Ezekiel 6:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ግናኸ፡ ኣብ ሃገራት ፋሕ ምስ በልኩም፡ ኣብ ማእከል ኣህዛብ ካብ ሰይፊ ዘምልጡ ገለ ምእንቲ ኺህልወኩም፡ ተረፍ ክገድፍ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ነገር ግን በሀገሮች በተበተናችሁ ጊዜ ከእናንተ ከአሕዛብ ጦር የዳኑትን አስቀራለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን በአገሮች በተበተናችሁ ጊዜ ከሰይፍ ያመለጡትን ቅሬታ በአሕዛብ መካከል አስቀርላችኋለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን በአገሮች መካከል በተበተናችሁ ጊዜ የተወሰኑትን በአሕዛብ መካከል ከሰይፍ በሕይወት አስቀርላችኋለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ታን ህንተፐ አማሬዳዋንታ ፓጻ አሻና፤ ማሻፐ አቴዳዋንቱ ቢታነ ካዉተ ግዶን ላለታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Taani hintteppe amareedawantta pas'a ashshana; mashshaappe atteeddawanttu biittaanne kawutetsaa giddon laalettana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | « ‹Tani inttefe mashshafe kessi ekki attida guuththata ashshana; hessafe guye kawoteththata giddoninne dereta giddon inttena ta laallana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | « ‹ታኒ ኢንቴፌ ማሻፌ ኬሲ ኤኪ ኣቲዳ ጉታ ኣሻና፤ ሄሳፌ ጉዬ ካዎቴታ ጊዶኒኔ ዴሬታ ጊዶን ኢንቴና ታ ላላና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ህንተ ግዶን ማሻፈ አትዳ ጉታ ፓፃ አሻና፤ ህንተ ቢታታንነ ካዎተታ ግዶን ላለታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani hinte giddon mashshafe attida guuthata paxa ashshana; hinte biittataninne kawotethata giddon laaletana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘በአሕዛብ መካከል ስትበተኑ፣ አንዳንዶቻችሁ ከሰይፍ ታመልጣላችሁና፣ ጥቂት ሰዎችን አስቀራለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ነገር ግን ጥቂቶቻችሁ እንድትተርፉ አደርጋለሁ፤ ጥቃቶቻችሁ ወደ ሌሎች ሕዝቦች በመሄድ ከጦርነት አምልጣችሁ በተለያዩ አገሮች ትበተናላችሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “በብሃገሩ ፋሕ ምስ በልኩም ግና፥ ኣብ ማእኸል ኣህዛብ ካብ ሰይፊ ዘምለጡ ብዙሓት ክህልዉኹም እዮም፤ በዝ ኸምዙይ ትርፊ ኽሓድገልኩም እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ሀሃገሩ ፋሕ ምስ በልኩም ግና፡ ኣብ ማእከል ህዝብታት ካብ ሰይፊ ዘምለጡ ሓያሎ ኺህልዉኹም እዮም፡ በዚ ኸምዚ ትርፊ ኽሐድገልኩም እየ። |