Ezekiel 6:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል፦ ብኢድካ ወቕዕ፡ ብእግርኻ ድማ ጨፍጨፍ፡ ወይለ እቲ ዅሉ ክፉእ ጽያፍ ቤት እስራኤል! ብሰይፊን ብጥሜትን ብለበዳን ክወድቁ እዮም እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ በእ​ጅህ አጨ​ብ​ጭብ፤ በእ​ግ​ር​ህም አሸ​ብ​ሽብ፤ ስለ እስ​ራ​ኤል ቤት ርኵ​ሰት ሁሉ ወዮ ወዮ በል፤ በረ​ኀ​ብና በጦር፥ በቸ​ነ​ፈ​ርም ይጠ​ፋሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በእጅህ አጨብጭብ በእግርህም አሸብሽብ እንዲህም በል። በሰይፍና በራብ በቸነፈርም ይወድቃሉና ስለ እስራኤል ቤት ስለ አስጸያፊ ሥራዎቻቸው ሁሉ ወዮ!
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ በእጅህ አጨብጭብ፥ በእግርህም እየረገጥህ፥ ስለ የእስራኤል ቤት ክፉ የርኩሰት ሥራዎቻቸው ሁሉ ወዮ! በል፤ በሰይፍ፥ በራብና በቸነፈር ይወድቃሉና፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ታና ሀዋዳን ያጌ፤ “ነ ብራያ ሀንቁዋን ጾርሳ! ይሉዋን ነ ገድያንካ ቢታ ቃካ! ቃይ ሀዋዳን ያጋ፤ ‘እስራኤልያ አሳ ሸነይያ ኦሶ አየ አና!’ ያጋ። አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ኦላን፥ ኮሻንነ ኢታ ሀርግያን ዉራና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday taana hawaadan yaagee; «Ne birad'd'iyaa hank'k'uwaan s'orssa! yiluwaan ne gediyankka biittaa k'akka! K'ay hawaadan yaaga; ‹Israa'eeliyaa asaa sheneyiyaa oosoo aayye ana!› yaaga. Ayaw gooppe, unttunttu olan, koshaaninne iita harggiyaan wurana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) « ‹Ubbaa Haariza GODAY: yiillon ne kushe baqqa; ne tohonkka biitta qakkashe, Wuu! Wuy› ga waassa; Isra7eele asay ooththida iitateththaafenne harassiza hanoppe dendidayssan mashshan, koshaninne iita hargen wurana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) « ‹ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፡ ዪሎን ኔ ኩሼ ባቃ፤ ኔ ቶሆንካ ቢታ ቃካሼ፥ ዉ! ዉይ› ጋ ዋሳ፤ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኦዳ ኢታቴፌኔ ሃራሲዛ ሃኖፔ ዴንዲዳይሳን ማሻን፥ ኮሻኒኔ ኢታ ሃርጌን ዉራና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኡባ ሃርያ ጎዳይ ታኮ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “እስራኤለ አሳይ እፀትዳ ኤቃ ጎይንዳ ግሾ፥ ነ ሀንቁዋ ብራ ማላዳ በሳ፤ ነ ይሉዋ ቢታ ቃካዳ ቆንጭሳ። ኤንታና አየ! ኤንቲ ኦላን፥ ኮሻንነ ጋዶን ዉራና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ubbaa Haariya Goday taako haysada yaagees: “Isra7eele asaay ixetida eeqa goyinnida gisho, ne hanquwa biradhen mallada bessa; ne yiluwa biitta qakada qoncisa. Entana ayye! Enti olan, koshaninne gadon wurana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ የእስራኤል ቤት ካደረጉት ክፋትና ከፈጸሙት ጸያፍ ተግባራቸው ሁሉ የተነሣ በሰይፍ በራብና በቸነፈር ይወድቃሉና፤ በእጅህ እያጨበጨብህ በእግርህም መሬት እየረገጥህ፣ “ወየው!” ብለህ ጩኽ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ልዑል እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “በጦርነት፥ በራብና በቸነፈር ስለሚመቱ ስለ እስራኤላውያን ክፉ ርኲሰት ሁሉ ወዮ! እያላችሁ እጆቻችሁን እያማታችሁና በእግሮቻችሁ እየረገጣችሁ ሐዘናችሁን ግለጡ!
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ብሰይፍን ብጥሜትን ብፌራን ክወድቁ እዮም እሞ፥ ብኢድካ ኣጣቕዕ፤ ብእግርኻ ኸዓ ኾደብደብ በል፤ ብዛዕባ ዅሉ ናይ ቤት እስራኤል ርኽሰት ድማ፥ ወዮ! በል።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ብሰይፍን ብጥሜትን ብፌራን ኪወድቁ እዮም እሞ፡ ብኢድካ ኣጣቕዕ፡ ብእግርኻ ኸኣ ኰርደብ ደብ በል፡ ብዛዕባ ናይ ቤት እስራኤል ኲሉ እኩይ ጽያፍ ድማ፡ እየ፡ ወዮ፡ በል።