Ezekiel 6:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣኽራን እስራኤል፡ ቃል እግዚኣብሄር ኣምላኽ ስምዑ። እግዚኣብሄር ኣምላኽ ንኣኽራንን ጎቦታትን ንሩባታትን ስንጭሮታትን ከምዚ ይብል፤ እንሆ፡ ኣነ ሰይፊ ኣብ ልዕሌኹም ከምጽኣኩም እየ፡ በረኽትኹም ድማ ከጥፍኦም እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለእ​ስ​ራ​ኤል ተራ​ሮች የጌ​ታን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃል ስሙ በላ​ቸው፤ ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለተ​ራ​ሮ​ችና ለኮ​ረ​ብ​ቶች፥ ለም​ን​ጮ​ችና ለሸ​ለ​ቆ​ዎች እን​ዲህ ይላል፦ እነሆ እኔ ሰይ​ፍን አመ​ጣ​ባ​ች​ኋ​ለሁ፤ የኮ​ረ​ብታ መስ​ገ​ጃ​ዎ​ቻ​ች​ሁ​ንም አጠ​ፋ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲህም በል። የእስራኤል ተራሮች ሆይ፥ የጌታን የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ፤ ጌታ እግዚአብሔር ለተራሮችና ለኮረብቶች ለምንጮችና ለሸለቆች እንዲህ ይላል። እኔ፥ እነሆ፥ እኔ ሰይፍን አመጣባችኋለሁ የኮረብታው መስገጃዎቻችሁንም አጠፋለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲህም በል፦ የእስራኤል ተራሮች ሆይ፥ የጌታ የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ፥ ጌታ እግዚአብሔር ለተራሮች፥ ለኮረብቶች፥ ለምንጮችና ለሸለቆች እንዲህ ይላል፦ እነሆ እኔ ሰይፍን አመጣባችኋለሁ የኮረብታ መስገጃዎቻችሁንም አጠፋለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀዋዳን ያጋ፥ ‘ህንተኖ፥ እስራኤልያ ዞዘቶ፥ ኡባ ሞድያ መና ጎዳ ቃላ ስስተ! ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ እስራኤልያ ዞዘቶነ ከራቶ፥ ቡቡሀቶነ ዛንጋራቶ ሀዋዳን ያጌ፤ በእተ፥ ታን፥ ታ ማሻ ህንተ ቦላ የዳና፤ ቃይ ህንተ ኤቃ ጎይንያ ሳኣካ ይሳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hawaadan yaaga, ‹Hinttenoo, Israa'eeliyaa zoozetoo, Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Godaa k'aalaa sisite! Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday Israa'eeliyaa zoozetoonne keratoo, bubuhatoonne zanggaaratoo hawaadan yaagee; Be'ite, taani, ta mashshaa hintte bolla yeddana; k'ay hintte eek'aa goyinniyaa sa'aakka d'ayissana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) ‹Isra7eele zumbullatoo! Ubbaa Haariza GODAA qaala siyite! Ubbaa Haariza GODAY zumbullatas, poggonotas, kakatassinne zulletas: ta intte bolla mashsha ehana; intte istta bolla goynnizasohotakka dhayssana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ‹ኢስራኤሌ ዙምቡላቶ! ኡባ ሃሪዛ ጎዳ ቃላ ሲዪቴ! ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ ዙምቡላታስ፥ ፖጎኖታስ፥ ካካታሲኔ ዙሌታስ፡ ታ ኢንቴ ቦላ ማሻ ኤሃና፤ ኢንቴ ኢስታ ቦላ ጎይኒዛሶሆታካ ይሳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተኖ፥ እስራኤለ ደረቶ፥ ኡባ ሃርያ ጎዳ ቃላ ስእተ። ኡባ ሃርያ ጎዳይ እስራኤለ ዙማታኮ፥ ዞዘታኮ፥ ዛንጋራታኮነ ካካታኮ ሀይሳዳ ያጌስ፦ ‘አሳይ ኤቃ ጎይንያ በሳታ ታኒ ይሳናዉ ማሻ የዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinteno, Isra7eele dereto, Ubbaa Haariya Godaa qaala si7ite. Ubbaa Haariya Goday Isra7eele zumatako, zoozetako, zangaaratakonne kakatako haysada yaagees: ‘Asay eeqa goyinniya bessata taani dhaysanaw mashsha yeddana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንዲህም በል፤ ‘የእስራኤል ተራሮች ሆይ፤ የጌታ የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ፤ ጌታ እግዚአብሔር ለተራሮችና ለኰረብቶች፤ ለገደላገደሎችና ለሸለቆች እንዲህ ይላል፤ ሰይፍን አመጣባችኋለሁ፤ የማምለኪያ ኰረብቶቻችሁን አጠፋለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእስራኤል ተራራዎች የልዑል እግዚአብሔርን ቃል እንዲሰሙ ንገራቸው፤ እኔ ልዑል እግዚአብሔር የምናገረውን ተራራዎች፥ ኮረብቶችንና ገደላማ ሸለቆዎች ሁሉ ይስሙ፤ ሕዝቦች ለጣዖቶች የሚሰግዱባቸውን ከፍተኛ ቦታዎች ሁሉ የሚያጠፋ ሰይፍ እልካለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በልውን፦ ኣትን እምባታት እስራኤል፥ ቃል እግዚኣብሄር ኣምላኽ ስምዓ፤ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ንእምባታትን ንዀረብታታትን ንዒላታትን ንለሰታትን ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ እኒሀኹ ኣነ፥ እወ ኣነ ሰይፊ ኸምፅአልኩም፥ ነቲ በረኽቲ ስፍራታትኩም ከጥፍኦ እየ።
Amharic Tigrinya 2011 በልውን፡ ኣትን ኣኽራን እስራኤል፡ ቃል እግዚኣብሄር ኣምላኽ ስምዓ። እግዚኣብሄር ኣምላኽ ነኽራንን ንዂርባታትን ንሽንጭሮታትን ንለሴታትን ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እኔኹ ኣነ፡ እወ ኣነ ሰይፊ ኸም ጽኣልኩም፡ ነቲ በረኽቲ ስፍራታትኩም ከጥፍኦ እየ።