችሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ዘምለጡ ሰብኩም ከዓ፥ ነቲ ኻባይ ዝዘምበለ ዘማዊ ልቦምን፥ ነተን ክዝምዋ ደድሕሪ ጣዖታቶም ዝኸዳ ኣዒንቶምን ምስ ሰባበርኩ፥ ኣብቲ ዝማረኽዎም ኣብ ማእኸል ህዝብታት ኮይኖም ክዝክሩኒ እዮም፤ በቲ ብዅሉ ርኽሰቶም ዝገበርዎ ኽፍኣት ከዓ ንርእሶም ክፍንፍኑ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ዘምለጡ ሰብኩም ከኣ ነቲ ኻባይ ዝዘምበለ ዘማዊ ልቦምን፡ ነተን ኪዝምዋ ደድሕሪ ጣኦታቶም ዚኸዳ ኣዒንቶምን ምስ ሰባበርኩ፡ ኣብቲ ዘማረኽክዎም ኣብ ማእከል ህዝብታት ኰይኖም ኪዝክሩኒ እዮም። በቲ ብዂሉ ጽያፎም ዝገበርዎ እኩይ ከኣ ንርእሶም ኪፍንፍኑ እዮም። |