Ezekiel 6:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም እተሳዕሩ ድማ ኣብ ማእከልኩም ኪወድቁ እዮም፣ ኣነ እግዚኣብሄር ምዃነይ ከኣ ክትፈልጡ ኢኹም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሙታ​ኖ​ቻ​ች​ሁም በመ​ካ​ከ​ላ​ችሁ ይወ​ድ​ቃሉ፤ እኔም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እንደ ሆንሁ ታው​ቃ​ላ​ችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ተወግተውም የሞቱት በመካከላችሁ ይወድቃሉ፥ እኔም እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ታውቃላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የተገደሉትም በመካከላችሁ ይወድቃሉ፥ በዚያን ጊዜ እኔ ጌታ እንደሆንሁ ታውቃላችሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተ አሳይ ሹከቲደ፥ ህንተ ግዶን ኩንዳና። ታን መና ጎዳ ግድያዋ ህንተ ሄዋን ኤራና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hintte Asay shukettiide, hintte giddon kunddana. Taani Med'inaa Godaa gidiyaawaa hintte hewan erana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Intte asay shukettidi intte giddon kundana; tani GODAA gididayssa intte hessan erana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴ ኣሳይ ሹኬቲዲ ኢንቴ ጊዶን ኩንዳና፤ ታኒ ጎዳ ጊዲዳይሳ ኢንቴ ሄሳን ኤራና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀይቅዳ አሳይ ህንተ ግዶን ኩንዳና። ታኒ ጎዳ ግደይሳ ህንተ ሄሳን ኤራና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hayqida asay hinte giddon kundana. Taani Godaa gideysa hinte hessan erana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የታረዱ ሰዎቻችሁ በመካከላችሁ ይወድቃሉ፤ እኔም እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ታውቃላችሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የተገደሉት በአካባቢያችሁ ይጣላሉ፤ ከዚያ በኋላ እናንተ እኔ እግዚአብሔር መሆኔን ታውቃላችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ተወጊኦም ዝሞቱ ኣብ ማእኸልኩም ክወድቁ እዮም፤ ንስኻትኩም ከዓ ኣነ እግዚኣብሄር ምዃነይ ክትፈልጡ ኢኹም።
Amharic Tigrinya 2011 ተወጊኦም ዚሞቱ ኣብ ማእከልኩም ኪወድቁ እዮም፡ ንስኻትኩም ከኣ ኣነ እግዚኣብሄር ምዃነይ ክትፈልጡ ኢኹም።