Ezekiel 6:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ኣብ ርሑቕ ዘሎ በቲ መዓት ኪመውት እዩ። እቲ ኣብ ቀረባ ዘሎ ድማ ብሰይፊ ይወድቕ። እቲ ዝተረፈን ዝተኸበበን ድማ ብጥሜት ክመውት እዩ። ስለዚ ቍጥዓይ ኣብ ልዕሊኦም ከውጽእ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በሩቅ ያለው በቸ​ነ​ፈር ይሞ​ታል፤ በቅ​ር​ብም ያለው በሰ​ይፍ ይወ​ድ​ቃል፤ በሀ​ገር የቀ​ረ​ውና የተ​ከ​በ​በ​ውም በራብ ይሞ​ታል፤ እን​ዲሁ መዓ​ቴን እፈ​ጽ​ም​ባ​ቸ​ዋ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በሩቅ ያለው በቸነፈር ይሞታል፥ በቅርብም ያለው በሰይፍ ይወድቃል፥ የቀረውና የዳነውም በራብ ይሞታል፤ እንዲሁ መዓቴን እፈጽምባቸዋለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በሩቅ ያለው በቸነፈር ይሞታል፥ በቅርብ ያለውም በሰይፍ ይወድቃል፥ በሕይወት የተረፈውና የዳነውም በራብ ይሞታል፥ መዓቴን በእነርሱ ላይ እፈጽማለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሃኩዋን ደእያዌ ኢታ ሀርግያን ሀይቃና፤ ማታን ደእያዌ ኦላን ሀይቃና፤ ቃይ ፓጻ አቴዳዌ ኮሻን ሀይቃና። ሄዋዳን ኦደ፥ ታን ታ ሀንቁዋ ኡንቱንቱ ቦላ ዉርሳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Haakuwaan de'iyaawe iita harggiyaan hayk'k'ana; matan de'iyaawe olan hayk'k'ana; k'ay pas'a atteedawe koshan hayk'k'ana. Hewaadan ootsaade, taani ta hank'k'uwaa unttunttu bolla wurssana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Haahon dizayti iita hargen hayqqana; matan dizayti mashshan kundana; qasse shemppora paxa attidayti koshan wurana; ta hanqoza hayssa malan istta bolla polana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃሆን ዲዛይቲ ኢታ ሃርጌን ሃይቃና፤ ማታን ዲዛይቲ ማሻን ኩንዳና፤ ቃሴ ሼምፖራ ፓጻ ኣቲዳይቲ ኮሻን ዉራና፤ ታ ሃንቆዛ ሃይሳ ማላን ኢስታ ቦላ ፖላና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሃሆን ደኤይ ጋዶን ያና፤ ማታን ደኤይ ኦላን ሀይቃና፤ ፓፃ አትዳይ፥ ኮሻን ዉራና። ሄሳዳ ኦዳ፥ ታ ሀንቁዋ ኤንታ ቦላ ፖላና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Haahon de7ey gadon dhayana; matan de7ey olan hayqana; paxa attiday, koshan wurana. Hessada oothada, ta hanquwa enta bolla polana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በሩቅ ያለው በቸነፈር ይሞታል፤ በቅርብ ያለው በሰይፍ ይወድቃል፤ በሕይወት የተረፈውና የዳነው በራብ ያልቃል። መዓቴንም በዚህ ዐይነት ሁኔታ በእነርሱ ላይ እፈጽማለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በሩቅ ያሉት ታመው ይሞታሉ፤ በቅርብ ያሉትም በጦርነት ይገደላሉ፤ ከዚያ የሚተርፉትም በራብ ያልቃሉ፤ በዚህም ዐይነት ኀይል የተሞላበትን ቊጣዬን በእነርሱ ላይ እፈጽማለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ኣብ ርሑቕ ዘሎ ብፌራ ኽመውት፥ እቲ ኣብ ቀረባ ዘሎ ኸዓ ብሰይፊ ኽወድቕ፥ እቲ ዝተረፈን ተኸቢቡ ዘሎን ድማ ብጥሜት ክመውት እዩ። በዝ ኸምዙይ ቍጥዓይ ኣብኣቶምም ክፍፅም እየ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ኣብ ርሑቕ ዘሎ ብፌራ ኺመውት፡ እቲ ኣብ ቀረባ ዘሎ ኸኣ ብሰይፊ ኺወድቕ፡ እቲ ዝተረፈን ተኸቢቡ ዘሎን ድማ ብጥሜት ኪመውት እዩ። በዚ ኸምዚ ቊጥዓይ ኣባታቶም ክፍጽም እየ።