Ezekiel 6:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል፦ ብኢድካ ወቕዕ፡ ብእግርኻ ድማ ጨፍጨፍ፡ ወይለ እቲ ዅሉ ክፉእ ጽያፍ ቤት እስራኤል! ብሰይፊን ብጥሜትን ብለበዳን ክወድቁ እዮም እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ በእጅህ አጨብጭብ፤ በእግርህም አሸብሽብ፤ ስለ እስራኤል ቤት ርኵሰት ሁሉ ወዮ ወዮ በል፤ በረኀብና በጦር፥ በቸነፈርም ይጠፋሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በእጅህ አጨብጭብ በእግርህም አሸብሽብ እንዲህም በል። በሰይፍና በራብ በቸነፈርም ይወድቃሉና ስለ እስራኤል ቤት ስለ አስጸያፊ ሥራዎቻቸው ሁሉ ወዮ! |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ በእጅህ አጨብጭብ፥ በእግርህም እየረገጥህ፥ ስለ የእስራኤል ቤት ክፉ የርኩሰት ሥራዎቻቸው ሁሉ ወዮ! በል፤ በሰይፍ፥ በራብና በቸነፈር ይወድቃሉና፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ታና ሀዋዳን ያጌ፤ “ነ ብራያ ሀንቁዋን ጾርሳ! ይሉዋን ነ ገድያንካ ቢታ ቃካ! ቃይ ሀዋዳን ያጋ፤ ‘እስራኤልያ አሳ ሸነይያ ኦሶ አየ አና!’ ያጋ። አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ኦላን፥ ኮሻንነ ኢታ ሀርግያን ዉራና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday taana hawaadan yaagee; «Ne birad'd'iyaa hank'k'uwaan s'orssa! yiluwaan ne gediyankka biittaa k'akka! K'ay hawaadan yaaga; ‹Israa'eeliyaa asaa sheneyiyaa oosoo aayye ana!› yaaga. Ayaw gooppe, unttunttu olan, koshaaninne iita harggiyaan wurana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | « ‹Ubbaa Haariza GODAY: yiillon ne kushe baqqa; ne tohonkka biitta qakkashe, Wuu! Wuy› ga waassa; Isra7eele asay ooththida iitateththaafenne harassiza hanoppe dendidayssan mashshan, koshaninne iita hargen wurana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | « ‹ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፡ ዪሎን ኔ ኩሼ ባቃ፤ ኔ ቶሆንካ ቢታ ቃካሼ፥ ዉ! ዉይ› ጋ ዋሳ፤ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኦዳ ኢታቴፌኔ ሃራሲዛ ሃኖፔ ዴንዲዳይሳን ማሻን፥ ኮሻኒኔ ኢታ ሃርጌን ዉራና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኡባ ሃርያ ጎዳይ ታኮ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “እስራኤለ አሳይ እፀትዳ ኤቃ ጎይንዳ ግሾ፥ ነ ሀንቁዋ ብራ ማላዳ በሳ፤ ነ ይሉዋ ቢታ ቃካዳ ቆንጭሳ። ኤንታና አየ! ኤንቲ ኦላን፥ ኮሻንነ ጋዶን ዉራና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaa Haariya Goday taako haysada yaagees: “Isra7eele asaay ixetida eeqa goyinnida gisho, ne hanquwa biradhen mallada bessa; ne yiluwa biitta qakada qoncisa. Entana ayye! Enti olan, koshaninne gadon wurana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ የእስራኤል ቤት ካደረጉት ክፋትና ከፈጸሙት ጸያፍ ተግባራቸው ሁሉ የተነሣ በሰይፍ በራብና በቸነፈር ይወድቃሉና፤ በእጅህ እያጨበጨብህ በእግርህም መሬት እየረገጥህ፣ “ወየው!” ብለህ ጩኽ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ልዑል እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “በጦርነት፥ በራብና በቸነፈር ስለሚመቱ ስለ እስራኤላውያን ክፉ ርኲሰት ሁሉ ወዮ! እያላችሁ እጆቻችሁን እያማታችሁና በእግሮቻችሁ እየረገጣችሁ ሐዘናችሁን ግለጡ! |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ብሰይፍን ብጥሜትን ብፌራን ክወድቁ እዮም እሞ፥ ብኢድካ ኣጣቕዕ፤ ብእግርኻ ኸዓ ኾደብደብ በል፤ ብዛዕባ ዅሉ ናይ ቤት እስራኤል ርኽሰት ድማ፥ ወዮ! በል። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ብሰይፍን ብጥሜትን ብፌራን ኪወድቁ እዮም እሞ፡ ብኢድካ ኣጣቕዕ፡ ብእግርኻ ኸኣ ኰርደብ ደብ በል፡ ብዛዕባ ናይ ቤት እስራኤል ኲሉ እኩይ ጽያፍ ድማ፡ እየ፡ ወዮ፡ በል። |